en
Feedback
Ethio University Teams

Ethio University Teams

Open in Telegram

Remedial 2015 ቻናል በ ዩኒቨርሲቲ ሲኒየር ተማሪዎች የተቋቋመ ሲሆን ለመጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ /እጩ/ ተማሪዎች ለ ግቢ ህይወታቸውን አስፈላጊውን ሁሉ ያቀርባል። እንድሁም 2016 ለምትገቡ remedial & freshman ተማሪዎች የሚጠቅም ነው። 2015 ከተማሩ ተማሪዎች ለ2016 ለሚገቡ remedial አስፈላጊውን መረጃ ሰለ ትምህርት አሰጣጥ ስለ ግቢ life ያስተምራል ::

Show more
1 209
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-2930 days
Posts Archive
#Update በፀጥታ እና በሌሎች ምክንያቶች ፈተና ላልወሰዱ ከ15 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከመስከረም 08 እስከ 11/2016 ዓ.ም ፈተና ይሰጣል፡፡ በጎንደር እና በጋምቤላ በነበረው የፀጥታ ችግር ምክንያት ሙሉ በሙሉና በከፊል ፈተና ያልወሰዱ 14,891 ተማሪዎች እንዲሁም በህግ ጥላ ስር በማረሚያ ቤቶች የሚገኙ 419 ተፈታኞች በድምሩ ለ15,310 ተፈታኞች ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። የእነዚህ ተማሪዎች ውጤት ከሐምሌ 19 እስከ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም ድረስ በሁለት ዙር ፈተናው ከወሰዱ ተማሪዎች ጋር አብሮ እንደሚገለፅ አገልግሎት ገልጿል። በውጭ ሀገራት በኢትዮጵያ ስርዓተ ትምህርት የሚማሩ 300 ተማሪዎች ከነሐሴ 28/2015 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 02/2015 ዓ.ም ፈተናውን መውሰዳቸው ይታወቃል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

....................... ................                        ማስታወቂያ ጉዳዩ፡- የማካካሻ (Remedial) ትምህርት            ፈተናን ይመለከታል፤ በ2015 ዓ.ም  የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከ50% በታች በመሆኑ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግባት ያልቻሉ ነገር ግን በአንፃራዊነት የተሻለ ውጤት የነበራቸው ወደ 200,000 የሚጠጉ ተማሪዎች በመንግስት እና በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የአንድ ሴሚስተር ማካካሻ ትምህርት መውሰዳቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት የማካካሻ ትምህርታቸውን በግል  ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች በማዕከል የሚሰጠውን የሪሚዲያል ፈተና ለመውሰድ በዝግጅት ላይ እንዳሉ ይታወቃል፡፡  ይህ ፈተና በወረቀት የሚሰጥ ሆኖ በ30 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም 07 እስከ መስከረም 10/2016 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ይሆናል፡፡ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#MoE የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ መስከረም አጋማሽ ድረስ ይፋ ይደረጋል። የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ መስከረም 2016 ዓ.ም አጋማሽ ድረስ ይፋ እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ዶ/ር) አረጋግጠዋል። በጥቅምት 2016 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለመጀመር ዕቅድ መያዙንም ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ በፀጥታ ችግር ምክንያት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ሦስት ፈተናዎች ያልወሰዱ ተማሪዎች በቅርቡ ፈተናቸውን ይወስዳሉም ብለዋል። በ2015 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን ሲወስዱ የነበሩት የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች፣ የመጨረሻዎቹን ሦስት ፈተናዎች አለመፈተናቸው ይታወቃል። እነዚህ ተማሪዎች በዚህ ዓመት መጨረሻ ድረስ ፈተናቸውን እንዲያሚያጠናቅቁ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የኢንተርኔት አገልግሎት ባለባቸው አካባቢዎች በኦንላይን እንደሚሰጥም ጠቁመዋል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#SalaleUniversity ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የሬሚዲያል ተማሪዎችን ውጤት ይፋ አድርጓል። በዩኒቨርሲቲው የአቅም ማሻሻያ (ሬሚዲያል) ትምህርታችሁን ስትከታተሉ የቆያችሁ ተማሪዎች ውጤታችሁንን በተቋሙ ድረ-ገጽ ላይ በመግባት ማየት ትችላላችሁ፡፡ ውጤት ለማየት፦ www.slu.edu.et/remedial/index.php Note: የዩኒቨርሲቲ መታወቂያ ቁጥር እና ሙሉ ስም ማስገባት እንዳትዘነጉ             Share --> https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

የሬሚዲያል ትምህርታቸውን በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተከታተሉ የአቅም ማሻሻያ (የሬሚዲያል) ተማሪዎች ከውጤት መዘግየት ጋር የተያየዘ ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አድርሰዋል፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ የሰላሌ ዩኒ
የሬሚዲያል ትምህርታቸውን በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተከታተሉ የአቅም ማሻሻያ (የሬሚዲያል) ተማሪዎች ከውጤት መዘግየት ጋር የተያየዘ ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አድርሰዋል፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የህዝብና የውጭ ግንኑነት ዳይሬክቶሬትን ጠይቀናል፡፡ ከ12ኛ ክፍል የመለልቀቂያ ፈተና ጋር በተያያዘ የሬሚዲያል ተማሪዎች ውጤት መገለፅ ከነበረበት ጊዜ የተወሰነ መዘግየት ማጋጠሙን ዳይሬክቶሬቱ ገልጿል፡፡ አሁን ላይ የሬሚዲያል ተማሪዎች ውጤት የማደራጀት ሥራ በመጠናቀቁ በቀጣይ ሁለት ቀናት ውስጥ ይፋ ይደረጋል ተብሏል፡፡

ሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች አዳዲስ የቅድመ እና የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞችን ላልተወሰነ ጊዜ እንዳይከፍቱ የትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ዛሬ ነሐሴ 09/
+1
ሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች አዳዲስ የቅድመ እና የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞችን ላልተወሰነ ጊዜ እንዳይከፍቱ የትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ዛሬ ነሐሴ 09/2015 ዓ.ም ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶች በጻፉት ሰርኩላር እንዳሉት በከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የተለያዩ የሪፎርም ሥራዎች በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርሲቲዎችን በትኩረትና በተልዕኮ የመለየት ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የገለፁት ሚኒስትሩ፤ በዚህም ተቋማቱ የትምህርት ፕሮግራሞቻቸውን የመከለስ ተግባር እንዲፈፅሙ ይጠበቃል ብለዋል፡፡ በመሆኑም የዩኒቨርሲቲዎቹ የትምህርት ፕሮግራሞች ተገምግመው ከተለዩበት ተልዕኮና ትኩረት ጋር መጣጣማቸው እስኪረጋገጥ ድረስ አዳዲስ ፕሮግራሞች መክፈት እንደማይቻል ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡ የታቀዱ አዳዲስ ፕሮግራሞች ለመክፈት የሚደረጉ ጥናቶች ባሉበት እንዲቆዩ እንዲሁም በቦርድ የፀደቁና በትምህርት ሚኒስቴር የተመዘገቡ አዳዲስ ፕሮግራሞች ተማሪ መቀበል እንዳይጀምሩ ሚኒስትሩ አሳስበዋል፡፡ (ሚኒስትሩ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶች የጻፉት ሰርኩላር ከላይ ተያይዟል፡፡)

#JimmaUniversity ጅማ ዩኒቨርሲቲ የሬሚዲያል ተማሪዎችን ውጤት ይፋ አድርጓል። በዩኒቨርሲቲው የአቅም ማሻሻያ (ሬሚዲያል) ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች ውጤታቸውን በተቋሙ ድረ-ገጽ ላይ
#JimmaUniversity ጅማ ዩኒቨርሲቲ የሬሚዲያል ተማሪዎችን ውጤት ይፋ አድርጓል። በዩኒቨርሲቲው የአቅም ማሻሻያ (ሬሚዲያል) ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች ውጤታቸውን በተቋሙ ድረ-ገጽ ላይ በመግባት ማየት ይችላሉ ተብሏል፡፡ ውጤት ለመመልከት ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ፦ 👇👇 https://Portal.ju.edu.et https://t.me/+nQctlH-Z1TY2NDk0https://t.me/+nQctlH-Z1TY2NDk0

ትምህርት ሚኒስተር 🇪🇹: ሜዲስን የሚሰጡ ግቢዎችን ዝርዝር  ለጠየቃችሁኝ የ#12ኛ ክፍል ተማሪዎች👇 🔥Arbamich Universitiy 🔥Jigjiga Universitiy 🔥Adis Ababa University👌 🔥Welikite University 🔥Wolayta Sodo Universitiy 🔥Wachamo Universitiy 🔥Mizan Tepi Universitiy 🔥Selale Universitiy 🔥Arsi Universitiy 🔥Wollega Universitiy 🔥Jimma Universitiy👌 🔥Hremaya Universitiy 🔥Wollo University 🔥Debre Tabor Universitiy 🔥Bahirdar Universitiy 🔥Gonder Universitiy👌 🔥Adigrat Universitiy 🔥Mekelle Universitiy 🔥Ambo Universitiy 🔥Debre-Birhan Universitiy 🔥Debre-Markos Universitiy 🔥Medda Wallabo Universitiy 🔥Bulehora Universitiy 🔥 Hawassa Universitiy https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#Haramaya University Remedial Result #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #Share #Share 🙏🙏🙏🙏🙏🙏

#DillaUniversity ዲላ ዩኒቨርሲቲ የሬሚዲያል ተማሪዎችን ውጤት ይፋ አድርጓል። ውጤት ለመመልከት ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ፦ https://portal.du.edu.et/NewStudents/Remedi
#DillaUniversity ዲላ ዩኒቨርሲቲ የሬሚዲያል ተማሪዎችን ውጤት ይፋ አድርጓል። ውጤት ለመመልከት ተከታዩን ሊንክ ይጠቀሙ፦ https://portal.du.edu.et/NewStudents/Remedial?fbclid=IwAR0tmFAZBkIWj5GWjbHJ01If_B__jShKfGX8MgQdevTeSBXBqwBTF7Zyx8A Note: ➧ "Academic Year" በሚለው ቦታ 2022/23 የሚለውን ይምረጡ፣ ➧ "Student ID No." በሚለው ቦታ የዩኒቨርሲቲውን ID ቁጥራችሁን ወይም የ12ኛ ክፍል Registration No በመጠቀም ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ። Share Share👆👆👆🙏🙏

HO መግባት ለምትፈልጉ ለመጀመርያ አመት ተማሪዎች አንብቡት ይጠቅማችዋል 👩‍⚕HO👩‍⚕ 👩‍🏫 HO(health officer) ☘HO ማለት የጤና መኮንን ማለት ነው ወይም↘ A medical officer of health, also known as a medical health officer, chief health officer, chief public health officer or district medical officer, is the title commonly used for the senior government official of a health department, usually at a municipal, county/district, state/province, or regional level.      👩‍🏫 በ ቅድመ ምረቃ ዲግሪ መርሐ ግብር የስንት አመት ትምህርት ነው❓ ☘ ከዚህ ቀደም 4አመት የነበረ ቢሆንም በአዲሱ የትምህርት Freshman ጨምሮ የ5 አመት ትምህርት ነው      Course list for the Department of Public Health Year I: Semester I Introduction to public health Anatomy I Physiology I Civics & Ethical Education Biochemistry Communicative English Skills Introduction to Computer Year I Semester II Basic Writing English Skill Anatomy II Physiology II Medical Microbiology Introduction to Sociology and Anthropology Biostatistics Embryology and Histology Health Education Year II Semester I Pathology Epidemiology Introduction to General Psychology Health Service Management Human Nutrition Population and Development Introduction to Health Economics Communicable Disease Control Medical Parasitology Year II Semester II Reproductive Health Health Ethics, Legal Medicine & PH laws Environmental Health and Ecology Disaster Prevention & preparedness Pharmacology Clinical laboratory methods Introduction to nursing art Physical diagnosis Community based training -I (CBTP-I) Year III Semester I Psychiatry Internal medicine –I Surgery –I Gynecology and Obstetrics-I Pediatrics –I Year III Semester II Internal medicine –I Surgery –I Gynecology and Obstetrics-I Pediatrics –I Ophthalmology ENT + Dentistry Dermatology Diagnostic Radiology Research Methodology Community based training program- II ( CBTP-II) Year IV Gynecology and Obstetrics-II Surgery-II Internal Medicine-II Pediatrics-II Team Training Program (TTP ) Student Research project Comprehensive qualifying exam... 🔦አራት አመት እያለ ማለት ነው። 👩‍🏫 በHO ዘርፍ ላይ ብቁ እና ስኬታማ የሆነ ባለሙያ ምን ምን ሙያዊ ተግባራትን ያከናውናል❓ ☘What Public Health Services Do? ➺Observe health status to recognize and solve community health issues ➺Encourage community partnerships and action to identify and resolve health related issues. ➺Implement laws and regulations that secure health and ensure safety. ➺Ensure qualified public and personal health care staff. ➺Identify and investigate health issues and health hazards in the people. ➺Provide communities required personal health services and ensure the provision of health care. ➺Develop plans and policies that help individual and community health initiatives. ➺Search for new ideas and innovative solutions to health issues. ➺Notify, educate, and empower people regarding health problems and so... 👩‍🏫 HO  ሾል እድሉ እስከምን ድረስ ነው❓ ☘oww አዛ ነው🥺 ሾል ወፍ ግን ወደ ገጠር አካባቢ ላይ ይገኛል ገጠር ላይ እንደ Doctor ሆኖ መስራት 🥳 👩‍🏫  ትምህርት ከባድ ነው ወይስ ቀላል🤔❓ ☘ ያው ጤና ከተባለ ሁሉም መስዋዕትነት ይጠይቃል አዕምሮም ይፈልጋል 🙄ልፋትም አለው ለማስፈራራት ሳይሆን ቀድሞውኑ ለሚመጣው ነገር ለመዘጋጀት ነው ኢትዮ ላይ አብዛኛው እኛ ተማሪዎች የምንፈልገውን አለማወቅ እና አክብደን ስለምናየው ነው ውጤታማ ማንሆነው  IT'S FACT😏 👩‍🏫 ገቢውስ ምን ያክል ነው😋❓ ☘ አንድ የ HO ምሩቅ ሾል ላይ አሪፍ የሚባል ደሞዝ ያገኛሉ ያው ከሀገር ሀገር ከሆስፒታል ሆስፒታል ሊለያይ ይችላል ግን ለምሳሌ ያህል↘ 🌇Federal Ministry of Health of Ethiopia Public Health - Monthly About  ETB14,399 -ETB15,713 🌇Government of Ethiopia Public Health Officer - Monthly About  ETB8,122 -ETB8,871 🌇Jan Medical Center Public Health Officer - Monthly About  ETB5,93 0 -ETB6,445 🌇AIDS Healthcare Foundation Public Health Professional - Monthly About  ETB45,503 -ETB49,715 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#ArbaminchUniversity አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ውጤት ይፋ አደረገ። የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም
#ArbaminchUniversity አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ውጤት ይፋ አደረገ። የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ማጠቃለያ ውጤት በመረጃ መረብ (Online) መለቀቁን አሳውቋል። ተማሪዎች ከታች የቀረበውን ሊንክ በመጫን (ወይም ሊንኩን በዌብ ፔጅ ላይ ኮፒ-ፔስት በማድረግ)፣ መለያ ቁጥር (ID Number) በማስገባት፣ Search እና View Result በመጫን ማየት ይችላሉ ተብሏል። በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያለው ተማሪ ካለ ከሰኞ እስከ ረቡዕ (ከነሐሴ 1 እስከ 3/ 2015 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ አካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተር ቢሮ (የአምዩ አስተዳደር ሕንጻ 2ኛ ፎቅ) ማመልከት ይችላል ተብሏል። https://survey.amu.edu.et/remedial/ ተቋሙ ከተጠቀሰው ቀን በኋላ የሚቀርብ የቅሬታ ማመልከቻ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን አሳውቋል። መረጃው ፦ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ነው። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#ArbaminchUniversity አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ውጤት ይፋ አደረገ። የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ማጠቃለያ ውጤት በመረጃ መረብ (Online) መለቀቁን አሳውቋል። ተማሪዎች ከታች የቀረበውን ሊንክ በመጫን (ወይም ሊንኩን በዌብ ፔጅ ላይ ኮፒ-ፔስት በማድረግ)፣ መለያ ቁጥር (ID Number) በማስገባት፣ Search እና View Result በመጫን ማየት ይችላሉ ተብሏል። በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያለው ተማሪ ካለ ከሰኞ እስከ ረቡዕ (ከነሐሴ 1 እስከ 3/ 2015 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ አካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተር ቢሮ (የአምዩ አስተዳደር ሕንጻ 2ኛ ፎቅ) ማመልከት ይችላል ተብሏል። https://survey.amu.edu.et/remedial/ ተቋሙ ከተጠቀሰው ቀን በኋላ የሚቀርብ የቅሬታ ማመልከቻ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን አሳውቋል። መረጃው ፦ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ነው። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

🛑ሪሚዲያል ያለፉ ተማሪዎችን ይመለከታል !!! ♨️ ጥያቄ የተመደብንበት   ግቢ  ውስጥ የምንፈልገው ፊልድ ከሌለ  ምን  ልንማር ነው ?ለምሳሌ  እኔ  መማር የምፈልገው  ሜዲሲን ነው  ነገር ግን ግቢው ሜዲሲን አይሰጥም እንዴት ነው።  ወደ ሌላ  ግቢ ያዘዋውረኛል ወይስ ማልፈልገውን ፊልድ  ልማር ነው ? ❇️ የተመደባችሁበት ግቢ ውስጥ  የምትማሩት ግቢው የሚሰጠውን የትምህርት መስኮች ብቻ ነው። ❇️ ሜዲስን መማር ብትፈልጉም የተመደባችሁበት ግቢ ሜድስን የማያስተምር ከሆነ ሌሎች የትምህርት መስኮችን ትመርጣላቹህ እንጂ ወደ ሌላ ግቢ ሜዲስን ለመማር አትመደቡም 😭 ( ግሬድ የቱንም ያህል ቢኖራቹህ ግቢው ካለው የትምህርት መስክ ውጭ ...❌) በተለይ አዳዲስ ዩንቨርሲቲዎች ላይ የተመደባቹህ ተማሪዎች እንኳን ሜዲስን ኢንጂነሪንግም ላይኖር ይችላል 😌 አንዳንድ ዩንቨርሲቲዎች ላይ በተለይ የተቀራረቡና የአንድ ክልል  ዪንቨርሲቲዎች ላይ   እንደየ ግቢዎቹ መልካም ፍቃድ ጥሩ ግሬድ ለሚያመጡ ተማሪዎች የሚፈልጉትን የትምህርት መስክ እንዲማሩ ድጋፍ ሊደረግ ይችላል Maybe በተረፈ ግን ሜዲስን ለመማር ግቢ መቀየር አይቻልም‼️‼️ የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

ዲላ ዩንቨርስቲ በ ትምህርት ሚንስትር ከ 2400 በላይ የተፈጥሮ ሳይንስ እና ከ 1600 በላይ የማሀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ለአቅም ማሻሻያ (remedial ) ፕሮግራም የተመደበለት ዲላ ዩንቨርስቲ ተ
ዲላ ዩንቨርስቲ በ ትምህርት  ሚንስትር   ከ 2400 በላይ የተፈጥሮ  ሳይንስ  እና ከ 1600 በላይ የማሀበራዊ  ሳይንስ  ተማሪዎች  ለአቅም ማሻሻያ  (remedial ) ፕሮግራም  የተመደበለት   ዲላ ዩንቨርስቲ  ተማሪዎች  ውጤታቸው ሚገለጽበትን ቀን    በትግስት  እንዲጠባበቁ  አሳስበዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!👇👇👇

ለወልቂጤ ዩንቨርሲቲ ሬሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ ውድ የሬሚዲያል ተማሪዎች ውጤት መገለፁን ተከትሎ ተማሪዎች ቅሬታ እንዳላችሁ እየገለፃችሁ ስለሆነ በሚከተለውን የኢሜል አድራሻ እስከ ዕለተ አርብ ቀን 28/11/2015 ዓ.ም ብቻ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ቅሬታ ማቅረቢያ የኢሜል አድራሻ👇 remedial@wku.edu.et Share share share https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

ትምህርት ሚኒስቴር ከሬሜዲያል ፈተና ጋር በተያያዘ ውሳኔ አሳልፏል። የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተናን ተፈትነው ማለፊያ ነጥብ ሳያመጡ የቀሩ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና በግል ከፍተኛ
+1
ትምህርት ሚኒስቴር ከሬሜዲያል ፈተና ጋር በተያያዘ ውሳኔ አሳልፏል። የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተናን ተፈትነው ማለፊያ ነጥብ ሳያመጡ የቀሩ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የማካካሻ (ሬሜዲያል) ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተው የማካካሻ ትምህርት ፈተናን ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም እንዲወስዱ መደረጉ ይታወሳል። ይሁን እንጂ በተለያዩ ምክንያቶች በሁለት የመንግሥት እና በ143 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የማካካሻ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለነበሩ ተማሪዎች የሪሜዲያል ፈተናውን ለመስጠት ባለመቻሉ በመስከረም 2016 ዓ.ም ፈተናውን እንዲወስዱ ተወስኖ እንደነበር ሚኒስቴሩ አስታውሷል። በቅርቡ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቦርድ አባላት ጋር የተደረገ ውይይትን ተከትሎ ፈተናው ከነሐሴ 23 እስከ 26/2015 ዓ.ም እንዲሰጥ መወሰኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። Note፡- • ፈተናው በበይነ መረብ ይሰጣል • የፊዚክስ እና የታሪክ ኮርሶች በሪሜዲያል ፈተና ውስጥ አይካተቱም (በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ለሐረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ለሐረር መምህራን ኮሌጅ የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል።

Breaking News: Remedial Students who scored 50% at Wolkite University fail despite national passing mark In a shocking turn of events, remedial students at Wolkite University who scored exactly 50% on their exams have been declared as failed. This is despite being told that nationally, students who score 50% and above will pass. The decision has left many students and their families confused and frustrated. The university administration has not provided a clear explanation as to why the students who scored 50% were failed. Some have speculated that there may have been errors in the grading process, while others believe that the university may have different passing criteria than the national standard. The affected students have expressed their disappointment and frustration, as they had believed that they had met the passing standard. Many of them will now have to retake the remedial courses, causing delays in their academic progress and increased financial burden. The situation has sparked discussions among education experts and policymakers about the need for consistent and transparent grading criteria across the country. It remains to be seen whether Wolkite University will reconsider its decision and provide clarity on its grading policy for remedial students. ሰበር ዜና በወልቂጤ ዩንቨርስቲ 50% ያስመዘገቡት የRemedia ተማሪዎች በአገር አቀፍ ደረጃ ውጤት ቢኖራቸውም ወድቀዋል በአስደንጋጭ ሁኔታ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ውጤታቸው በትክክል 50% ያመጡ ተማሪዎች መውደቃቸው ታውቋል። ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች እንደሚያልፉ ቢነገርም ነው። ውሳኔው ብዙ ተማሪዎችን እና ቤተሰቦቻቸውን ግራ መጋባትና ብስጭት አድርጓል። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር 50% ያመጡ ተማሪዎች ለምን እንደወደቁ ግልጽ ማብራሪያ አልሰጠም። አንዳንዶች በውጤት አሰጣጥ ሂደት ላይ ስህተቶች ሊኖሩ እንደሚችሉ ሲገልጹ ሌሎች ደግሞ ዩኒቨርሲቲው ከሀገር አቀፍ ደረጃ የተለየ የማለፊያ መሥፈርት ሊኖረው እንደሚችል ያምናሉ። የተጎዱት ተማሪዎች የማለፊያ መስፈርት አሟልተዋል ብለው በማመናቸው ብስጭታቸውንና ብስጭታቸውን ገልጸዋል። ብዙዎቹ አሁን የማሻሻያ ኮርሶችን እንደገና መውሰድ አለባቸው, ይህም በአካዳሚክ እድገታቸው ላይ መዘግየት እና የገንዘብ ሸክም ይጨምራል. ሁኔታው በመላ ሀገሪቱ ተከታታይ እና ግልጽነት ያለው የውጤት መስፈርቶች አስፈላጊነት ላይ በትምህርት ባለሙያዎች እና ፖሊሲ አውጪዎች መካከል ውይይት ፈጥሯል። የወልቂጤ ዩንቨርስቲ ውሳኔውን በድጋሚ ተመልክቶ የማሻሻያ ተማሪዎችን የውጤት አሰጣጥ ፖሊሲ ላይ ግልጽነት ይሰጥ አይኑር ወደፊት የሚታይ ይሆናል። Share share please 🙏For remedial students

#wolkite #ለሬሚዲያል_ተማሪዎች_በሙሉ፦ ውድ የሬሚዲያል ተማሪዎች የአጠቃላይ ውጤታችሁን የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ(Link) ተጭናችሁ የመታወቂያ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መ
#wolkite #ለሬሚዲያል_ተማሪዎች_በሙሉ፦ ውድ የሬሚዲያል ተማሪዎች የአጠቃላይ ውጤታችሁን የሚከተለውን ማስፈንጠሪያ(Link) ተጭናችሁ የመታወቂያ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጥሩ ውጤት እንድታስመዘግቡ መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን። ውጤት የምታዩበት ማስፈንጠሪያ(Link)👇 https://www.wku.edu.et/en/index.php/en/57-anouncement/571-remwedial-exam-result የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት Share Share👆👆👆🙏🙏

#WSU የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ ተደረገ። ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው E-student System ውስጥ ገብተው የተጠቃሚ ስም እና የይለፍ ቃል (username a
#WSU የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ ተደረገ። ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው E-student System ውስጥ ገብተው የተጠቃሚ ስም እና የይለፍ ቃል (username and password) በማስገባት ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል። ውጤት ለማየት ከታች ያለውን ቅደም ተከተል ይከተሉ ፦ Step 1. Estudent.wsu.edu.et Step 2. Enter username and password. Step 3. Academics Step 4. Transcript የተጠቃሚ ስም እና የይለፍ ቃል (username and password) የረሱ ተማሪዎች ከነሐሴ 1/2015 ዓ.ም ጀምሮ ዩኒቨርሲቲው በአካል ተገኝተው ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል። መረጃው የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ነው።