en
Feedback
Ethio University Teams

Ethio University Teams

Open in Telegram

Remedial 2015 ቻናል በ ዩኒቨርሲቲ ሲኒየር ተማሪዎች የተቋቋመ ሲሆን ለመጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ /እጩ/ ተማሪዎች ለ ግቢ ህይወታቸውን አስፈላጊውን ሁሉ ያቀርባል። እንድሁም 2016 ለምትገቡ remedial & freshman ተማሪዎች የሚጠቅም ነው። 2015 ከተማሩ ተማሪዎች ለ2016 ለሚገቡ remedial አስፈላጊውን መረጃ ሰለ ትምህርት አሰጣጥ ስለ ግቢ life ያስተምራል ::

Show more
1 209
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-2930 days
Posts Archive
photo content

መልካም ዜና Free online English course giveaway for 1,000 students በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ እስከ 1,000 ተማሪዎችን ተቀብለን በነፃ እንግሊዘኛ ልናስተምር ነው! የዚህ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን:    - ይሄን Post ለ20 ጓደኛቹ share ማረግ - ይሄን post react ማረግ - Comment ላይ "Giveaway" ብላችሁ መፃፍ Good luck @safarienglish

Dogs ያለፋቹ Cats እንዳያመልጣቹ t.me/catsgang_bot/join?startapp=Sd3PO-dfMROsZH27jIcFe Meow, lets see who is OG 😼

List ምናምን መጠበቅ ሳያስፈልግ  ወዲያው ሚከፍል  አሪፍ Coin Bot ተገኝቱዋል ቤተሰብ ምሰበስቡትን Coin ወዲያው ወደ ገንዘብ ቀይሮ በዋሌት ማውጣት ይቻላል ። Urko Coin 100 ሺ Coin 1 USdt ነው  Coin invite Tap አርጋችሁ ከሰበሰባችሁ በሁዋላ ወዲያው Coin exchange ብሎ Withdraw ማለት ነው ለመጀመር 👉 https://t.me/urkocoin_bot?start=r_5484565738 https://t.me/urkocoin_bot?start=r_5484565738

https://t.me/hamster_koMbat_bot/start?startapp=kentId5484565738 Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop! 💸 2k Coins as a first-time gift 🔥 25k Coins if you have Telegram Premium

#Tigray_National_Exam የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በትግራይ ክልል እየተሰጠ ነው፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት እየተሰጠ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመር
+2
#Tigray_National_Exam የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በትግራይ ክልል እየተሰጠ ነው፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት እየተሰጠ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በኦንላይን መሠጠት ጀምሯል፡፡ ፈተናው በትግራይ ክልል በሁለት ዙር ከሐምሌ 2-12/2016 ዓ.ም በመቐለ፣ ራያ፣ አዲግራት እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡ የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 2-5/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ከ31 ሺህ በላይ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዚህ ዙር ለፈተና እንደሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡ ምስል፦ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣ https://t.me/campusteam13 https://t.me/campusteam13 https://t.me/campusteam13

በግል የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተፈታኞች ጉዳይ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ2016 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ሰኔ 21/2016 ዓ.ም ይፋ መደረጉ ይታወቃል። የመውጫ ፈተናውን ለመጀመሪያ
በግል የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተፈታኞች ጉዳይ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የ2016 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ሰኔ 21/2016 ዓ.ም ይፋ መደረጉ ይታወቃል። የመውጫ ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የወሰዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ውጤትም ከቀናት በፊት መለቀቁንና ተፈታኞቹም ውጤታቸውን እየተመለከቱ እንደሆነ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል። ይሁን እንጂ ፈተናውን በድጋሜ የወሰዱ የግል ተፈታኞች ውጤትን በተመለከተ አሁንም ያልተጠናቀቁ ነገሮች መኖራቸውን የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ ገበየሁ ለቲክቫህ ተናግረዋል። በግል ፈተናውን በድጋሜ የወሰዱ ተፈታኞች ጉዳይ፣ የያጋጠሙ ችግሮች እና ውጤታቸው እንዴት ይገለፃል በሚለው ላይ በቀጣይ ቀናት ተጨማሪ መረጃ እንደሚኖር ሥራ አስኪያጁ ገልፀዋል። ዘንድሮ 124 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን የመውጫ ፈተና ማስፈተናቸው ይታወቃል።

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12ኛ ክፍል የመጀመሪያ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎችን መቀበል ጀምረዋል። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተ
+2
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12ኛ ክፍል የመጀመሪያ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎችን መቀበል ጀምረዋል። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን ወደሚወስዱበት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እየገቡ ነው። የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና ደግሞ ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። ዘንድሮ ከ 700,000 በላይ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተናን በኦንላይን እና በወረቀት እንደሚወስዱ መገለፁ ይታወሳል። ምስል፦ ወራቤ፣ ወሎ፣ ደምቢ ዶሎ እና መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲዎች https://t.me/campusteam13 https://t.me/campusteam13

Telegram  userኦችን support ምናደርግበት MAJOR የተሰኘ የ አይነት Star  አምጥቷል! Majorን በሁለት መንገድ ማግኘት ሲቻል አንደኛው Task ውስጥ በመግባት እና የነሱን  እና  account Follow በማለት የሚገኝ ሲሆን ሌላው ሰዎችን Invite በማድረግ የሚገኝ ነው!    አንድ Normal ሰው Invite ስታደርጉ 15    Premium ከሆነ 50  ይሰጣችኋል Major ለወደፊት Telegram ላይ Subscription ለሚጠይቁ ነገሮች እንደ መክፈያ መንገድ መጠቀም እንድንችል አድርጎ የተሰራ ሲሆን አሁን ላይ ሰዎች እንዲያውቁት በነፃ እየታደለ ነው! ብዙ ቻነሎችም ከአሁኑ Subscribe አድርገን እነሱን ለመከተል Major ማስከፈል ጀምረዋል! ከአሁኑ ብትሰበስቡ ጥሩ ነው ተጨማሪ ማንበብ ለምትፈልጉ Major በቅርቡ Token እንደሚሆንና ዋጋ እንደሚወጣለት አሁን ላይ ግን መሸጥ ይሁን መለወጥ እንደማይቻል ተናግረዋል! እነዚህን ከስር በማስቀምጥላችሁ Link በመግባት መሰብሰብ ትችላላችሁ! ጓደኞቻችሁንም አስገቡ! Its worth it ሞክሩት! በየቀኑ እየገባች ምትለፉበት ነገር የለም! link ማጋራት ብቻ ነው! ለመጀመር https://t.me/major/start?startapp=5484565738 👑Help me to become best of the best in @Major and get some Stars! 15⭐️ invite bonus for you 50⭐️ if you are Premium Major

ጥቂት ቀን ብቻ ቀረው አሁኑኑ ጀምሩ ብዙዎች ኖትኮይንን ቀድመው ባለመጀመራቸው ኋላ ላይ መቆጨታቸውን ተመልክተናል ። ይህ የኖትኮይን እድል ያመለጣቹ በሙሉ tapswapን በመጠቀም እድላችሁን መሞከር ትችላላቹ በዚህ ሊንክ ገብታችሁ ጀምhttps://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_5484565738 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_5484565738

በዘንድሮው ዓመት ለ50 ሺህ መምህራን “ልዩ የክረምት ስልጠና” ይሰጣል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር በመጪዎቹ ሐምሌ እና ነሐሴ ወራት የሚሰጠው ስልጠናው፤ የቅድመ አንደኛ፣ የአንደኛ ደረጃ እና የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን አቅም ለማሳደግ ያለመ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል። ሚኒስትሩ ከሰሞኑ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ባቀረቡት የ2016 ዓ.ም. የሁለተኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እንደገለፁት፣ ለ4,580 የትምህርት ቤት አስተዳዳሪዎች የአንድ ዓመት ልዩ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በመጪዎቹ ሐምሌ እና ነሐሴ ወራት የመምህራንን አቅም ለማጎልበት ያለመ “መደበኛ ስልጠና” ለመምህራን እንደሚሰጥ ጠቁመዋል፡፡ ዘንድሮ ለሁለት ወራት የሚሰጠው ስልጠና ለቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ መምህራን የተዘጋጀ እና “በሚያስተምሩት ትምህርት ውጤታማ” እንዲሆኑ የሚያደርግ የማስተማር ስነ-ዘዴ (ፔዳጎጂ) እንደሆነ አብራርተዋል። በዚህ ዓመት በሚጀመረው የአቅም ማሳደጊያ ልዩ የክረምት ስልጠና፤ 50 ሺህ መምህራንን ለማስተማር ሞጁሎችን ጨምሮ “አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን” ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። አቅም ማጎልበቻ ስልጠናው በተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡ ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/campusteam13 https://t.me/campusteam13               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 https://t.me/campusteam13 https://t.me/campusteam13 https://t.me/campusteam13

ለ ሬሜዲያል!! Remedial Tutorial በልዩ ሁኔታ ገፅ ለገፅ በ Video ሙሉ Chapter ከነ ጥያቄዎቹ ጭምር ተሰርቷል። ለ Remedial ተማሪዎች Maths እና Physicsን ከ 9-12 ሙሉ ቲቶሪያል በ 600 ብር ብቻ መመዝገብ ይችላሉ። ለ Social ተማሪዎች Maths ብቻ 350 ብር ከፍላችሁ ማግኘት ይችላሉ ። ከሌሎቹ በተለየ መልኩ የተዘጋጀ ቲቶሪያል ስለሆነ ምንም ሳትጨነቁ ፈተና ትሰራላችሁ ። ለ Freshman ተማሪዎች MidExam  እና Final Exam መስራት እና አሪፍ ውጤት ለማምጣት የኛን ቲቶሪያል በ 300 ብር ያገኛሉ። ለመመዝገብ @tEDmom ላይ አካውንት ወስዳችሁ መመዝገብ ይችላሉ። ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 https://t.me/campusteam13 https://t.me/campusteam13 https://t.me/campusteam13

የመውጫ ፈተና ተራዘመ። የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ማረጋገጥ ችሏል። የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/20
የመውጫ ፈተና ተራዘመ። የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ማረጋገጥ ችሏል። የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ እንደነበር አይዘነጋም። ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ይፋ ባደረገው መርሐግብር ፈተናው ከየካቲት 06 እስከ 09/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቋል። ለአዲስ ተፈታኞች ሞዴል ፈተና ከጥር 27 እስከ 30/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘው መረጃ ያሳያል። የተፈታኞች ዝርዝር ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚላክም ተገልጿል።

የ 12ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ ወር ላይ ልሰጥ እንደሆነ ያገኘነው መረጃ ያሳያል ። የ 2016 12ኛ ክፍል መውጫ ፈተና ሰኔ ወር መጨረሻዎች ላይ ለመስጠት እቅድ መያዙን ያገኘነው መረጃ ጠቁሞናል። እስካሁ
የ 12ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ ወር ላይ ልሰጥ እንደሆነ ያገኘነው መረጃ ያሳያል ። የ 2016 12ኛ ክፍል መውጫ ፈተና ሰኔ ወር መጨረሻዎች ላይ ለመስጠት እቅድ መያዙን ያገኘነው መረጃ ጠቁሞናል። እስካሁን ድረስ ትምህርት ሚኒስቴር ስለ ፈተናው ቀን ያለው ነገር ባይኖርም ከዚህ በፊት ግንቦት ወር መጨረሻ ላይ ይሰጣል መባሉ የሚታወስ ነው። ተማሪዎች እና ወላጆች የፈተናው ቀን እየተቃረበ መሆኑን አውቀው ለፈተናው እንድዘጋጁ እንላለን። #ETU ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇

#MattuUniversity ሰሞኑን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የመቱ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ውስጥ 96.38 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ዩኒቨ
+1
#MattuUniversity ሰሞኑን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የመቱ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ውስጥ 96.38 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ፈተናውን ከወሰዱ 138 የመቱ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ውስጥ 133 ተማሪዎች ፈተናውን ማለፋቸው ተገልጿል። በስድስት የጤናና ህክምና ትምህርት ክፍሎች ትምህርታቸውን የተከታተሉ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተናውን ወስደው፤ ከሚድዋይፈሪ ትምህርት ክፍል ሁለት እንዲሁም ከሔልዝ ኢንፎርማቲክስ ትምህርት ክፍል ሦስት ተማሪዎች ፈተናውን ሳያልፉ ቀርተዋል https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#DireDawaUniversity የመውጫ ፈተና ከወሰዱ 152 የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች መካከል 150 ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
+1
#DireDawaUniversity የመውጫ ፈተና ከወሰዱ 152 የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ተመራቂ ተማሪዎች መካከል 150 ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ተፈታኞች በአምስት የሙያ መስኮች ለፈተና የተቀመጡ ሲሆን 98.70 በመቶ ተፈታኞች ፈተናውን አልፈው ለምርቃት ብቁ መሆናቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#WachemoUniversity በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የመውጫ እና የሙያ ፈቃድ ፈተና ከወሰዱ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች 99.6 በመቶዎቹ ፈተናውን ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋ
+1
#WachemoUniversity በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የመውጫ እና የሙያ ፈቃድ ፈተና ከወሰዱ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች 99.6 በመቶዎቹ ፈተናውን ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። 258 ተፈታኞቹ በስምንት የሙያ መስኮች ፈተና የወሰዱ ሲሆን 257ቱ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው አረጋግጧል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13