en
Feedback
Menhaj Aselefiyaa

Menhaj Aselefiyaa

Open in Telegram

በዚህ ቻናል በአላህ ፍቃድ ቁርአናዊ እና ሐዲስ አዘል ምክር የሚለቀቅበት እናም የተለያዩ የሱና መሻይኮች እና  ኡስታዞች ቀውል እንዲሁም ጠቃሚ የሚባሉ ጥያቄዎች የሚለቀቅበት ቻናል ነው። ኢንሻአላህ ... አላህ ተጠቅመው ከሚጠቅሙት ያርገን....

Show more
5 668
Subscribers
-124 hours
-117 days
+9130 days
Posts Archive
🔊 አድስ ሙሐደራህ ርዕስ:- "የዘመን መለወጫ እና ቢድዓህ" በሚል 🎙 አቡ አብዱረህማን አብ ዱልቃዲር ኢብን ሐሰን (ሐፊዘሁሏህ) join #telegram ቻናል https://t.me/abuabdurahmen

♦️| የዑለማዎች ገለፃ ስለ ሰይድ ቁጥብ እና መፀሀፉ — ክፍል አንድ (1) « ቀደም ሲል ተቀርቶ ከተጠናቀቀው የ አጅዊበቱል ሙፊደህ ደርስ ቁጥር 𝟏𝟓 የተቀነጨበ » 🎙ሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ -ሐፊዞሁ'ሏህ- || የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha

🌺ቁርአናዊ ጥያቄ ትክክለኛውን መልስ በመንካት ወደ ሰለፊዮች ቻናል ይቀላቀሉ👌
🌺ቁርአናዊ ጥያቄ ትክክለኛውን መልስ በመንካት ወደ ሰለፊዮች ቻናል ይቀላቀሉ👌

ቁሬአንናዊ ጥያቄ ..

💡ወንጀልን አታሳንስ! ወንጀል ትንሽ መስሎ ቢታይህም አታቅልለው፤ አንተ ያቀለልከው ወንጀል ከአላህ ዘንድ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ አታውቅም። ጀሀነም ከጫማህ ክር ይልቅ ወዳንተ ቅርብ ናት። የወንጀ
💡ወንጀልን አታሳንስ! ወንጀል ትንሽ መስሎ ቢታይህም አታቅልለው፤ አንተ ያቀለልከው ወንጀል ከአላህ ዘንድ ምን ያህል ከባድ እንደሆነ አታውቅም። ጀሀነም ከጫማህ ክር ይልቅ ወዳንተ ቅርብ ናት። የወንጀሉን ትንሽነት አትመልከት፤ የምታምፀውን አላህ ትልቅነት ተመልከት። አላህ እንዲህ ብሏል፦ «ቀላል ነው ብላችሁ ታስቡታላችሁ፤  እሱ አላህ ዘንድ ከባድ ሆኖ ሳለ።» [አል'ኑር 15] መልእክተኛው ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ «ከትንንሽ ወንጀሎች ተጠንቀቁ፤ እነሱ በሰው ላይ እስኪያጠፉት ድረስ ይሰበሰባሉ።» [አህመድ] ትንሹ ወንጀል በመደጋገም እና በማቅለል ትልቅ ይሆናል፤ ብዙ ጊዜም ወደ ታላላቅ ወንጀሎች ያመራል። ቀደምቶች ትንሹን ወንጀል በላያቸው ላይ እንደሚወድቅ ተራራ ይመለከቱት ነበር፤ እኛ ግን እንደ ዝንብ በአፍንጫችን ላይ ተቀምጦ በቀላሉ እንደምናባርረው እንመለከተዋለን። ▪ አላህን አክብር! ▪ ወደ ተውበት ፍጠን! ▪ በወንጀል ላይ አትጽና! ▪ ሁልጊዜ ነፍስህን መርምር! https://t.me/abuzekeryamuhamed https://t.me/abuzekeryamuhamed

القارئ: سعد الغامدي 🍃  أرح سمعك 🥀 حالات واتس آب ♻️ https://t.me/halat1000

👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ ! ክፍል አምስት የሰይድ ቁጥብ ኡማውን ማክፈር በመረጃ ሲረጋገጥ ! ሙሓመድ ሓሚዲን ስለ ሰይድ ቁጥብ ኡማውን ማክፍር ሲናገር በቀጥታ ተናግሮ ሳይሆን ሰዎች በራሳቸው መንገድ በተሳሳተ መልኩ እንደተረዱት በማስመሰል ነው የሚናገረው ። እንደሱ አባባል ሰይድ ቁጥብ ማህበረሰቡ ወደ ጃሂሊያ ተመልሷል ነው ያለው እንጂ በቀጥታ አላከፈረም ። ካለ በኋላ ይህ ንግግሩ ሙስሊሞች ከፍሯል ለማለት ሳይሆን የጃሂሊያ ባህሪ ተላብሷዋል ለማለት ነው ይላል ። ይህ ደግሞ በቁርኣንና ሐዲስ ላይም መጥቷል ብሎ ምሳሌ ሲያደርግ ነብዩ አንዱን ሶሓብይ አንተ የጃሂሊያ ባህሪ አለብህ ብለውታል ። አላህ በቁርኣኑ ሴቶችን የጃሂሊያ ( የመሀይማን) አይነት መገላለጥ አትገላለጡ ብሏቸዋል !!!። እያለ የማይገናኝን አገናኝቶ ስሌት ሰርቶ ሚዛን በሌለው ሚዛናዊነቱ አክፍሮቱን ሊያጣፋ ይፈልጋል ። ለማንኛውም ስለሰይድ ቁጥብ በዓለም ላይ ያለን ማህበረሰብ በሙሉ ማክፈርና የሙሐመድ ሓሚዲንን ሚዛን የሌለው ሚዛናዊነትን ለማወቅ ሰይድ ቁጥብ በቀጣታ እንዴት እንደሚያከፍር ከራሱ መፅሐፎች እንይ : – አንደኛ— በምድር ላይ እስልምናም ይሁን ሙስሊሞች እንደሌሉ ሲናገር እንዲህ ይላል: – "إن المسلمين الآن لا يجاهدون، وذلك لأن المسلمين اليوم لا يوجدون، إن قضية وجود الإسلام ووجود المسلمين هي التي تحتاج اليوم إلى علاج" الظلال : (3/ 1634) " ሙስሊሞች ዛሬ ጂሃድ እያደረጉ አይደለም ። ምክንያቱም ሙስሊሞች የሉምና, ዛሬ መፍትሄ ለማምጥት መስራት የሚያስፈልገው የሙስሊሞችና የእስልምና መገኘት ጉዳይ ላይ ነው" ። ሁለተኛ — ሰይድ ቁጥ የሚመራው ንቅናቄ ምን አላማ አድርጎ መንቀሳቀስ እንዳለበት ሲናገር እንዲህ ይላል : – "وحركات البعث الإسلامي اليوم فى مفترق طرق ونقطة البدء الصحيحة فى الطريق الصحيح هي أن تتبين الشرط الأساسى لوجود الإسلام أو عدم وجوده، وأن تستيقن أن وجود الإسلام اليوم قد توقف... وأن تعلم أنها تستهدف إعادة إنشاء الإسلام من جديد، أو بتعبير أدق رده مرة أخرى إلى حالة الوجود بعد أن توقف هذا الوجود فترة... " العدالة الاجتماعية : ص (216) " በተለያየ መንገድ ዛሬ የሚደረገው እስልምናን የመመለስ እንቅስቃሴ ትክክለኛው አጀማመር በትክክለኛው መንገድ (እንዲሆን) እስልምና መኖሩና አለመኖሩን ማረጋገጥ የመጀመሪያው መስፈርት ነው ። ቀጥሎ ዛሬ እስልምና አለመኖሩ እርግጠኛ መሆን ነው ። ንቅናቄው አላማው ማድረግ ያለበት እስልምናን በአዲስ መልኩ ማስገኘት ነው ። በሌላ ረቀቅ ባለ አገላለፅ ካልነበረበት ለሁለተኛ ጊዜ ወደ መመለስ ነው ……" ። ሶስተኛ— ሙስሊሞች ባጠቃላይ ወደ ኩፍር የተመለሱ መሆኑንና የሙአዚኖች በሚምበር ላይ ላ ኢላሃ ኢልለላህ ማለት ትርጉም እንደሌለው ሲናገር እንዲህ ይላል : –   " لقد استدار الزمان كهيئته يوم جاء هذا الدين إلى البشرية بلا إله إلا اللّه. فقد ارتدت البشرية إلى عبادة العباد، وإلى جور الأديان ونكصت عن لا إله إلا اللّه، وإن ظل فريق منها يردد على المآذن: «لا إله إلا اللّه» دون أن يدرك مدلولها... إلا أن البشرية عادت إلى الجاهلية، وارتدت عن لا إله إلا اللّه. فأعطت لهؤلاء العباد خصائص الألوهية. ولم تعد توحد اللّه، وتخلص له الولاء.. البشرية بجملتها، بما فيها أولئك الذين يرددون على المآذن في مشارق الأرض ومغاربها كلمات: «لا إله إلا اللّه» بلا مدلول ولا واقع.. وهؤلاء أثقل إثما وأشد عذابا يوم القيامة، لأنهم ارتدوا إلى عبادة العباد -من بعد ما تبين لهم الهدى- ومن بعد أن كانوا في دين اللّه " الظلال : 2/ 1057 " ዘመኑ መጀመሪያ በላኢላሃ ኢልለላህ ወደ ሰው ልጆች ወደ መጣበት ዘመን ተመልሷል ። የሰው ዘር ( አላህን ትቶ) ፍጡርን ወደ ማምለክ ተመልሷል ። ከላኢላሃ ኢልለላህ ወጣቷል ። ከሙስሊሞች ውስጥ በሚምበር ላይ ትርጉሙን ሳያውቁ ላ ኢላሃ ኢልለላህ የሚሉ ቢኖሩም ( ከእስልምና ወጥተዋል) ። በመሆኑም የሰው ዘር ወደ ጃሂሊያ ተመልሷል ። ከላ ኢላሃ ኢልለላህ ተመልሷል ። ለፉጡራኖች የላ ኢላሃኢልለላህን ( የአላህ ብቸኛ ተመላኪነትን) ለእነዚያ ፉጡራን ሰጥቷል ። …… " እያለ የህፃናት ፀጉር በሚያሸብት መልኩ ኡማውን እያከፈረ ይቀጥላል ። አራተኛ — እሱና አምሳዩቹ የሚመሩትን እንቅስቃሴ ሰራዊቶች ወይም አባላት ከሃዲያኖች አዛን ከሚሉባቸው መስጂዶች መራቅ እንዳለባቸው ሲናገር እንዲህ ይላል : – " اعتزال معابد الجاهلية واتخاذ بيوت العصبة المسلمة مساجد . تحس فيها بالانعزال عن المجتمع الجاهلي، وتزاول فيها عبادتها لربها على نهج صحيح وتزاول بالعبادة ذاتها نوعا من التنظيم في جو العبادة الطهور" (الظلال (3/1816). " ጃሂሊያዎች ( ወደ ኩፍር የተመለሱ ሰዎችን መስጂዶች) መራቅና ( ከአባሎቻችን) ቤቶች ውስጥ አንዱን ከከሀዲው ማህበረሰብ የመገንጠል ስሜት በሚሰማህ ልክ መስጂድ አድርጎ መያዝ ያስፈልጋል ። (በዚህ ሁኔታ የተገነጠለችው) ቡድን ጌታዋን በትክክለኛ መንገድ የመገዛት ተግባሯን ትፈፅማለች, …… "። እያለ ይቀጥላል ። ውድ ሰለፍዮች እንዲሁም አንባቢዮች የሰይድ ቁጥብ ኡማውን የማክፈር ዘመቻ በሙሉ ከራሱ መፅሓፎች ይዘርዘሩ ቢባል ራሱ የቻለ ሙጀለድ ይወጣዋል ። በግልፅ ቋንቋ የማክፈር ዘመቻውን ለማሳየት የተጠቀሱት ይበቃሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ። ሰይድ ቁጥብ ኡማውን የሚያከፍርበትን ንግግሩ አምኖበት መሆኑን ጠበቃው ሙሐመድ ሓሚዲን ሲገልፅ ንግግሮቹ አምኖባቸው ስለሆነ የሚናገረው ሀይለኞች ናቸው ብሎ መስክሯል ። ነገሩ ወሸሂደ ሻሂዱን ሚን አህሊሃ ነው ። በሌላ በኩል ቀርዳዊን ጨምሮ ሌሎችም የኢኽዋን መሪዮች የሰይድ ቁጥብ ኡማውን ማክፈር በግልፅ ተናግረው አውግዘዋል ። እዚህ ጋር ሁሉም ሊያውቀው የሚገባው ይህ የሰይድ ቁጥብ የማክፈር ዘመቻ ኢኽዋኖች ባንዲራውን ከፍ አድርገው የሚያውለበልቡት መሆኑ ነው ። ነገር ግን ከለራቸውን እየቀያየሩ እንደአየሩ ሁኔታ የመገለባበጥ ብቃታቸው አንዳንዴ እንዳይታወቅባቸው ሊያደርግ ይችላል ። አላህ ካለ ይቀጥላል ። https://t.me/bahruteka

አዲሰ ወሳኝ ሙሐደራ ርዕስ « የዒልም (እውቀት) መጀመሪያው ቁርኣን ነው» 🎙ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ያሲን አልለተሚይ ሐፊዘሁላህ 🕌 ጉንችሬ ከዕብ መስጂድ (ዳሩል ሂጅራ መርከዝ) 🗓 ቅዳሜ ነሐሴ /30/2018 ምሽት ከመግሪብ እስከ ዒሻእ የቴሌግራም ቻናል https://t.me/medresetulislah

ለኢብኑ ሙነወር የተሰጠ ምላሽ ርእስ:- ሠለፊዮችን መዳኺላ የሚለው ማንነው? 🎙በሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ) በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል ጥር 17/2016 የተደረገ የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ https://t.me/DarASSunnah1444 https://t.me/DarASSunnah1444

📖 የሙስጦለሑል ሐዲስ ትምህርት 📒 مُصْطَلَحُ الحَدِيثِ (የሐዲስ ሳይንስን፣ የሐዲስ ደረጃዎችን፣ የሐዲስ ቃላትንና የሙሐዲሶችን የሐዲስ ምርመራ መስመር የሚያስረዳ ጠቃሚ ትምህርት) ✍️ የሪሳላው አዘጋጅ ሸይኽ ሙሐመድ ኢብን ሳሊሕ አል-ዑሰይሚን (ረሒመሁልላህ) 🎙️ አቅራቢ አቡ ኢልሓም ሙሐመድ ኑር (وفقه الله) 📚 pdf ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ተያይዟል https://t.me/sunah6769/2139 https://t.me/sunah6769/2139 📌 ክፍል፦ 01 🎧 ያዳምጡት፣ እውቀቱንም ለሌሎች በማጋራት የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ! 🔗 https://t.me/sunah6769

🔶#ያሲን ኑሩ በኢማሙ'ል ቡኻሪ ላይ የነቢዩን መውሊድ ከማክበር ጋር አያይዞ የዋሸውን ውሸት ማጋለጥና ከያሲን ኑሩ ጋር የተደረገ ውይይት 🔶 በአዲስ አበባ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተደረገው ሙሐደራ ። 🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘሁላህ) 📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ 👇👇👇 🌐 https://t.me/shakirsultan

ከይር የለውም ‼ 🔶 ቤተሰቦቹን ለፈጅር ሰላት የማይሰቅስ ሰው ኸይር የለውም ። 👉 በሰውየውም ይሁን በቤቱ ኸይር የለም ። 📚 منقول የተወሰደ

አደራቹን ‼ 🔷 ረሱል ﷺ እንዲህ ብለዋል 👉 አደራቹን ውሸትን ተጠንቀቁ ➢ ውሸት ወደመጥፎ ነገር ይመራል ➢ መጥፎ ነገር ወደእሳት ይመራል 👉 አንድ አካል ውሸትን ከመናገር አይወገድም (በውሸትን
አደራቹን ‼ 🔷 ረሱል ﷺ እንዲህ ብለዋል 👉 አደራቹን ውሸትን ተጠንቀቁ ➢ ውሸት ወደመጥፎ ነገር ይመራል ➢ መጥፎ ነገር ወደእሳት ይመራል 👉 አንድ አካል ውሸትን ከመናገር አይወገድም (በውሸትን አያዘወትርም) 👉 አላህ ዘንድ ውሸታም ተብሎ እስኪፃፍ ድረስ ። 📚 متفق عليه . ⬇️⬇️⬇️⬇️ join ⤵️⤵️⤵️ https://t.me/menhajaselefiyaa https://t.me/menhajaselefiyaa 👆👆👆👆 join 👆👆👆👆 👆👆👆👆 join 👆👆👆

🎁ስጦታ እውቀትን ለምትወዱ ሰዎች ከታች ያለችውን OK የምትሉዋን ነገር በመጫን የሰለፊዮችን ቻናል ይቀላቀሉ

⩩ አካልህ የመጥፊያ ወይም የመዳኛ ሰበብ ነው 🔶 ኢብኑል ቀይም ረሂመሁላህ እንዲህ ይላሉ 👉 እነዚህ ሰባት የሰውነት አካላቶችህ (የመጥፊያህ ወይም የመዳኛህ "ነጃ" የምትሆንባቸው አካላት ናቸው) ። 1, አይኖችህ 2, ጆሮችህ 3, አፍህ 4, ምላስህ 5, ፈርጅህ 6, እጆችህ 7, እግሮችህ 🔷 እነዚህን 7ት አካለቶችን የጠበቀ በመልካም ያዋለ አካል "በርግጥም ነጃ ሆኖአል ድኖአል" በመልካም በማዋሉ በመጠበቁ መሰረት ። 👉 እነዚን አካላት መጠበቅ "የኸይር ነገሮች ሁሉ መሰረት ነው" ። 🔶 እነዚህ 7ት አካላቶች ያልጠበቀ በሸር ላይ ያዋላቸው ያበላሻቸው አካል የሱ መጥፊያ ሰበብ ይሆኑታል 👉 እነዚህን አካላት አለመጠበቅ "የሸሮች ሁሉ መሰረት ናቸው" ። 📚 اغاثة الهفان   ምንጭ

. ቁርአንናዊ ጥያቄ . .

ልዩ አዲስ ሙሃዶራ ሱናን አጥብቆ መያዝ እና ግዜን በአግባቡ መጠቀም በሚል ሪእስ የተደረገ ነሓሴ 27/12/2018 🕌 በአል-ወሰጢያህ መድረሳ እና መርከዝ 🎤በዶ/ር ሸይኽ ሁሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ስልጢይ https://t.me/AbraribnAwal

✔️ አዲስ እና ወሳኝ ሙሓዶራ ርዕስ:- «ባጢልን በመተው ወደ ሓቅ መመለስ » 🎤ሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ -ሐፊዞሁ'ሏህ- 🫱 "በሓራ ሰለፍዮች የዳዕዋና ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ የተደረገ" ⌚ 41 ደቂቃ ከ 35 ሴኮንድ ብቻ ! 📆 ጁሙዓ ምሽት ነሐሴ / 𝟐𝟐 / 𝟐𝟎𝟏𝟖 ✈️https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha

ቁርአንናዊ ጥያቄ