en
Feedback
HU Charity Sector

HU Charity Sector

Open in Telegram

Hawassa University Main Cumpas Student Council Charity Sector For more information @Dirshuyee ርህራሄን በተግባር Compassion in action

Show more
513
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-330 days
Posts Archive
photo content

Charity Sector አባላት ዛሬ 12:00 ላይ የተማሪዎች ህብረት ቢሮ እንትገኙ።

Charity Sector አባላት ዛሬ 12:00 ላይ የተማሪዎች ህብረት ቢሮ እንትገኙ።

ሰላም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ወደ እናንተ የእርዳታ ጥሪ ይዘን መተናል። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። በ ሀዋሳ ከተማ አዳሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ኢኮኖሚክሰ ትምህርት እያሰተማሩ የሚገኙት መምህር አዴላ ቶሼ በአሁኑ ሰአት የደም ካንሰር፤ የኩላልት እንፈክሸንና አስም ህመምተኛ በመሆኑ ስራውን መሰራት ካለመቻም በላይ ለህክምና የሚሆን ገንዘብ እጥረት ስላጋጠመው ፤ እንድሁም በተጨማሪ አቶ አባይነ መክብብ የጉበትና የሽንት ቱቦ በሽተኛ ስለ ሆነ የእኛን እርዳታ ይፈልጋሉ ሰለዚህ ሁላችሁም የሚትችሉትን እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን ። ታድያ እንደት እንረዳለን ካላችሁ ዛሬ ከሰአትና ማታ በ complex እና ዶርም አከባብ ስለምንዞር የምትችሉት ያህል በገንዘብ እንድትረዱ እንጠይቃለን ። ሰው ለመረዳት ሰው መሆን በቂ ነው ። በጎነትን በተግባር የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ። ለበለጠ መረጃ አማኑኤል ድንሳ 0974358776 መስከረም ኩታ 0988696986 ይህንን መረጃ ለሌሎች በማጋራት አብሮነታችሁን እንድታሳዩ።

ሰላም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ወደ እናንተ የእርዳታ ጥሪ ይዘን መተናል። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። በ ሀዋሳ ከተማ አዳሬ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ኢኮኖሚክሰ ትምህርት እያሰተማሩ የሚገኙት መምህር አዴላ ቶሼ በአሁኑ ሰአት የደም ካንሰር፤ የኩላልት እንፈክሸንና አስም ህመምተኛ በመሆኑ ስራውን መሰራት ካለመቻም በላይ ለህክምና የሚሆን ገንዘብ እጥረት ስላጋጠመው ፤ እንድሁም በተጨማሪ አቶ አባይነ መክብብ የጉበትና የሽንት ቱቦ በሽተኛ ስለ ሆነ የእኛን እርዳታ ይፈልጋሉ ሰለዚህ ሁላችሁም የሚትችሉትን እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን ። ታድያ እንደት እንረዳለን ካላችሁ ዛሬ ከሰአትና ማታ በ complex እና ዶርም አከባብ ስለምንዞር የምትችሉት ያህል በገንዘብ እንድትረዱ እንጠይቃለን ። ሰው ለመረዳት ሰው መሆን በቂ ነው ። በጎነትን በተግባር የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ። ለበለጠ መረጃ አማኑኤል ድንሳ 0974358776 መስከረም ኩታ 0988696986 ይህንን መረጃ ለሌሎች በማጋራት አብሮነታችሁን እንድታሳዩ።

#የሳምንቱ_ተጠባቂ_ጨዋታ #BIG_MATCH CHAMPIONS LEAGUE ⚪️ሪያል ማድሪድ 🆚 ማንችስተር ሲቲ🟤 📆| ዛሬ ረቡዕ የካቲት12 2017 ዓ.ም ⏰| ከምሽቱ 05:00 🏟| HU Main Ca
#የሳምንቱ_ተጠባቂ_ጨዋታ #BIG_MATCH CHAMPIONS LEAGUE ⚪️ሪያል ማድሪድ 🆚 ማንችስተር ሲቲ🟤 📆| ዛሬ ረቡዕ የካቲት12 2017 ዓ.ም ⏰| ከምሽቱ 05:00 🏟| HU Main Campus DSTV Hall              መግቢያ : 10ብር ማሳሰቢያ :- ከጨዋታው የሚገኘው ሙሉ ገቢው በበጎ አድራጎት ዘርፍ ስር ለሚገኘው ማህበረሰብ አገልግሎት ክፍል የሚውል እና ቀጥታ ለእርዳታ እንደሚውል በመገንዘብ ሀሳቡንም በበጎ በመረዳት እንድትሳተፉ እንጠይቃለን። የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት "OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!" የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ! ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏

#የሳምንቱ_ተጠባቂ_ጨዋታ #BIG_MATCH CHAMPIONS LEAGUE ⚪️ሪያል ማድሪድ 🆚 ማንችስተር ሲቲ🟤 📆| ዛሬ ረቡዕ የካቲት12 2017 ዓ.ም ⏰| ከምሽቱ 05:00 🏟| HU Main Ca
#የሳምንቱ_ተጠባቂ_ጨዋታ #BIG_MATCH CHAMPIONS LEAGUE ⚪️ሪያል ማድሪድ 🆚 ማንችስተር ሲቲ🟤 📆| ዛሬ ረቡዕ የካቲት12 2017 ዓ.ም ⏰| ከምሽቱ 05:00 🏟| HU Main Campus DSTV Hall              መግቢያ : 10ብር ማሳሰቢያ :- ከጨዋታው የሚገኘው ሙሉ ገቢው በበጎ አድራጎት ዘርፍ ስር ለሚገኘው ማህበረሰብ አገልግሎት ክፍል የሚውል እና ቀጥታ ለእርዳታ እንደሚውል በመገንዘብ ሀሳቡንም በበጎ በመረዳት እንድትሳተፉ እንጠይቃለን። የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት "OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!" የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ! ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏

photo content

የ INTERCAMPUS SPORT FESTIVAL ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ቼዝ መጫወት የምትችሉ የዋናው ጊቢ ሴት ተማሪዎች በ 👉 @Rebira_G Inbox እያደረጋቹ እስከ ነገ ምሽት 6:00 🕕 ተመዝገቡ።

Repost from Hawassa University
ጉብኝቱ በተካሄደባቸው በዋናው ግቢ የመርከብ፣ ሲኒየርና ጁኒየር ካፍቴሪያዎች የተገኙ ተማሪዎች ከፍተኛ አመራሩ ለተማሪዎች የተዘጋጁትን ምግቦች ተገኝተው በመመልከታቸውና አብረው በመካፈላቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸው የዘንድሮው በዓል ለየት ያለ ድባብ ያለበት መሆኑን ገልጸዋል። ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሁሌም ለልህቀት!

Repost from Hawassa University
የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች የበዓል ምሣ ከተማሪዎች ጋር ተጋሩ:: *//**** ታህሳስ 30/2017 ዓም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች፣ የተማሪዎች አገልግሎት ኃላፊ
+9
የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች የበዓል ምሣ ከተማሪዎች ጋር ተጋሩ:: *//**** ታህሳስ 30/2017 ዓም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች፣ የተማሪዎች አገልግሎት ኃላፊዎች እና የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝደንት ተማሪ እሰይ ጴጥሮስ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በዓሉን ከቤተሰቦቻቸው ተለይተው በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ለሚያከብሩ ተማሪዎች በልዩ ሁኔታ የተሰናዳውን ምግብ በየምግብ አዳራሾቹ ተዘዋውረው ከተማሪዎች ተጋርተዋል። ፕሬዚደንት ዶ/ር ችሮታው አየለ ስለ ጉብኝቱ ሲያብራሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለረጅም አመታት ሲተገበር የነበረው የተማሪዎች የምግብ ሜኑ በበጀት ጫና ምክንያት አቅርቦት ላይ የነበረውን ችግር ለመቅረፍና ለማሻሻል ሌት ተቀን እየሰራን ነው ብለዋል:: የዛሬውን ዓመት በዓል ምክንያት  በማድረግ ዩኒቨርሲቲው በልዩ ሁኔታ ግብዓት ጨምሮ ተማሪዎቻችን የተሻለ እንዲመገቡ አድርገናል ያሉት ዶ/ር ችሮታው ተማሪዎች አብዛኛውን በዓላት ከወላጅ ቤተሰቦቻቸው ርቀው ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ጋር የሚያሳልፉ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው ቤተሰባዊ ስሜትን ለመፍጠር ዕለቱን አስመልክቶ ለየት ያለ የምግብ አይነት በማዘጋጀት ማቅረቡን እና እነሱም ከልጆቹ ጋር ምሣ መጋራታቸው ጥሩ የቤተሰብነት ስሜት እንደሚፈጥር ተናግረዋል። የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዚደንት ዶ/ር ሳሙኤል ጂሎ በበኩላቸው የጉብኝቱ ዋነኛ አላማ በዓሉን ከተማሪዎች ጋር በጋራ የማሳለፍና ቅርርብ የመፍጠር መሆኑን አንስተው ዩኒቨርሲቲው ሁሉም ሀገራዊ በዓላት በሚከበሩበት ወቅት ተመሳሳይ ዝግጅቶችን በማካሄድ በዓሉን የሚያከብሩ ተማሪዎች ባይተዋር እንዳይሆኑ ማድረግ ችሏል ብለዋል።

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!! ይህ በዓል በክርስትና አማኞች ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጥ በዓል ነው በዓሉ የፍቅር የደሰታ እንዲሆን እመኛለሁ መልካም በዓል!! https://t.me/husccs Hawassa University students Union Charity Sector

JCSA ONLINE TALKSHOW "ጋዜጠኝነትን ከልቤ እወደዋለሁ በጋዜጠኝነት በተመረኩ ማግስት ከኢዜአ ጀምሮ በባላገሩ እስከ ማኔጂንግ ኤዲተርነት የደረሰ እና አሁን በ NBC ETHIOPIA የአለማቀፍ
JCSA ONLINE TALKSHOW "ጋዜጠኝነትን ከልቤ እወደዋለሁ በጋዜጠኝነት በተመረኩ ማግስት ከኢዜአ ጀምሮ በባላገሩ እስከ ማኔጂንግ ኤዲተርነት የደረሰ እና አሁን በ NBC ETHIOPIA የአለማቀፍ ተንታኝነት የቀጠለ የ10 አመት ሙያየ ነው።" ጋዜጠኛ ነጻነት ላቀው። ጋዜጠኛ ፣የ "ምስራቁ ትኩሳት" መጽሐፍ  ደራሲ ፣የፊልም ዳይሬክተር፣ ተዋናይ እንዲሁም የስነፁሁፍ ሰው ነጻነት ላቀው የዚህ ሳምንት የጀሲሳ የበይነመረብ ልምድ ልውውጥ  መርሃግብር(online talkshow) እንግዳችን ነው። የፊታችን እሁድ(ታህሳስ 27/04/17) ከምሽቱ 2:00 በጀሲሳ የቴሌግራም ግሩፕ ይጠብቁን👇 https://t.me/HU_JCSA_Group 📌መርሃግብሩ በጎግል ሚት(google meet) መተግበሪያ መሆኑን አስቀድመን ለመንገር እንወዳለን። Join Us for the JCSA Online Talk Show! This week on the JCSA online talk show, we are excited to welcome a remarkable guest: a journalist, author of "Yemsraku tkusat," film director and actor Netsanet lakew. on Sunday, January 5, at 2:00 PM in JCSA Telegram group: Join Here. 📌The talk show will be hosted on Google Meet. 📌Miss is Not. እዉነቱን በኃላፊነትና በሚዛናዊነት እንነግራችኋለን!! JC SA!

TO THE STUDENTS LISTED BELOW AS YOU ALL HAVE APPLIED IN THE GC COMMITEE FORM YOU ALL HAVE AN  (PT1) INTERVIEW. THE INTERVIEW PLACE IS INFRONT OF STUDENT SERVICE AT 8:00 LT  IN THE MASTERS CLASS 1ST FLOOR. UPON ARRIVAL BRING YOUR CERTIFICATES WITH YOU. 1) Gatluak Tut Ter 2) Habtamu Girma Abebe 3 Hiwot beseatu Yirda 4) Endrias Samuel muda 5) Martha Gebremariyam 6) Betselot Bekele 7) Gizachew Zeleke Teshale 8) Endalk Habtie Zegeye 9) Anwar girma haile 10) Yared Alemu dadi THE REST OF YOU WHO APPLIED WILL HAVE AN INTERVIEW IN THE UPCOMING DAYS. THERE WILL BE A NEXT INTERVIEW FOR THE REST OF THE STUDENTS WHO APPLIED AND ARE NOT ON THE LIST WAIT PATIENTLY FOR A CALLOUT.

ዛሬ ለማይገኝ ተጫዋች ሀላፊነቱን አንወስድም
+2
ዛሬ ለማይገኝ ተጫዋች ሀላፊነቱን አንወስድም

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ የካፌ ሰራተኞችን በማሳረፍ በምሳ ሰዓት አገልግሎት ሰጠ። ታህሳሰ 17/2017 ዓ.ም በተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ በዛሬው ዕለ
+7
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ የካፌ ሰራተኞችን በማሳረፍ በምሳ ሰዓት አገልግሎት ሰጠ። ታህሳሰ 17/2017 ዓ.ም በተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ በዛሬው ዕለት (ታህሳስ 17 ቀን) በምሳ ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በሚገኙ ሁለት የተማሪዎች መመገቢያ(ካፊተሪያ) ላይ መደበኛ ሰራተኞችን በማሳረፍ በጎነትን በተግባር  አሳይቷል። በተለምዶ ጁነር  እና ስነር ካፌ ተብሎ በምጠሩ ካፊቴሪያዎች በያንዳንዳቸው 25 በድምሩ 50 ተማሪዎች በስራው የተሳተፉ ስሆን ሳህን ማጠብ፣እንጀራ መጨመር፣ወጥ መጨለፍ እንድሁም ለሎችም ዘርፈ ብዙ ስራዎች በሰዓቱ ተከናውኗል። ተማሪዎችን በተማሪዎች በማስተናገድ ከሀሳብ ባለፈ በጎነትን በተግባር ለማሳየት የተሰራው የበጎ አድራጎት ሰራ ሰራተኞችን ከማሳረፍ ባለፈ ትልቅ ትርጉም እንዳለውም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድርጎት ዘርፍ ተጠር ተማሪ አማኑኤል ድንሳ ተናግሯል። በስራውም ወቅት የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሴይ ጰጥሮስን ጨምሮ ለሎችም የተማሪዎች ህብረት አባላት በማስተባበርና ስራውን በማገዝ ተሳተፈዋል። በበጎ አድራጎት ዘርፍ በተሰራው ስራ የተማሪዎች ህብረት ደስተኛ መሆኑን የገለፀ ስሆን ለወደፊትም እንደዚህ ያሉ መልካም ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አሳስበው በስራው የተሳተፉ ተማሪዎችን አመስግነዋል። ሪህራሄን በተግባሪ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘርፍ

List of Thursday Cafe Volunteering 1.docx0.10 KB

ማሳሰቢያ ‼️ ለመላው የዩኒቨርሲታ ስፓርት ውድድር የተመዘገባቹ የዋናው ጊቢ (main campus) ተማሪዎች በሙሉ ነገ ታህሳስ 17 (አርብ) ከቀኑ 8፡30 ሰአት መታወቃያ (HU ID CARD) ይዛችሁ
ማሳሰቢያ ‼️ ለመላው የዩኒቨርሲታ ስፓርት ውድድር የተመዘገባቹ የዋናው ጊቢ (main campus) ተማሪዎች በሙሉ ነገ ታህሳስ 17 (አርብ) ከቀኑ 8፡30 ሰአት መታወቃያ (HU ID CARD) ይዛችሁ በኢኮሜዳ እንድትገኙ። የተማሪዎች አገልግሎት ሄዳችሁ በአካል ቀርባችሁ ለተመዘገባችሁ የሜን ጊቢ ተማሪዎች ብቻ። ID CARD ግዴታ ነው።

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለበጎ አድራጎት ዘርፍ ለአዲስና ነባር አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሀግብር አደረገ። 14/04/2017 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አ
+6
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለበጎ አድራጎት ዘርፍ ለአዲስና ነባር አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሀግብር አደረገ። 14/04/2017 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት  የበጎ አድራጎት ዘርፍ ''ሪህራሄን በተግባር '' በሚል መሪ ቃል (ታህሳስ 14/2017 ዓ.ም) ለአዲስና ነባር አባላት በአፍሪካ አዳራሽ ልዩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም አድርጓል ። በዝግጅቱም ወቅት የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች አገልግሎት ም/ዲን አቶ አስማማው ደምሴ እንደገለፁት የበጎ አድራጎት ሥራ ዩኒቨርስቲው በትኩረት የሚመለከተውና አስፈላጊ ጉዳይ በመሆኑ ሀሳቡ የሚበረታታ መሆኑን ገልፀው በሚያስፈልገው ሁሉ ዩኒቨርስቲው ከጎናቸው እንደሚቆም ቃል ገብተዋል በሌላ በኩል የመላው ኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ምክትል ፕሬዚደንት እና የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት ፕረዚዳንት ተማሪ እሰይ ጰጥሮስ እንደገለፀው በጎነት ለሁሉም ሰው የሚገባ እንዲሁም ከሁሉም ሰው የምጠበቅ መልካም ተግባር በመሆኑ በዩኒቨርስቲያችንም ይህንን በጎ ተግባር  እውን ለማድረግ  የተለያዩ ስራዎችን አብረን ልንሰራ ይገባናል ሲል ገልጿል። የዘርፍ ተጠሪ ተማሪ አማኑኤል ድንሳ በበኩሉ ስለ ዘርፋ ገለጻ በማድረግ ሊሰሩ በታቀዱ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ዙሪያ ገለጻ አድርጓል። የዘሪፋ ምክትል ተጠሪ የሆኑት ተማረ መሰከረም ኩታ ከዚህ በፊት በዘሪፉ የተሰሩ ሥራዎችን ለአድሰ ተማሪዎች ገለፃ አድሪገዋል። ተማሪዎችም በዘሪፉ በተሰሩ ሥራዎች ደስተኛ እንደሆኑ ገልፀዋል። በመጨረሻም የዘሪፉ ተጠሪዎች ራሳቸዉን ለተማሪዎች በማስተዋወቅ ዝግጅቱ አልቆዋል። የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዋናው ግቢ የተማሪዎች ህብረት የበጎ አድራጎት ዘሪፋ ሪህራሄን በተግባሪ