ምኢክኢያኣስ
የተለያዪ ጥበባዊ ግጥሞች አስተማሪ ታሪኮች ጠቃሚ መረጃዋች የጥበብ አይነቶች ማግኘት ይችላሉ ሀሳብና አስተያየት betechemarim gtmoch ena tarikoch kalot ylakuln @mirakk
Show more198
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-430 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ይጋብዙ እና ገንዘብ ይስሩ!
⏯️ እስካሁን የጋበዙት ሰው መጠን: undefined
⛔ አንድ ሰው ሲጋብዙ 5 ብር ያገኛሉ!
🔗 መጋበዣ ሊንክ ⬇️
https://t.me/AhaduCashBot?start=user6476762
👫 ይጋብዙ እና ገንዘብ ይስሩ !
🎁 አንድ ሰው ሲጋብዙ 3 ብር ይሰራሉ ።
እስካሁን የጋበዙት ሰው መጠን: 0 ሰው
🔰 መጋበዣ ሊንክ : https://t.me/hulepay_official_bot?start=r02330814120
✅ ዛሬውኑ ጀምሮ ገንዘብ ያካማቹ እና በቴሌብር ይቀበሉ ።
#ETHIOPIA
ማህበራዊ ሚዲያዎች ያለ VPN መስራት ጀመሩ።
ለወራት ያህል በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተጥሎ የነበረው ገደብ መነሳቱን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቤተሰቦቹ ለማረጋገጥ ችሏል።
ቴሌግራም ፣ ዩትዩብ ፣ ፌስቡክ መሰል የማህበራዊ ሚዲያዎች ከወራት በፊት (የካቲት ወር 2015 ዓ/ም) በተጣለባቸው ገደብ ያለ VPN መስራት እንዳቆሙ ይታወቃል።
ዛሬ ሰኞ ከሰዓታት በፊት ግን እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያዎች #ያለ_VPN_እየሰሩ እንደሚገኙ እና ገደቡም መነሳቱን ማረጋገጥ ችለናል።
ለታገሰ!
ረጅሙን ሳቅ የሚስቀው በመጨረሻ የሚስቀው ነው ይባላል፤ ሁሉ ነገር በአንድ ግዜ ከተሳካልህ ጣዕሙን ያን ያህል ላታገኘው ትችላለህ ነገር ግን ጥሩ ዋጋ ተከፍሎበት የበሰለ ነገር ከምንም በላይ እርካታ ይሰጣል !
ምንም ነገር ጀምረህ መጨረሻውን ሳታይ እንዳታቆም
መልካም አዳር ተመኘን 🙌
ጥ ቁ ር ሽ ሮ
... እውነትኮ ነው የሽሮ ጥቁር አለው አልኩት
``አለው እኔ አልሰማሁም።
``
ነገሩ የጥንት ነው። ንጉሣዊያን ቤተሰቦች መሳፍንቶች መኳንንቶች ጳጳሳት እና ሊቆች ሁሉ በፆም ወቅት በምስጢር የሚገባበዙት ነው።
`` እንዴት ያለ?
``
ለፆም መያዢያ የታረደ ሥጋ ሲተርፍ ቋንጣ ተደርጎ ይወቀጣል ። ቡን ብሎ ሲደቅ ከሽሮ ጋር ተቀላቅሎ ችክን ተደርጎ ይሰራና በምስጢር ``ጥቁር ሽሮ ይብሉ`` እየተባባሉ ይገባበዛሉ ።
`` እንዴ ፆሙስ?
``
ፆም የደሃ ነው ።
፦ አለማየሁ-ገላጋይ
የተጠላው እንዳልተጠላ 📖
ጥይት ከጨረስህ ጠረጴዛ ላይ ያስቀመጥካትን ጥይት ጠጥተህ ሙት፣ እጅህን በፍፁም እንዳትሰጥ እኔ ጠዋት እደርስልሃለሁ ..
ለትውስታ ኮሎኔል ደጀኔ ማሩ እና ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ሀምሌ 5/11/2008 በዘመነ ወያኔ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ 2008 ዓ.ም በአጋዚ ኮማንዶዎች በተከበበ ወቅት ያደረጉት የስልክ ልውውጥ፦
መቶ አለቃ ደጀኔ :- ስንት ጥይት አለህ
ኮሎኔል ደመቀ :- የተወሰነ አለኝ
መቶ አለቃ ደጀኔ :- 1 ጥይት ጠረጴዛ ላይ አስቀምጥ በቀረው ጥይት ተዋደቅ፣ ጥይት ከጨረስህ ጠረጴዛ ላይ ያስቀመጥካትን ጥይት ጠጥተህ ሙት፣ እጅህን በፍፁም እንዳትሰጥ እኔ ጠዋት እደርስልሃለሁ።
እንዳለውም እያገሳ ሲመጣ ኮሎኔል ደመቀ ከትግራይ ክልል ከመጣው ኃይል ጋር እየተፋለመ ነው።ይህ ከባቢ ኃይል ተከበበ አፈር ድሜ በላ።
የትግል ችቦውም ተለኮሰ ወያኔም ወደ መቀሌ ሸሸች።ያች ቀን የነፃነት ቀን ሁና ትከበራለች።
ሐምሌ 5/11/2008 የጀግኖች መታሰቢያ
Show all...
Yømiŋ poems😘
በሰው የተነበቡ ግጥሞች የአሪፍ መጽሐፍ ጥቁምታ አጫጭር ታሪኮች ፈጠራዎችን እንደመምባቸዋለን ስለሀሳብ እንሰማለን፡፡ እናሰላስላለን፡፡ ሰክረን ሳይሆን ሰክነን፡፡ሀሳብን እናስበዋለን፡፡ ዘላለም የሚቆየው ሀሳብ ነው፡፡ ለማንኛውም አስተያየት 👉 @Nunu2_1