cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Ethio Exist Exam for Management ,Accounting , Economic / All social science exist exam Mgt ,Acc`t ,MKT, HM, HRM, THM, geo,

All exist exam course pdf and module included 🔑ለመውጫ ፈተና አጋዥ የሆኑ መረጃዎች በዝርዝር ያገኛሉ 💢join the channel and add the friends for the best opportunity ጠቃሚ መረጃ ማግኘት ይቻላል ለስኬት መልፋት ብቻ ሳሆን ዘዴውን ማወቅ አስፈላጊ ነዉ 🔐አስፈላጊ የሆነ ነገር ብቻ አንብብ https://t.me/logic4412

Show more
Advertising posts
4 533
Subscribers
+1424 hours
+987 days
+41930 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
#Tecno #Camon30Pro5G በካሜራ ጥራቱ እና በስልኩ ዲዛይን የተመሰከረለት አዲሱ Tecno Camon 30 Pro 5G ምርጫዎ ያድረጉ! #Camon30Et #Camon30pro5GEt  #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
5250Loading...
02
#ይለማመዱ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና #በኦንላይን የሚወስዱ ከሆነ ፈተናውን የሚወስዱበት አድራሻ ላይ በመግባት መለማመድ ይጀምሩ፡፡ ተፈታኞች ከተደለደላችሁበት ክላስተር ውጪ ሲስትሙን መጠቀም እንደማትችሉ ያስታውሱ፡፡ በተለያዩ ቦታዎች ዘንድሮ የመልቀቂያ ፈተናውን የሚወስዱ የበይነ መረብ ተፈታኞች ልምምድ እያደረጉ እንደሚገኙ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥባቸው አድራሻዎች፦ 👉 https://c2.exam.et 👉 https://c3.exam.et 👉 https://c4.exam.et 👉 https://c5.exam.et 👉 https://c6.exam.et (ተፈታኞች የሚገኙበት ክልል/ከተማ አስተዳደር ከላይ በተያያዘው ምስል ላይ ይገኛል፡፡) @tikvahuniversity
5340Loading...
03
"ፖሊስ ከተማሪዋ ህልፈተ ህይወት ጋር በተያያዘ ምርመራ እያደረገ ነው።" - አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የጂኦግራፊ ትምህርት ክፍል የ4ኛ ዓመት ተማሪ የነበረችው ተማሪ ደራርቱ ለሜሳ በዛሬው ዕለት 'በድንገት' ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር እና አጠቃላይ ማኅበረሰብ "በተማሪዋ 'ድንገተኛ' ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን" የገለፀ ሲሆን፤ ለሟች ቤተሰቦች እና ወዳጆች ሁሉ መፅናናትን ተመኝቷል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዋ 'በጩቤ ተወግታ ህይወቷ እንዳለፈ' የሚገልፁ መረጃዎችን በተለያዩ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች ተመልክቷል። በጉዳዩ ላይ ጥያቄ ያቀረብንላቸው አንድ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አመራር፤ 'ፖሊስ ከተማሪዋ ህልፈት ጋር በተያያዘ የጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያደረገ እንደሚገኝ' አረጋግጠዋል። ዩኒቨርሲቲው የተማሪዋን አስክሬን ወደቤተሰቦቿ አሸኛኘት ማድረጉንም ገልፀዋል። @tikvahuniversity
1 3401Loading...
04
https://www.youtube.com/@beckylearning
1 4605Loading...
05
#TopTrainingInstitute በሁለቱም ቅርንጫፎቻችን (ሜክሲኮ እና መገናኛ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸው ስልጠናዎች ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! 🔔 አሁኑኑ ይመዝገቡ! 🌟 ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕውቅና ያለው! የብዙ ዓመት ልምድ እና ብቃት ባላቸው አሰልጣኞች! 🎯 Graphics Design 🎯 Interior Design 🎯 Digital Marketing 🎯 Adobe photoshop 🎯 Website Design 🎯 Programming Language 🎯 Video Editing 🎯 Database 🎯 Basic Computer 🎯 Accounting Softwares (Peachtree/ Queeck books) 🎯 Engineering Softwares (Autocad, Etabs, Civil 3d, Reviet, solid work, software engineering courses ...) 🎯 SPSS & STATA 🎯 MS-Project 🎯  Foreign & Local Languages ☎️ 0991929303 / 0991929304
1 2552Loading...
06
#update የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ብቁ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፣ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች ያለዉን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ እዚህ ላይ ይጫኑ፡👉 https://ethioworks.com/national-election-board-of-ethiopia-vacancy/ Telegram: https://t.me/ethioworks1
1 0342Loading...
07
2nd round #New at Gadaa Bank Call for Interview (For 0 year) 🔰 Position For: Trainee Banker and IT Trainee 🔰This is to inform you, Gadaa Bank Call for Interview for 2nd round Trainee Banker and IT Trainee position. 📚Please check the name lists using the below links: https://ethioworks.com/gadaa-bank-jobs-vacancy/ 🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች በዚህ ሊንክ ዌብሳይቱ ላይ ይመልከቱት👇👇 =>See Detail:- www.harmeejobs.com 🔰Telegram:- https://t.me/harmeejobs
1 1081Loading...
08
https://youtu.be/cScRGkPd5oE?si=dFvu6xDmdgrhRrAG
1 7860Loading...
09
#ጥቆማ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በክረምት የስልጠና መርሐግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ምዝገባ ጀምሯል። እነማን ይመዘገባሉ? የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ምዝገባ የሚያበቃው፦ ግንቦት 7/2016 ዓ.ም ስልጠናው መቼ ይጀምራል? ከሐምሌ 1 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም (ለሁለት ወራት) (በሳምንት ለአራት ቀናት) ስልጠናው ትኩረት የሚያደርግባቸው፦ ➭ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መሰረታውያን፣ ➭ ሮቦቲክስ፣ ➭ ፕሮግራሚንግ፣ ➭ ማሽን ለርኒንግ እና ሌሎችም። ምዝገባ የማድረጊያ አማራጮች፦ 👉 forms.gle/9B79pzGLdo84W2LY8 👉 https://www.aii.et/summer-camp-registration-form-for-student/ @tikvahuniversity
2 2090Loading...
10
Media files
2 09432Loading...
11
★ ፀደይ ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ ♦Deadline: May 8, 2024 Tsedey Bank invites qualified applicants for the following job positions. ● Position 1: Junior Trade Service Officer ● Position 2: Audiovisual ● Position 3: Loan Workout & Portfolio Management Officer II ● Position 4: IFB Operations Officer II ● Position 5: Remittance & Forex Officer I ● Position 6: Senior IFB Investment Financing Officer ● Position 7: SENIOR IFB CUSTOMER RELATIONSHIP MANAGEMENT OFFICER ● Position 8: SENIOR IFB OPERATION OFFICER ● Position 9: SENIOR CREDIT ANALYSIS & APPRAISAL OFFICER ● Position 10: SENIOR KYC OFFICER ● Position 11: SENIOR LOAN WORKOUT & PORTFOLIO MANAGEMENT OFFICER ● Position 12: SENIOR CREDIT RELATIONSHIP MGMT OFFICER ● Position 13: MANAGER, IFB CUSTOMER RELATIONSHIP MANAGEMENT DIVISION How to Apply Online?? 👇👇👇👇👇 https://effoysira.com/tsedey-bank-s-c-job-vacancy-2024/ 🎈Telegram ☞ https://t.me/effoyjobs :
2 5764Loading...
12
#MoE የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ 25 የክልል ከተሞች ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው። በወረቀት ከሚሰጠው ፈተና በተጨማሪ የሚሰጠው የኦንላይን ፈተና ተማሪዎች ከቦታ ቦታ ሳይጓጓዙ በየአካባቢያቸው ቤተሰቦቻቸው ጋር እያደሩ ፈተናውን እንዲወስዱ እንደሚያስችላቸው የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ተናግረዋል። የፈተና አሰጣጡን ስኬታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት በቅንጅት በመስራት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ሚኒስትር ድኤታዋ ጠቁመዋል። የኦንላይን ተፈታኞች ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ደጋግመው እንዲለማመዱ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ተገልጿል። @tikvahuniversity
1 9660Loading...
13
በአዲስ አበባ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በኦንላይን ለመስጠት እየተከናወኑ በሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ላይ ውይይት ተደርጓል። በውውይይቱ የክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የመንግሥት እና የግል ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን ተሳትፈዋል። የመልቀቂያ ፈተናውን በአዲስ አበባ በበይነ መረብ ለመስጠት ከወዲሁ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል። ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት የሚያስፈልጉ፦ ➭ ኮምፒውተሮች፣ ➭ ላፕቶፖች፣ ➭ ታብሌቶችና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶችን የማሟላት ሥራ መጀመሩን ጠቁመዋል። የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ከወዲሁ ማዘጋጀት በመጀመር ፈተናው በታቀደለት መርሐግብር እንዲሰጥ የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል ብለዋል። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ እንዲሁም ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል። #አዲስአበባትምህርትቢሮ @tikvahethiopia
1 8170Loading...
14
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። #MoE @tikvahethiopia
2 6472Loading...
15
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አጋዥ አፕሊኬሽናችን አሁን Play Store ላይ ይገኛል። Download እና Upgrade በማድረግ ይጠቀሙባቸው!! ✅ በነጻ ለውስን ቀናት ✅ አዲሱን ስርአተ ትምህርት ያካተተ ✅ አጫጭር ኖቶችና አጋዥ ቪድዮዎች የያዘ አሁኑኑ ይሞክሩት!! ለማውረድ ይህን ማስፈንጠሪያ መጠቀም ይቻላል ➝ Playstore የማህበራዊ ትስስር ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁኑ፦ Instagam | Telegram | YouTube | Facebook | TikTok
2 0770Loading...
16
Media files
1 6862Loading...
17
Media files
1 9985Loading...
18
Media files
1 5510Loading...
19
Media files
1 5220Loading...
20
Media files
2 1367Loading...
21
Media files
2 1663Loading...
22
Media files
2 5206Loading...
23
Financial Management I (FM I) Lecture Note Chapter 1, Overview of Financial Management Chapter 2, Financial Statement Analysis Chapter 3, The Time Value of Money Chapter 4, Risk and Return Chapter 5, Cost of Capital Chapter 6, Capital Budgeting Decisions
1 61915Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
#Tecno #Camon30Pro5G በካሜራ ጥራቱ እና በስልኩ ዲዛይን የተመሰከረለት አዲሱ Tecno Camon 30 Pro 5G ምርጫዎ ያድረጉ! #Camon30Et #Camon30pro5GEt  #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
Show all...
#ይለማመዱ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና #በኦንላይን የሚወስዱ ከሆነ ፈተናውን የሚወስዱበት አድራሻ ላይ በመግባት መለማመድ ይጀምሩ፡፡ ተፈታኞች ከተደለደላችሁበት ክላስተር ውጪ ሲስትሙን መጠቀም እንደማትችሉ ያስታውሱ፡፡ በተለያዩ ቦታዎች ዘንድሮ የመልቀቂያ ፈተናውን የሚወስዱ የበይነ መረብ ተፈታኞች ልምምድ እያደረጉ እንደሚገኙ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥባቸው አድራሻዎች፦ 👉 https://c2.exam.et 👉 https://c3.exam.et 👉 https://c4.exam.et 👉 https://c5.exam.et 👉 https://c6.exam.et (ተፈታኞች የሚገኙበት ክልል/ከተማ አስተዳደር ከላይ በተያያዘው ምስል ላይ ይገኛል፡፡) @tikvahuniversity
Show all...
"ፖሊስ ከተማሪዋ ህልፈተ ህይወት ጋር በተያያዘ ምርመራ እያደረገ ነው።" - አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የጂኦግራፊ ትምህርት ክፍል የ4ኛ ዓመት ተማሪ የነበረችው ተማሪ ደራርቱ ለሜሳ በዛሬው ዕለት 'በድንገት' ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር እና አጠቃላይ ማኅበረሰብ "በተማሪዋ 'ድንገተኛ' ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን" የገለፀ ሲሆን፤ ለሟች ቤተሰቦች እና ወዳጆች ሁሉ መፅናናትን ተመኝቷል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዋ 'በጩቤ ተወግታ ህይወቷ እንዳለፈ' የሚገልፁ መረጃዎችን በተለያዩ የማኅበራዊ ትስስር ገፆች ተመልክቷል። በጉዳዩ ላይ ጥያቄ ያቀረብንላቸው አንድ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አመራር፤ 'ፖሊስ ከተማሪዋ ህልፈት ጋር በተያያዘ የጠረጠረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያደረገ እንደሚገኝ' አረጋግጠዋል። ዩኒቨርሲቲው የተማሪዋን አስክሬን ወደቤተሰቦቿ አሸኛኘት ማድረጉንም ገልፀዋል። @tikvahuniversity
Show all...
👍 4😱 2
Photo unavailableShow in Telegram
#TopTrainingInstitute በሁለቱም ቅርንጫፎቻችን (ሜክሲኮ እና መገናኛ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸው ስልጠናዎች ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! 🔔 አሁኑኑ ይመዝገቡ! 🌟 ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕውቅና ያለው! የብዙ ዓመት ልምድ እና ብቃት ባላቸው አሰልጣኞች! 🎯 Graphics Design 🎯 Interior Design 🎯 Digital Marketing 🎯 Adobe photoshop 🎯 Website Design 🎯 Programming Language 🎯 Video Editing 🎯 Database 🎯 Basic Computer 🎯 Accounting Softwares (Peachtree/ Queeck books) 🎯 Engineering Softwares (Autocad, Etabs, Civil 3d, Reviet, solid work, software engineering courses ...) 🎯 SPSS & STATA 🎯 MS-Project 🎯  Foreign & Local Languages ☎️ 0991929303 / 0991929304
Show all...
👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
#update የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ብቁ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፣ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች ያለዉን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ እዚህ ላይ ይጫኑ፡👉 https://ethioworks.com/national-election-board-of-ethiopia-vacancy/ Telegram: https://t.me/ethioworks1
Show all...
👍 1👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
2nd round #New at Gadaa Bank Call for Interview (For 0 year) 🔰 Position For: Trainee Banker and IT Trainee 🔰This is to inform you, Gadaa Bank Call for Interview for 2nd round Trainee Banker and IT Trainee position. 📚Please check the name lists using the below links: https://ethioworks.com/gadaa-bank-jobs-vacancy/ 🔰ከተለያዩ ድርጅት የሥራ ማስታወቂያዎች በዚህ ሊንክ ዌብሳይቱ ላይ ይመልከቱት👇👇 =>See Detail:- www.harmeejobs.com 🔰Telegram:- https://t.me/harmeejobs
Show all...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
#ጥቆማ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በክረምት የስልጠና መርሐግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ምዝገባ ጀምሯል። እነማን ይመዘገባሉ? የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ምዝገባ የሚያበቃው፦ ግንቦት 7/2016 ዓ.ም ስልጠናው መቼ ይጀምራል? ከሐምሌ 1 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም (ለሁለት ወራት) (በሳምንት ለአራት ቀናት) ስልጠናው ትኩረት የሚያደርግባቸው፦ ➭ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መሰረታውያን፣ ➭ ሮቦቲክስ፣ ➭ ፕሮግራሚንግ፣ ➭ ማሽን ለርኒንግ እና ሌሎችም። ምዝገባ የማድረጊያ አማራጮች፦ 👉 forms.gle/9B79pzGLdo84W2LY8 👉 https://www.aii.et/summer-camp-registration-form-for-student/ @tikvahuniversity
Show all...
👍 5