FOR ALL STUDENTS
Open in Telegram
ከየትኛውም ሃገር ሆናቺሁ ማንኛውም አይነት ትምህርታው ነክ ጉዳዮች ካጋጠማቺሁ inbox 👉 1. 2. ከማንም ምንም አትጠብቅ:: ስራ ልፋ በርታ ጠንክር እመነኝ የልፋትህን ውጤት ታያለህ:: 1. 2.
Show more539
Subscribers
-124 hours
-67 days
-1930 days
Posts Archive
#MoE
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ።
የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው።
- በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣
- የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣
- ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች
- ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
#MoE
ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
Repost from Z Secret Training Institute
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
telebirr 2,000 ብር እየሰጠ ነው 😳
እኔ አሁን ተቀብዬዋለሁ፣ አንተም ደርሶህ እንደሆነ ተመልከት
እዚህ ጠቅ አድርግ 👇
https://uiee.jghxa.xyz/cHWI/?p=t&gver=1
+1
#Grade8
የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ ይፋ እንዳደረገው የዘንድሮውን የ8ኛ ክፍል ፈተና ከተፈተኑ 45,034 ተፈታኞች መካከል 29,466 (65.43%) ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ክፍል ሲያልፉ 15,568 (34.57%) ተማሪዎች ፈተናውን ማለፍ አልቻሉም።
የማለፊያ ነጥብ ለመደበኛ ተማሪዎች 50% ፤ ለአካል ጉዳተኞች ደግሞ 45% መሆኑ ተገልጿል።
ከ790 አስፈታኝ ትምህርት ቤቶች መካከል 111 (14%) ትምህርት ቤቶች ሁሉንም ተማሪዎቻቸውን ሲያሳልፉ፣ 15 (1.8%) ትምህርት ቤቶች ደግሞ አንድም ተማሪ ማሳለፍ እንዳልቻሉ ታውቋል።
ቢሮው " የፈተና ሂደቱ ጤናማና ከኩረጃ የፀዳ እንዲሆን በተለዩ ክላስተር ጣቢያዎች ፈተናዉ እንዲሰጥ ተደርጓል " ብሏል።
https://sidama.ministry.et/#/result
ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም
@mil123
2019 entrance exam ተፈታኞች react በማድረግ አሳውቁኝ ካላችሁ በትንሽ ብር ብዙ ጥያቄና የተለያየ ፓኬጅ ያለው channel ላስተዋውቃችሁ
ሰላም የ 2019 የእንትራንስ ፈተና ተፈታኞች
መልካም ዕድል ይዘንላችው መተናል እሱም የምሆነው
በየ ሳምንቱ ቀለል ባሌ መልኩ በየunitu የወጡ ጥያቄዎችን ወደውስጥ ገብተን እንሰራለን ጥያቄው ሁሉንንም subject እና unit ያካተተ ይሆናል በተጨማርም SAT እና english በየቀኑ ብያንስ 5 word እንይዛለን SAT በትኩረት እናጠናለን
ባጠቃላይ የምታገኙት subject
1. ATHEMATICS grade 9 up to 12 from each unit entrance መሰረት ያደረገ ጥያቄ
2. CHEMISTRY/HISTORY grade 9 up to 12 from each unit entrance መሰረት ያደረገ ጥያቄ
3. BIOLOGY/GEOGRAPHY grade 9 up to 12 from each unit entrance መሰረት ያደረገ ጥያቄ
4. PHYSICS/ECONOMICS grade 9 up to 12 from each unit entrance መሰረት ያደረገ ጥያቄ
5. ENGLISH ...entrance መሰረት ያደረገ ጥያቄ
6. SAT.........entrance መሰረት ያደረገ ጥያቄ በየቀኑ በትንሹ 20 ጥያቄ 20×6=120 በአንድ ሳምንት እና ይከብዳል ጥንቅቅ አርገን እንሰራለን
መጀመር ምትፈልጉ inbox አድርጉኝ መልካም ዕድል
ለምታውቋቸው በሙሉ ላኩላቸው 🙏
ጥያቄ ካለ መጠየቅ በቅ ማብራርያ bevideom ሆነ በፁፍ ታገኛላችሁ ለመግባት ክፍያው 100 ብር በተለብር 0995677116
CBE 1000694897828
ከዛ ቦሀላ እዝህ ላይ https://t.me/+tPkUwU0x5iE5NjQ0 request ላክ 🙏
Million Tamiru Tadesse shared a file with you
CamScanner 2026-7-3 20.47:
https://eu.wps.com/cms/docs/d/cbOaenEKCc7pPOQY?sa=601.1074
Open in APP:
https://go.wps.com/a8M4ofQQ8WW2
ከላይ ያሉትን pilot exam ለሁሉም ተማር እንዲደርስ ለምትዎዱአቸው በሙሉ ሼር አድርጉላቸው ስትሰሩ የምከብዳችሁ ጥያቄ ካለ ደግሞም በዝህ ቴሌግራም group ላይ ፃፉልን @edu10123
