en
Feedback
Marvel Education

Marvel Education

Open in Telegram

Welcome to Marvel Education! 🎓 ➘Short notes (አጤሬራ) ➘📝 Work Sheets (መልመጃዎች) ➘📄Quizzes & Exams (ፈተናዎች) ➘🎥 Lecture Videos (ትምህርታዊ ቪዲዮ) ➘📚Reference Books (አጋዥ መፅሃፍት) ➘📓Educational

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Marvel Education

Channel Marvel Education (@marvel_educations) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 18 192 subscribers, ranking 10 897 in the Education category and 1 900 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 18 192 subscribers.

According to the latest data from 04 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -603 over the last 30 days and by -8 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 10.39%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 4.58% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 891 views. Within the first day, a publication typically gains 834 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 31.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Welcome to Marvel Education! 🎓 ➘Short notes (አጤሬራ) ➘📝 Work Sheets (መልመጃዎች) ➘📄Quizzes & Exams (ፈተናዎች) ➘🎥 Lecture Videos (ትምህርታዊ ቪዲዮ) ➘📚Reference Books (አጋዥ መፅሃፍት) ➘📓Educational

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

18 192
Subscribers
-824 hours
-1267 days
-60330 days
Posts Archive
NOTICE Dear UAT Applicants, Please find attached the examination venue schedule for the Undergraduate Admission Test (UAT), which will be administered on September 7–8, 2026, in three sessions each day: Session I: 8:30 a.m. – 11:00 a.m. Session II: 11:30 a.m. – 2:00 p.m. Session III: 2:30 p.m. – 5:00 p.m. https://aau.edu.et/announcements/detail?title=AAU~Undergraduate~Admission~Test~(UAT)~Schedule Please carefully review the attached schedules provided in separate sheets within the same file. Check the sheet corresponding to your assigned examination venue and confirm your venue and examination time. Please note that applicants who selected St. Paul’s MMC, Ethiopian Public Service University, or Kotebe University of Education, and were subsequently relocated to Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) Visually impaired candidates who selected AAU as their examination site are required to take the UAT at the Disability Centre, Lab 1 (Main Campus) on September 8, 2026, during Session III. We wish you every success in your examination. Sincerely, AAU Testing Centre @cobe2018council

Dear UAT Test Takers, Please find attached the UAT Test Day Guide for your review and reference. We wish you the best of luck on your examination! Best regards, AAU Testing Center

Repost from AAU Info Center
ማስታወሻ፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (AAU) ፖርታል የመመዝገቢያ ሂደት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ UAT ፈተና ምዝገባ ነሐሴ 19 መጀመሩ ይታወቃል። በመሆኑም እንዴት መመዝገብ እንዳለባችሁ የሚከተለውን ደረጃ በደረጃ የተቀመጠ መመሪያ ተከተሉ፡ ምዝገባ ከመጀመራችሁ በፊት፡ Cost Sharing (በመንግስት ወጪ እንዲሸፈንላችሁ የምትፈልጉ)፡ ከቀበሌ ወይም ወላጆቻችሁ/ቤተሰቦቻችሁ ከሚሠሩበት መሥሪያ ቤት ደብዳቤ አጻፉ (አዘጋጁ)። ፋይዳ ቁጥር (Fayda Number)፡ ሁላችሁም የግዴታ የፋይዳ ቁጥር ሊኖራችሁ ይገባል። የመመዝገቢያ ደረጃዎች (Step-by-Step Process) ደረጃ 1፡ ፖርታሉን ክፈቱ (Open Portal) ወደ AAU Admission Portal ይግቡ፡ https://admission.aau.edu.et ደረጃ 2፡ ወደ Application ገጽ ሂዱ ከላይ በስተግራ በኩል Undergraduate application የሚለውን ተጫኑ። ከ Undergraduate Student ስር Apply የሚለውን ምረጡ። Call for Undergraduate Regular Admission የሚለውን ተጫኑ። የትምህርት ፕሮግራሞቹን ከተመለከታችሁ በኋላ Apply now የሚለውን ይጫኑ። ደረጃ 3፡ Fayda ቁጥር ማረጋገጥ (FAYDA Validation) የ FAYDA ቁጥራችሁን አስገቡ። Validate የሚለውን ተጫኑ። በስልካችሁ በ SMS የሚላክላችሁን OTP ቁጥር አስገቡ። ደረጃ 4፡ አካውንት ክፈቱ (Create Account) የሚሰራ የኢሜይል አድራሻ (Working email) ተጠቀሙ። ቢያንስ 8 የፊደል/ቁጥር ርዝመት ያለው የይለፍ ቃል (Password) ፍጠሩ። የመጀመሪያ አካውንት አፈጣጠሩን ከጨረሳችሁ በኋላ ሁልጊዜ በኢሜይላችሁና በፓስወርዳችሁ LOG IN እያደረጋችሁ መጠቀም ትችላላችሁ። ደረጃ 5፡ የትምህርት መረጃ መሙላት (Academic Profile) "Your Academic Profile" የሚለውን ፎርም ትክክለኛ መረጃችሁን በመሙላት አጠናቅቁ። UPDATE የሚለውን ከተጫናችሁ በኋላ NEXT የሚለውን ምረጡ። ደረጃ 6፡ የመግቢያ ዓይነት መምረጥ (Admission Type) በ Admission type ስር Regular የሚለውን ምረጡ። ደረጃ 7፡ የትምህርት ክፍያ ዓይነት (Financing Your Study) ከሁለቱ አንዱን ምረጡ፡ Cost-sharing sponsorship (በመንግስት) ወይም Self-Sponsorship (በግል)። ለ Cost-Sharing (በመንግስት ለሚሸፈን)፡ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች መካከል ቢያንስ አንዱን ተገቢ ምክንያት ምረጡ። የተዘጋጀውን ማስረጃ በ PDF format (መጠናቸው ከ 5MB ያልበለጠ) አያይዙ (Attach አድርጉ)። ደረጃ 8፡ የትምህርት ፕሮግራም ምርጫ (Program Choice) Continue የሚለውን ተጫኑ። Self-Sponsored (በግል) ከሆናችሁ፡ ከ Program Choice ፎርም ላይ 10 የትምህርት ምርጫዎችን ምረጡ። ደረጃ 9፡ የFreshman ዘርፍ ምርጫ (ለ Cost-Sharing ብቻ) ከሁለቱ አንዱን ምረጡ፡ Natural Science Freshman ወይም Social Science Freshman። ከዚያ Continue የሚለውን ተጫኑ። ደረጃ 10፡ ሰነዶችን መስቀል (Upload Documents) የሚከተሉትን ሰነዶች በ PDF format (እያንዳንዳቸው ከ 5MB ያልበለጠ) Upload አድርጉ፡ የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት (12th-grade result certificate) ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት (9th-12th transcript) ደረጃ 11፡ የፈተና ቦታ መምረጥ (Exam Location) የ UAT ፈተና መፈተን የምትፈልጉበትን ቦታ ከ Drop-down አማራጮች ውስጥ ምረጡ። ደረጃ 12፡ ስምምነት ማረጋገጥ (Consent) የስምምነት ጽሑፉን (Consent Statements) አንብቡ። Accept የሚለውን ምረጡ። ከዚያ CONTINUE የሚለውን ተጫኑ። ደረጃ 13፡ መረጃን መከለስ እና ማረጋገጥ (Review Application) የሞላችሁትን መረጃ ለመከለስ View summary የሚለውን ተጫኑ። ማስተካከል የምትፈልጉት ነገር ካለ ከላይ የሚገኘውን Academic Profile የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማስተካከል ትችላላችሁ። ደረጃ 14፡ ክፍያ መፈጸም (Payment) Continue to Payment የሚለውን ተጫኑ። Proceed to Payment የሚለውን ምረጡ። Completion of payment የሚለውን ተጫኑ። 750 ብር (ETB 750) በ Telebirr ይክፈሉ ወይም የተሰጠውን QR code Scan በማድረግ ክፍያውን ፈጽሙ። ደረጃ 15፡ ከክፍያ በኋላ (After Payment) የፈተና መግቢያ ቲኬት ለማውጣት UAT ADMISSION TICKET የሚለውን ተጫኑ። የፈተና ፕሮግራም ለማየት EXAM SCHEDULE የሚለውን ተጫኑ። የክፍያ መረጃ (Payment Information) የምዝገባና የ UAT ፈተና ክፍያ፡ 750 ETB የመክፈያ መንገድ፡ Telebirr ወይም QR Code Scan በማድረግ ተጨማሪ ማስታወሻ፡ መግቢያ ፈተናውን የሚፈተኑት 25ሺ በላይ ተማሪዎች ሲሆኑ አልፈው የሚገቡት 5ሺ ብቻ ናቸው። ጊዜው ሳይሄድ ዛሬውኑ ተመዝግባችሁ ጥናት ጀምሩ። #UAT #AAU #undergraduate #admission #exam Share @AAU_INFO_CENTER

My  UAT experience via voice

My UAT experience via voice

Repost from Addis Opportunity
#MoE  👉🏾 ማስታወቂያ❗️
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡- ▪️የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን ▪️ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።   የትምህርት ሚኒስቴር
  @Youth4World #AddisMereja

✅Universty Placement ‼️ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላ
Universty Placement ‼️ የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-   የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን። ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡- የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል። @cobe2018council

Hello, I wanted to share my UAT experience. I was the first batch to take the UAT exam. Which was like 3 years ago. When we took the exam it was half English and half Maths. The English part had like 3-4 passages and 1 long paragraph it was more English rather than SAT english. The maths part was unexpectedly easy. It was mostly about calculating Percentages, perimeter, area and other simple mathimatics. The English part has more questions than the maths part. All in all it was not that hard so do not stress or panic.

ሪሚዲያል‼️ ዛሬ ይፋ የተደረገውን የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ውጤት ተከትሎ በርካታ ተማሪዎች ሰፊ ቅሬታዎችን እያነሱ ይገኛሉ። ብዙዎቹ ተማሪዎች በፈተና ወቅት ምንም አይነት የሥነ-ምግባር ጥ
ሪሚዲያል‼️ ዛሬ ይፋ የተደረገውን የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ውጤት ተከትሎ በርካታ ተማሪዎች ሰፊ ቅሬታዎችን እያነሱ ይገኛሉ። ብዙዎቹ ተማሪዎች በፈተና ወቅት ምንም አይነት የሥነ-ምግባር ጥሰት ባልፈጸሙበት ሁኔታ ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ 'Disqualified' መባሉን በመግለፅ ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማብራሪያ እንዲሰጡ ጠይቀዋል። በተወሰኑ ተማሪዎች ላይ ደግሞ የሂሳብ (Maths) ትምህርት ውጤት ብቻ 'Disqualified' ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል። ተማሪዎቹ በእርማት ሂደት ላይ የቴክኒክ ስህተት ተፈጥሮ ሊሆን ስለሚችል ጉዳዩ በጥሞና በድጋሚ እንዲታይላቸው አሳስበዋል። በኦንላይን ቅሬታ ለማቅረብ መከተል ያለባችሁ ቅደም ተከተል፡ 🔷 ️ወደ https://result.ethernet.edu.et ድረ-ገጽ ይግቡ። 🔷 ️ከውጤታችሁ ስር በመጨረሻ ላይ የሚገኘውን Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ። 🔷 ️Select a category የሚለውን በመክፈት My result disqualified without reason የሚለውን አማራጭ ይምረጡ። 🔷 ️ስለገጠማችሁ ችግር አጠር ያለ መግለጫ (Description) ይጻፉ። 🔷 ️የስልክ ቁጥራችሁን በትክክል ያስገቡ። 🔷 ️በመጨረሻም Submit Complaint የሚለውን በመጫን ቅሬታችሁን ላኩ። የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል የማለፊያ ነጥቦች፡ 🔷 ️ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች (5 የትምህርት አይነቶች)፡ 250 🔷 ️ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች (4 የትምህርት አይነቶች)፡ 200 Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:  👉https://t.me/marveleducations 👉@Marvel_Educations

Notice to all applicants who wish to enroll in the Regular Undergraduate program of Addis Ababa University for the 2026/27 (2019 E.C.) academic year Application Date:From August 25, 2026 To September 4, 2026 https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements

ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከና
+1
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል። የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል። Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:  👉https://t.me/marveleducations 👉@Marvel_Educations

ማስታወሻ፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (AAU) ፖርታል የመመዝገቢያ ሂደት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ UAT ፈተና ምዝገባ ነሐሴ 19 መጀመሩ ይታወቃል። በመሆኑም እንዴት መመዝገብ እንዳለባችሁ የሚከተለውን ደረጃ በደረጃ የተቀመጠ መመሪያ ተከተሉ፡ ምዝገባ ከመጀመራችሁ በፊት፡ Cost Sharing (በመንግስት ወጪ እንዲሸፈንላችሁ የምትፈልጉ)፡ ከቀበሌ ወይም ወላጆቻችሁ/ቤተሰቦቻችሁ ከሚሠሩበት መሥሪያ ቤት ደብዳቤ አጻፉ (አዘጋጁ)። ፋይዳ ቁጥር (Fayda Number)፡ ሁላችሁም የግዴታ የፋይዳ ቁጥር ሊኖራችሁ ይገባል። የመመዝገቢያ ደረጃዎች (Step-by-Step Process) ደረጃ 1፡ ፖርታሉን ክፈቱ (Open Portal) ወደ AAU Admission Portal ይግቡ፡ https://admission.aau.edu.et ደረጃ 2፡ ወደ Application ገጽ ሂዱ ከላይ በስተግራ በኩል Undergraduate application የሚለውን ተጫኑ። ከ Undergraduate Student ስር Apply የሚለውን ምረጡ። Call for Undergraduate Regular Admission የሚለውን ተጫኑ። የትምህርት ፕሮግራሞቹን ከተመለከታችሁ በኋላ Apply now የሚለውን ይጫኑ። ደረጃ 3፡ Fayda ቁጥር ማረጋገጥ (FAYDA Validation) የ FAYDA ቁጥራችሁን አስገቡ። Validate የሚለውን ተጫኑ። በስልካችሁ በ SMS የሚላክላችሁን OTP ቁጥር አስገቡ። ደረጃ 4፡ አካውንት ክፈቱ (Create Account) የሚሰራ የኢሜይል አድራሻ (Working email) ተጠቀሙ። ቢያንስ 8 የፊደል/ቁጥር ርዝመት ያለው የይለፍ ቃል (Password) ፍጠሩ። የመጀመሪያ አካውንት አፈጣጠሩን ከጨረሳችሁ በኋላ ሁልጊዜ በኢሜይላችሁና በፓስወርዳችሁ LOG IN እያደረጋችሁ መጠቀም ትችላላችሁ። ደረጃ 5፡ የትምህርት መረጃ መሙላት (Academic Profile) "Your Academic Profile" የሚለውን ፎርም ትክክለኛ መረጃችሁን በመሙላት አጠናቅቁ። UPDATE የሚለውን ከተጫናችሁ በኋላ NEXT የሚለውን ምረጡ። ደረጃ 6፡ የመግቢያ ዓይነት መምረጥ (Admission Type) በ Admission type ስር Regular የሚለውን ምረጡ። ደረጃ 7፡ የትምህርት ክፍያ ዓይነት (Financing Your Study) ከሁለቱ አንዱን ምረጡ፡ Cost-sharing sponsorship (በመንግስት) ወይም Self-Sponsorship (በግል)። ለ Cost-Sharing (በመንግስት ለሚሸፈን)፡ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች መካከል ቢያንስ አንዱን ተገቢ ምክንያት ምረጡ። የተዘጋጀውን ማስረጃ በ PDF format (መጠናቸው ከ 5MB ያልበለጠ) አያይዙ (Attach አድርጉ)። ደረጃ 8፡ የትምህርት ፕሮግራም ምርጫ (Program Choice) Continue የሚለውን ተጫኑ። Self-Sponsored (በግል) ከሆናችሁ፡ ከ Program Choice ፎርም ላይ 10 የትምህርት ምርጫዎችን ምረጡ። ደረጃ 9፡ የFreshman ዘርፍ ምርጫ (ለ Cost-Sharing ብቻ) ከሁለቱ አንዱን ምረጡ፡ Natural Science Freshman ወይም Social Science Freshman። ከዚያ Continue የሚለውን ተጫኑ። ደረጃ 10፡ ሰነዶችን መስቀል (Upload Documents) የሚከተሉትን ሰነዶች በ PDF format (እያንዳንዳቸው ከ 5MB ያልበለጠ) Upload አድርጉ፡ የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት (12th-grade result certificate) ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት (9th-12th transcript) ደረጃ 11፡ የፈተና ቦታ መምረጥ (Exam Location) የ UAT ፈተና መፈተን የምትፈልጉበትን ቦታ ከ Drop-down አማራጮች ውስጥ ምረጡ። ደረጃ 12፡ ስምምነት ማረጋገጥ (Consent) የስምምነት ጽሑፉን (Consent Statements) አንብቡ። Accept የሚለውን ምረጡ። ከዚያ CONTINUE የሚለውን ተጫኑ። ደረጃ 13፡ መረጃን መከለስ እና ማረጋገጥ (Review Application) የሞላችሁትን መረጃ ለመከለስ View summary የሚለውን ተጫኑ። ማስተካከል የምትፈልጉት ነገር ካለ ከላይ የሚገኘውን Academic Profile የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማስተካከል ትችላላችሁ። ደረጃ 14፡ ክፍያ መፈጸም (Payment) Continue to Payment የሚለውን ተጫኑ። Proceed to Payment የሚለውን ምረጡ። Completion of payment የሚለውን ተጫኑ። 750 ብር (ETB 750) በ Telebirr ይክፈሉ ወይም የተሰጠውን QR code Scan በማድረግ ክፍያውን ፈጽሙ። ደረጃ 15፡ ከክፍያ በኋላ (After Payment) የፈተና መግቢያ ቲኬት ለማውጣት UAT ADMISSION TICKET የሚለውን ተጫኑ። የፈተና ፕሮግራም ለማየት EXAM SCHEDULE የሚለውን ተጫኑ። የክፍያ መረጃ (Payment Information) የምዝገባና የ UAT ፈተና ክፍያ፡ 750 ETB የመክፈያ መንገድ፡ Telebirr ወይም QR Code Scan በማድረግ ተጨማሪ ማስታወሻ፡ መግቢያ ፈተናውን የሚፈተኑት 25ሺ በላይ ተማሪዎች ሲሆኑ አልፈው የሚገቡት 5ሺ ብቻ ናቸው። ጊዜው ሳይሄድ ዛሬውኑ ተመዝግባችሁ ጥናት ጀምሩ። @cobe2018council

Repost from AAU UAT Center
☕️እንኳን ደስ አላችሁ ✨ 🖱በ 2019 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ወሳኝ መልዕክት :- ➡️UAT Full Day Special Tutorial and Revision 🆕በዚህ አ
+5
☕️እንኳን ደስ አላችሁ 🖱በ 2019 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ወሳኝ መልዕክት :- ➡️UAT Full Day  Special Tutorial and Revision 🆕በዚህ አመት Entrance ለተፈተናችሁ እና ማለፊያ (300+) አምጥታችሁ Addis Ababa Universty መግባት ለምትፈልጉ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ይህ ለእናንተ ነው 🙌 ✅ውጤት ሲመጣ በደንብ ለመዘጋጀት ያሰባችሁ  እናንተስ ከጓደኞቻችሁ ለምን ተለይታችሁ በዝግጅት ክፍተት ምክንያት AAU እየፈለጋችሁ ትወድቃላችሁ ? በፍፁም አትወድቁም ፤ UAT Center የት ሄዶ ? ✅ እንሆ በቅርቡ ዝግጅት ለጀመራችሁና ውጤት ከመጣ በኋላ በደንብ ለምትዘጋጁ ይሄው UAT Center Entrance ከተለቀቀበት ጀምሮ እስከ UAT ፈተና ቀን ድረስ በየቀኑ  ከጠዋት 2:30 ጀምሮ እስከ ምሽት 4:00 ድረስ Full day Special Tutorial and Revision and ወሳኝ Last year Exam Practice ሊሰጣችሁ ነው🥰 🖱ለሚቀጥሉት ቀናት ቀኑን ሙሉ እኛ ጋር ናችሁ 🤗 UAT Center እያለ ወደኋላ ቀርቻለሁ ፤ ተዘናግቻለሁ የለም ! ለሁሉም AAU መግባት ለሚፈልግ ተማሪ በሙሉ ሼር ይደረግ🙏 💻ለUAT መዘጋጂያ App ከPlay Store አውርዶ ለመመዝገብ ይህንን ተጠቀሙ👇 https://play.google.com/store/apps/details?id=com.uataauexamcenterapp.com እኛን ማግኘት ሲፈልጉ : 📞0906014772 📞0930513350 🫶Share For Your Friends✨ 🌀እኛን ለመቀላቀል👇 @AAU_UAT_Center @AAU_UAT_Center

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና (UAT) የፈተናው ሁኔታ፦ 100 ባለብዙ ምርጫ ጥያቄዎች በኮምፒውተር ይወሰዳሉ። አጠቃላይ ሰዓት፦ 2 ሰዓት ከ30 ደቂቃ። የቃልና የማመዛዘን ክፍል፦ 55 ጥያቄዎች (60 ደቂቃ)። ንባብ መረዳት፣ ቃላት እና ሰዋሰው ይፈትናል። የቁጥርና የሂሳብ ክፍል፦ 45 ጥያቄዎች (60 ደቂቃ)። የሂሳብ ስሌት፣ ዳታ ትንተና፣ አልጀብራ እና ችግር መፍታት ይፈትናል። ህግ፦ የተሰጠው ሰዓት ሲያልቅ ክፍሉ በራሱ ይዘጋል። ወደ ኋላ መመለስም ሆነ ዘሎ ማለፍ አይቻልም። የሚፈቀዱ ቁሳቁሶች፦ ህጋዊ መታወቂያ፣ የመፈተኛ ቲኬት፣ መደበኛ ካልኩሌተር፣ እስክሪብቶ እና እርሳስ። የተከለከሉ ቁሳቁሶች፦ ስልክ፣ ስማርት ሰዓት፣ የመገናኛ መሳሪያዎች፣ ማስታወሻዎች እና ያልተፈቀዱ ካልኩሌተሮች። የመግቢያ መስፈርቶች የ12ኛ ክፍል (ESSLCE)፦ ቢያንስ 300 (ወይም በየዓመቱ በትምህርት ሚኒስቴር የሚወጣው ማለፊያ ውጤት)። የ UAT ማለፊያ ነጥብ፦ የመንግስት ስፖንሰርሺፕ እና ፕሬዚዳንሻል ስኮላርሺፕ፦ ቢያንስ 70%። በራስ ወጪ (Self-Sponsorship)፦ ቢያንስ 60%። ከፍተኛ ውድድር ያላቸው ዘርፎች፦ እንደ ህክምና እና ምህንድስና ያሉ ክፍሎች የበለጠ ከፍተኛ ውጤት ይፈልጋሉ። የትምህርት እድል (Sponsorship) ዓይነቶች የመንግስት ስፖንሰርሺፕ (ወጪ መጋራት)፦ ኢኮኖሚ አቅማቸው ደካማ ለሆኑ ተማሪዎች የተዘጋጀ። ከወረዳ አስተዳደር የኢኮኖሚ አቅም ማረጋገጫ ደብዳቤ ማቅረብ ያስፈልጋል። ምደባው በአጠቃላይ የፍሬሽማን ዘርፍ (Natural ወይም Social Science) ላይ ይሆናል። በራስ ወጪ መማር (Self-Sponsorship)፦ ከ2014 እስከ 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱና መክፈል የሚችሉ አመልካቾች። ቀደም ሲል በሌላ የመንግስት ዩኒቨርሲቲ (ከ2015-2017 ዓ.ም) ተመዝግበው የነበሩ የወጪ መጋራት እዳቸውን የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው። እስከ 4 የሚደርሱ የትምህርት ዘርፎችን መምረጥ ይቻላል። ፕሬዚዳንሻል ስኮላርሺፕ፦ ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የቀረበ። በ12ኛ ክፍል 500 እና ከዚያ በላይ ያመጡ እና UAT ያለፉ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በነጻ ይማራሉ። ክፍያ እና ወጪዎች የምዝገባና የፈተና ክፍያ፦ በአጠቃላይ 1,125 ብር የምዝገባ ክፍያ (ወይም 750 ብር የ UAT ፈተና ክፍያ በቴሌብር ይከፈላል)። የራስ ወጪ ትምህርት ክፍያ፦ በ ECTS ክሬዲት ይሰላል (1,500 ብር በ 1 ECTS)። አንድ መደበኛ የ 35 ECTS ተርም 52,500 ብር ያስወጣል። ካምፓሶች እና የትምህርት ዘርፎች የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science)፦ 4 ኪሎ፦ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሒሳብ፣ ስታቲስቲክስ፣ ጂኦሎጂ። 5 ኪሎ (AAiT)፦ ምህንድስና (ሶፍትዌር፣ ሲቪል፣ ኤሌክትሪካል፣ ሜካኒካል፣ ኬሚካል)። ጥቁር አንበሳ እና ጤና ሳይንስ፦ ህክምና፣ ፋርማሲ፣ ጤና መኮንን፣ የጥርስ ህክምና፣ ነርሲንግ። ቢሾፍቱ፦ የእንስሳት ህክምና። የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science)፦ 6 ኪሎ (ዋናው ካምፓስ)፦ ህግ፣ ቋንቋዎች፣ ጋዜጠኝነት፣ ፖለቲካ ሳይንስ፣ ሶሺዮሎጂ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ስነ-ልቦና፣ ትምህርት። FBE እና ኮሜርስ፦ አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ፐብሊክ አድሚኒስትሬሽን። ስነ-ጥበብ (Alle School)፦ ስነ-ጥበብ፣ ቲያትር፣ ሙዚቃ፣ ዲዛይን። የዶርምና የካፌ አገልግሎት ከክልል የሚመጡ ተማሪዎች (መንግስት / ፕሬዚዳንሻል)፦ ነፃ የመኝታ እና የካፌ አገልግሎት ያገኛሉ። የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፦ የዶርም እድላቸው ዝቅተኛ ነው (ተመላላሽ ይሆናሉ)። በራስ ወጪ የሚማሩ ተማሪዎች፦ በወር 1,500 ብር ገደማ በመክፈል የዶርም አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ። ምዝገባ ምዝገባና ቲኬት፦admission.aau.edu.et በመመዝገብ የ UAT ፈተና መግቢያ ቲኬት ማውረድ ይቻላል።

Entrance wutet endet nbr eski be reaction asayun 😍🔥🥰👍

#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- ➖እንሆ ዝግጅታችን ተጀምሯል ፤ ከአሁን ሰዓት ጀምረን ተማሪዎቻችንን እየተቀበልን እንገኛለን🥰 🖥ህ
#ቅዱስ_ጳውሎስ_COC ➡️ ዘንድሮ 12ኛ ክፍል ለተፈትናችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ :- ➖እንሆ ዝግጅታችን ተጀምሯል ፤ ከአሁን ሰዓት ጀምረን ተማሪዎቻችንን እየተቀበልን እንገኛለን🥰 🖥ህክምና መማር  የሚፈልጉ ተማሪዎች 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ በኋላ የመጀመሪያ  ምርጫቸው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ  መወዳደር ነው ...!  ይህም ለቀጣይ ጉዟቸው  እጅግ በጣም ከፍተኛ  ጥቅም አለው ❗️ ⏺️ለመሆኑ መወዳደር የሚችሉት እነማን ናቸው.. ⁉️ ✅ህክምና ለመማር ከልጅነት ጀምሮ   ፍላጎት  ያላቸውና 12ኛ ክፍል በአንፃራዊነት የተሻለ ማምጣት  የሚችሉ  ተማሪዎች መወዳደር ይችላሉ 📚በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትነው በስመጥሩ ቅዱሱ ጳውሎስ ሚሊኒዬም ሜዲካል ኮሌጅ ህክምናን የመማር ህልም ያላቸውን ብዙ ተማሪዎችን ተቀብለን እገዛ የምናደርግ ይሆናል 🙌 ⚪️በቱቶሪያላችን⬇️ ✅ያለፉ አመታት ፈተናዎችን በመስራት ✅እጅግ አስፈላጊ ፈተናዎችን በማዘጋጀት ✅በተጨማሪ ዝግጅታችንን ልዩ የሚያደርገው  ባለፈዉ  ዓመት  አስተምረን ህልማቸው እውን እንዲሆን የረዳናቸው የአምና ተፈታኞች [ Last Year Successful  Examnee ] በተራቸው የሚችሉትን ለማካፈል ከጎናችሁ መሆናቸው  ነው 🙏...[All -in -one] 🤳St.Paul Coc መዘጋጃ APPን አውርዳችሁ ለመመዝገብ ይሄንን Link ተጠቀሙ ⬇️ 🔍https://play.google.com/store/apps/details?id=com.medical.tutorial.app 💬APP Support : @MGW_Support 💻ስትጠቀሙ ማንኛውም ያስቸገራችሁ ነገር ሲኖር በስልክ 📞0704282565 📞0906014772 እኛን ለመቀላቀል ⬇️ https://t.me/SPMMCcoc https://t.me/SPMMCcoc

Repost from N/a
#tutoring job Place: #አያት 49 Student: grade # 3 Subject: basic skills reading,writing Duration: 1 hr a day, 3 days aweek Salary: Per company scale For #male and #female Apply through @Gcros Join our channel 👇👇👇 👉 https://t.me/Marveltutors 👉 https://t.me/Marvel_Educations 👉facebook       https://www.facebook.com/share/1Ts78PxR94/

Repost from N/a
#tutoring job Place: ብስራተ ገብርኤል ቶታል Student: grade # 3 Subject: basic skills reading,writing Duration: 1 hr a day, 3 days aweek Salary: Per company scale For #male and #female Apply through @Gcros Join our channel 👇👇👇 👉 https://t.me/Marveltutors 👉 https://t.me/Marvel_Educations 👉facebook       https://www.facebook.com/share/1Ts78PxR94/