ዘ ኦርቶዶክስ photographs
በዚህ ቻናል የተለያዩ ለprofile የሚሆኑ አሪፍ አሪፍ ኦርቶዶክሳዊ ምስሎች እንዲሁም መፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆኑ አስደሳች ጥቅሶች በስፋት ያገኛሉ እንዲሁም ወቅታዊ ኦርቶዶክሳዊ መረጃዎችን በግንባር ቀደምትነት የምታገኙበት ቻናል ነው
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
343
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-2030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
🌷ናሁ ተፈጸመ ተፈጸመ ናሁ 🌷
🌼ማኀሌተ ጽጌ ሥሙር ተፈጸመ ናሁ🌼
🌻አስምኪ ቦቱ አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት🌻
🌹"ንግስተ ሰማያት ወምድር ማርያም ድንግል ተፈፀመ ማህሌተ ፅጌ"🌹🌸
ስንክሳር ዘወርሃ ጥቅምት
< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >
#መልካም ቀን
#Share
💚 @ortodox76photograph💚
💛 @ortodox76photograph💛
❤️ @ortodox76photograph❤️
Photo unavailableShow in Telegram
ለማኅበራዊ ሚዲያ ማድመቂያ በማኅሌቱ የሚታየው የሥርዓተ ቤተክርስቲያ ጥሰት ሊቆም ይገባል ሲሉ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ለኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ተናገሩ አቡነ ኤርሚያስ እንዳሉት ከበሮ ይዞ የሚሽከረከሩ፣ ጭፈራ የሚመስል በፍፁም ከኃይማኖታዊ የማይመስሉ ድርጊቶች በቤተክርስቲያን ላይ እየታዩ ነው ይህን ድርጊት ለማስቆም ሊቃውት መናገር ፈርቷል አሁን ደፍረን መናገር አለብን ይህ ድርጊት መቆም አለበት ብሏል። አሁን አላዋቂዎች እና ደጋፊዎቻቸው እየበዙ አዋቂዎች እያነሱ መጥቷል፣ እነዚህ ከእምነቱ ውጪ የሆኑ ድርጊቶች ሲከናወኑ ማህሌቱ ደመቀ ይባል መሆን የለበትም ሊቃውት ይህን ማስቆም አለባቸው ብለዋል።
🗄FastMereja