cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አስማተወጥበብ ወመለኮት

የጥበብ ትልቁ እግዛብሄርን መፍራት ነው የጥበብ መጀመሪያው እራስን ማወቅ ነው

Show more
Advertising posts
617
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-1230 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
👽 Verified Info Received 👽 3 correct score with no chance of losing... 230.58 odds 👽 100% Fixed Assurance 👽 No Free No Payafter ❌🤸‍♂️ 👽  @BETZONES Available for only 20 serious members 🫶🏆❤️@BETZONES
Show all...
መፍትሔ ለማግኘት http://t.me/BETZONES በዚህ ያውሩን
Show all...
ĢŊAŘŁƳ

🌟ንፁህ ልብ ያለው ሰው ሁሌም አሸናፊ ነው

መጠነኛ እውቀት ያላቸው ሰዎችን በመጠቀም ሰይጣን በምድር የሚሰራው ስራ ዲያቢሎስ ይህንን ጥንቆላ የሚያስፈጽመው መጠነኛና ብዙም ዕውቀት የሌላቸውን ሰዎች በመጠቀም ነው። ቀናትን እየመረጡ በ 1 በ 12 በ 19 በ 21 በ 27 የሚጠነቁሉ ባለዛሮች እሉ። በራሳቸው ፈቃድ መጠንቆል ማሟረት አይችሉም።የግድ መንፈሱ ሊይዛቸውና ፈቃድ ሊሰጣቸው ይገባል። ከቀናት ረቡን እና ዓርብን ይመርጣሉ። የሚናገሩት በንባብ ሳይሆን በቃላቸው ነው። እነዚህ ጠንቋዮች በቡና አተላም ይጠነቁላሉ። ይህ ጥንቆላ አሰራር በሀገራችን የተለመደ ነው። ቆሌ ውቃቤ በመባል ይታወቃል። ቡና ይፈላል ቄጤማ ይጎዘጎዛል ፈንዲሻ ይፈነደሻል እጣን ቡክቡካ ቀበርቾ ሰንደል አርቲ ወዘተ ይቀርባል። ቅቤ የጠገበ ቂጣ ይቆረሳል ለአድባሯም ተብሎ ከሁሉም አይነት ይበተናል ዲያብሎስም በክብር ይጋበዛል። የእናት አባት ዐቃቤ መጃን ቶሌ ቦረንትቻ ጀባ ጀባ ውጭ ያለህ ግባ ሲባል የተጠሩት አጋንንት ይገባሉ።ባለዛሮቹ ሲኒ ዘቅዝቀው አተላውን እያዩ ያሟርታሉ። ዲያቢሎስም እዛ ቤት ይነግሳል እግዚአብሔር ይረሳል ያልታደለው የሰው ልጅም መዳፋቸውን እያዩ ውስብስብ መስመሮችን እየተመለከቱ በሚያሟርቱ ጠንቋዮች እጅ ላይ ይወድቃል።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ገቢር ጸሎቱን ከነጠልሰሙ ጽፋችሁ ያዙ በሰረዝኩት ቦታ የክርስትና ስማችሁን አስገቡ ፍቱን ውእቱ።።። ጉንፋን ሚባል ፈፅሞ አይዛችሁም ።።።
Show all...
ሰላም አብዛኞቻችሁ ጥያቄ እየጠየቃችሁ አልመለስኩም ምክንያቱም ስለበዛብኝ ነው። እና አሁን ጥያቄ እና አስተያየት ምትሰጡበት ቦት ተዘጋጅቶላችኋል። https://t.me/+cq9kSdPc3bNmNzBh ይሄ ቶሎ ለመመለስ ስለሚያመቸኝ በዚህ ቦት ጠይቁኝ፣ ሀሳብ አስተያየት ካላችሁም እዛው መስጠት ትችላላችሁ።
Show all...
አስማተወጥበብ ወመለኮት

የጥበብ ትልቁ እግዛብሄርን መፍራት ነው የጥበብ መጀመሪያው እራስን ማወቅ ነው

ሐሰቢያላህ ፡ አልሐሲብ 👉ገቢር ዘንተ እመ ትደግም ጊዜ ሥርቀተ ፀሐይ ፺፱ ጊዜ ዘመድከ ወጸላእትከ ወጎረቤትከ ያፈቅሩከ። 👉ገቢር ፀሐየ ስትወጣ 99ጊዜ ድገም ከጎረቤትና ከዘመድ ከጠላት ጋር ተፋቅሮ ለመኖር። ያሐድሙታ ፡አጵብ ፡ ያዱድያ፡ ድያያን፡ ይልአነለሁ፡ ዑሂ፡ ወዑሚቱ፡ ወአልሐም፡ አልሙዕሜኑን፡ 👉ዘንተ ጽሒፈከ እመ ትደግም ወትእኅዝ ይሤኒ ለድንጋፄ። 👉ፅፈህ ብትይዝ እና ብትደግም ለድንጋጤ ይበጃል። ያሸሊሁሰያ፡ ያሸሙሸያ፡ አጅብ፡ ያመድኦያይል፡ አነላሁ፡ ረፋዕቱ፡ ሰመዋቲ፡ ቢቀይሬ፡ እመጺን ፡ 👉ዘንተ ጽሒፈከ እሰር በየማናይ ወበፀጋማይ እዴከ ወበአብራኪከ ወእንዘ ተሐውር ድግም ኢትደክም። 👉አስማቱን ፅፈህ በቀኝ እና በግራ እጅህ እና በእግርህም እሠር አትደክምም በተለየ ለጉዞ ለመሄድ ብዙ መንገድ ብቴድ አትደክምም። ያማህሊለሂን ፡ ማዕናሁ ፡ አነል ፡ ቀዊዩ ፡ አልሙቲኑ ፡ 👉ዘንተ እመ ትደግም ይትፈታህ ለከ ኲናት። 👉ለጦር ድገም ያጠይለሁጅ ፡ ወጠይሐሩጀ ፡ አጵብ ፡ ያደረቀያኢል ፡ አነዛሂሩ ፡ ወአልቤጢኑ ፡ ፈኲሊ ፡ ሸይዒን ፡ 👉ዘንተ እመ ይደግም ይፌፅም ሎቱ ፈቃዶ ወፅሂፎ በጽፍረ መንኮብያቲሁ እመ ይነውም ይነግርዎ በሕልሙ እሉ መላእክት ኲሎ ዘፈቀደ። 👉ይሄን አስማት በፅፍርህ ፅፈህ ተኛ መላእክት በህልምህ ያናግሩሀል ፈቃድህንም ይፈፅሙልሀል።
Show all...
ሰላም ዛሬ ከዕፀ ደብዳቤ ውጪ አንዲት ከአባቶቻችን የወረስናትን በቀላሉ በቁንዶ በርበሬ የምትወሰድ የትምህርት አብነት ዘኢያገድፍ እናያለን፡፡ አብናጦር፡አግናጦር፡አድናጦር፡ሠምረ፡ጦር፡ዘቦአ፡ውስተ ፡ ልብየ፡ ቃለ ፡እግዚአብሔር፡ዘሰማዕኩ፡ኢይርሣዕ፡ወዘአጽናዕኩ፡ኢይግድፍ፡ሊተ፡ለገብርከ፡ ዕገሌ፡፡፡49 ጊዜ በ49 ቁንዶ በርበሬ እየደገምህ ለ7 ቀን ብላ፡፡ >> ለ7 ቀን ሲወሰድ በንፅህና ከሴት እና ከህልመ ለሊት ራስን ጠብቆ መወሰድ አለበት፡፡ ከተቻለ ሱባዔ ተገብቶ ይወሰድ፡፡ >>የስንዴ ዳቦ አብነቱ ከተወሰደ በኀላ ለ15 ቀን ባይበላ ክልክል ነው፡፡ ቁንዶ በርበሬ ምንም ጉዳት የለውም የሚወሰደው በባዶ ሆድ በጠዋት ነው፡፡ ያልገባችሁ መጠየቅ የምትፈልጉትን የረሳሁትን ጠይቁ፡፡ @asmat_melekot @asmat_melekot @asmat_melekot
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ሰላም ልጆቼ ይሄ ቅጠል ጭርት እያስቸገራቹ ላለቹ ፍቱን ነው በመቀባት ብቻ የድናል ሞክሩት
Show all...