en
Feedback
Begena Mezmur

Begena Mezmur

Open in Telegram

ከበገና በጥቂቱ

Show more
250
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
photo content

ሙሽራው ሙሽራ / ሙሽራዋ ሙሽራ (በበገና የታጀበ) ሙሽራው ሙሽራ /2/ እጹብ ነው ደስታው ሙሽራው ሙሽራ ሙሽራዋ ሙሽራ /2/ እጹብ ነው ደስታዋ ሙሽራዋ ሙሽራ እንደ አደይ አበባ ሙሽሮች ፈክታችሁ በለምለም መስክ ያለ ፍሬን መሰላችሁ ልክ እንደ ጨረቃ እንደ ሰማይ ፀሐይ መልካሙ ሥራችሁ በራ በአደባባይ አዝ ----- (ሙሽራዋ) ካባዋን ደርባ በጥበቧ ላይ የተዋሕዶ ልጅ ደምቃ ስትታይ በቤተክርስቲያን ሥርዓት በማደጓ ይኸው መሰከረ የሙሽሪት ሰርጓ አዝ ----- (ሙሽራው) መልካም ሥነ ምግባር ፍቅር የከበበህ የእመብርሃን ልጅ አቤት ማማርህ ከመቼውም በላይ ዛሬ ተውበሃል የአማኑኤል ግርማ ዙሪያህን ከቦሃል የእመቤቴ ፀዳል በእውነት አምሮብሃል አዝ ----- (ሙሽራዋ) መልካም ሥነምግባር ፍቅር የከበበሽ የእመብርሃን ልጅ አቤት ማማርሸ ከመቼውም በላይ ዛሬ ተውበሻል የአማኑኤል ግርማ ዙሪያሽን ከቦሻል የእመቤቴ ፀዳል በእውነት አምሮብሻል አዝ ----- (ሙሽራው)(ሙሽራዋ) ================= የሰርግ መዝሙሮች @weddingmezmurs

ስርዓተ ማሕሌት ዘሣልሳይ ጽጌ በዓለ ቅድስት ሐና ነግሥ (የማንኛውም ወርኃ  በዓልና ክብረ በዓል ሥርዐተ ማኅሌት መጀመሪያ) ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። መልክዓ ሥላሴ ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወፀ ለሣህል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል፡፡ ዚቅ ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሐረገ ወይን፤እንተ በምድር ሥረዊሃ ወበሰማይ አዕፁቂሃ ሐረገ ወይን፤እንተ በሥሉስ ትትገመድ ወታፈራ ለነ አስካለ በረከተ፤ሐረገ ወይን፤ሲሳዮሙ ለቅዱሳን፤ሐረገ ወይን፤ሠርዓ ሰንበተ በቃሉ ወጸገወ ሰላመ ለኩሉ። ማኅሌተ ጽጌ ትመስል እምኪ ማርያም ዕለተ ሣልስተ ወራብዕተ፤ዘወለደት ጽጌ ወፀሐየ ዓለም ብርህተ፤ካዕበ (ወካዕበ) ትመስል ሳብዕተ ዕለተ፤እስመ ፈረየት ኪያኪ ተአምረ ግዕዛን ሰንበተ፤ ለእለ በሰማይ ወምድር ዘኮንኪ ዕረፍተ። ወረብ፦ ትመስል እምኪ ማርያም ዕለተ ሣልስተ ወራብዕተ ትመስል እም/፪/ ዘወለደት ጽጌ ጽጌ ጽጌ ወፀሐየ ዓለም/፪/ ዚቅ እምኲሉ ዕለት ሰንበተ አክበረ ወእምኲሎን አንስት ማርያምሃ አፍቀረ ከመ ትኩኖ ማኅደረ ለመንፈስ ቅዱስ ወምስጋድ ለኲሉ ዓለመ። ማኅሌተ ፅጌ፦ ከመ ታቦት ሥርጉት በወርቀ ዓረብ ወተርሴስ፤በድንግልና ማርያም ሥርጉተ ሥጋ ወነፍስ፤ ተአምረ ነቢር አርአይኪ በቤተ መቅደስ፤ኢያቄም ወሐና ቀንሞስ ቀናንሞስ፤ እምዘ ጸገዩኪ ለጳጦስ በዓመት ሠላስ ወረብ፦ እምዘ ጸገዩኪ ለጳጦስ በዓመት ሠላስ  ኢያቄም ወሐና ቀንሞስ ቀናንሞስ/፪/ ተአምረ ነቢር አርአይኪ ተአምረ ነቢር አርአይኪ በቤተ መቅደስ/፪/ ዚቅ ሰአሉ ለነ ኢያቄም ወሐና ዘፈረይክሙ በቅድስና መሶበ ወርቅ እንተ መና ማኅሌተ ፅጌ፦ እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፤ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላህ፤ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፤ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ። ወረብ፦ እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ/፪/ ንዒ ርግብየ ወንዒ ሠናየትየ ምስለ ገብርኤል ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ/፪/ ዚቅ ዕፀ ጳጦስ ይዕቲ እንተ በአማን ለእንተ ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን ንዒ ርግብየ ሠናይት ወይቤላ መልአክ ተፈስሒ ፍስሕት ቡርክት አንቲ እምአንስት ማኅሌተ ፅጌ፦ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቄ ባሕርይ ዘይኀቱ፤ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፤አንቲ ኩሎ ታሰግዲ ሎቱ ፤ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ። ወረብ፦ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ዘየሐቱ እምዕንቄ ባሕርይ/፪/ አክሊለ አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ/፪/ ዚቅ ይእቲ ተዓቢ እምአንስት እሞሙ ለሰማዕት ወእኅቶሙ ለመላእክት መድኃኒቶሙ ለነገሥት አክሊል ንጹሕ ለካህናት ብርሃኖሙ ለከዋክብት ሰቆቃወ ድንግል ተንሥኢ ወንኢ ሌዋዊት ሐና፤ትጼውዓኪ ወለትኪ ከመ ትርአዪ ኃዘና፤ እምርስትኪ ወፅአት ወተሰደት በድክትምና፤ትበኪ እምዋዕየ ሐጋይ ኃጢኣ በፍና፤ ሕፍነ ማይ ዘታሰትዮ ለፅሙዕ ሕፃና ወረብ፦ ተንሥኢ ወንኢ ሌዋዊት ሐና ተንሥኢ ወንኢ/፪/ ትጼውዓኪ ወለትኪ ኃዘና ከመ ትርአዪ /፪/ ዚቅ፦ ኢሀለዉ አሜሃ አቡኪ ወእምኪ፤ከመ ይርአዩ ድክትምናኪ፤ወይስምዑ ገዓረኪ፤እስመ ሞቱ እምንእስኪ ወኃደጉኪ ባሕቲተኪ ዓዲ (ሌላ) ዚቅ፦ አመ ወጽአት በፍርሃት እምሀገረ ዳዊት ዘይሁዳ በብሥራተ መልአክ ዕንግዳ ኢረከበት ማየ በፍኖት ዘታስትዮ ለወልዳ መዝሙር፦ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፣ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ምስለ ኖኅ ኪዳነ ዘዓቀምከ፤  ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ምስለ ኖኅ ኪዳነ ዘአቀምከ ለደቂቀ እስራኤል መና ዘአውረድከ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ ወስነ ገዳምኒ ምስለ ቅዱሳኒከ ፤ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ወከመ ወሬዛ ኀይል መላትሒሁ፤ ጉርዔሁ መዓርዒር አምሳሉ ዘወይጠል፤  ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ሰማይ ወምድረ ዘአንተ ፈጠርከ ፀሐየ ወወርኃ ዘአስተዋደድከ፤ወመኑ መሐሪ ዘከማከ  በከዋክብት ሠማይ ዘከለልከ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ፤  ወመኑ መሐሪ ዘከማከ ቀደሳ ወአክበራ አዕበያ ለሰንበት ወአልዓላ እምኩሉ ዕለት፤ማ፦ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ፥ ወኩሉ ይሴፎ ኪያከ። አመላለስ ወመኑ መሐሪ ዘከማከ/፪/ ወኩሉ ይሴፎ ኪያከ ወኩሉ ይሴፎ ኪያከ/፪/

ታላቅ በሆነው.mp34.81 MB

#ታላቅ_በሆነው ዘማሪት ሲስተር ልድያ ታደሰ ቅኝት:- ትዝታ (ዋኔን) ታላቅ በሆነው እምነትሽ ታመንኩኝ ካለሽበት ገስግሼ መጣሁኝ እናቴ ክብርሽን አንግሼ ሆንኩኝ እንደ ህጻን ታድሼ እናቴ ቅድስት አርሴማ ዝናሽ ለዓለም ተሠማ   ስመጣ በአልጋ ነበረ ተስፋዬም የተሰበረ በእምነትሽ በጸበልሽ ሠው ሁኜ ቆምኩኝ ደጅሽ ልናገር ዝናሽን ላውራ ይደነቅ የአምላኬ ስራ ተጋድሎሽ የእምነትሽ ጽናት ሆኖኛል የእምነቴ መብራት ደምግባት ከንቱ ብለሽ ለሠማይ ክብር የታጨሽ የእምነቴ ሀሰረ ፍኖት በምልጃሽ አለሁኝ በሕይወት የልቡን ለነገረሽ ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ ዘንባባሽ ሕይወት ይዘራል የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል እርዳታሽ የደረሰለት ያመጣል የልቡን ስለት ላመኑሽ ፈውስሽ ቅርብነው ባንቺ አፍሮ የሄደ ማነው የልቡን ለነገረሽ ፈጥኖ ይደርሳል መልስሽ ዘንባባ ሕይወት ይዘራል የጠራሽ ማን አፍሮ ያውቃል ስመጣ በአልጋ ነበረ ተስፋዬም የተሰበረ በእምነትሽ በጸበልሽ ሠው ሁኜ ቆምኩኝ ደጅሽ ልናገር ዝናሽን ላውራ ይደነቅ የአምላኬ ስራ ተጋድሎሽ የእምነትሽ ጽናት ሆኖኛል የእምነቴ መብራት         

ስርአተ ማህሌት ዘመስከረም በዓለ ወልድ ወቅድስት አርሴማ ..................................................... ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወፀ ለሣህል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል፡፡ ዚቅ፦ አሠርገወ ገዳማት ስን በመንክር ኪን አርአያሁ ዘገብረ ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ በኩሉ ክብሩ ከመ አሎን ጽጌያት ኢቀደምት ወኢያኃርት :ዓራዛተ ሰርጎ ነሢኦሙ ኢክህሉ ከመ ክርስቶስ መዊሃ ሰቆቃወ ድንግል አይቴ ሀሎ ንጉሰ እስራኤል ዘተወልደ፤ከመ ነሀብ ሎቱ አምኃ ወሰጊደ፤እንዘ ይብሉ ሰብአ ሰገል ሰሚዖ ገሃደ፤ሄሮድስ አሜሃ በእሳተ ቅንአት ነደ፤ከመ ይቅትሉ ሕፃናተ ወኢያትረፉ አሐደ፤ እስከ ቤተልሄም ወገሊላ ሐልሁ አዖደ ወረብ፦ አይቴ ሀሎ ንጉሰ እስራኤል ዘተወልደ ንጉሰ እስራኤል/፪/ እንዘ ይብሉ ሰብአ ሰገል ሰሚዖ ገሃደ ሄሮድስ አሜሃ በእሳተ ቅንአት ነደ/፪/ ዚቅ፦ ወኖሎት በቤተልሔም አንከሩ እምዘ ርእዩ ወሰምዑ፤ ሰብአ ሰገል ርእዮሙ ኮከብ፤መጽኡ እምርኁቅ ብሔር፤ከመ ይሰግዱ ለወልድኪ ወይግነዩ ለኪ፤ውእቱ  ኮከብ ዘመርሖሙ እምሥራቅ ወአብጽሖሙ እስከ ቤተ ልሔም፤ወቆመ መልዕልቲከ ኀበ ሀሎኪ አንቲ፤ ምስለ ሕፃንኪ ፤ወርእዮሙ እልክቱ መሠንግላን፤ተፈስሑ ዓቢየ ፍስሐ ወረብ፦ ወኖሎት በቤተልሔም አንከሩ እምዘርእዩ/፪/ ርእዮሙ "ኮከብ"/፪/ሰብአ ሰገል/፪/ ማሕሌተ ፅጌ ከመ ይትፌሳሕ መርዓዊ ውስተ ገነቱ ዘወረደ፤ ጽጌያተ ይርአይ በጊዜ ፈቀደ፤በተአምርኪ ድንግል እትፌሣሕ ፈድፋደ፤ዘያቀልል እምኃጥአን ፆረ ኃዘን ክቡደ፤እስመ እምኔኪ ፍስሐ ተወልደ ወረብ፦ ዘያቀልል እምኃጥአን ፆረ ኃዘን ክቡደ/፪/ ፍስሐ ተወልደ እምኔኪ እስመ እምኔኪ ፍስሐ ተወልደ/፪/ ዚቅ፦ ከመ ፍስሖ ቀይሕ ከናፍርኪ ቡርክት አንቲ እምአንስት መንፈስ ቅዱስ ኀደረ ላዕሌኪ፤እሞሙ ይዕቲ ለሰማዕት፤ወእኅቶሙ ለመላእክት መንፈስ ቅዱስ ኀደረ ላዕሌኪ፤ ወተወልደ ፍስሐ እምኔኪ ወረብ፦ ከመ ፍስሖ ቀይሕ ከናፍርኪ ቡርክት አንቲ እምአንስት/፪/ አርሴማ ቅድስት መንፈስ ቅዱስ ኀደረ ላዕሌኪ/፪/ መልክዐ ኢየሱስ ሰላም ለዝክረ ስምከ ሾመ መሓላ ዘኢይሔሱ፡ ዘአንበረ ቅድመ በአትሮንሱ እግዚአብሔር ፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዳዊት ባሕርየ ከርሡ፡ አክሊለ ስምከ እንዘ ይትቄጸል በርእሱ፡ አህጉረ ፀር ወረሰ ኢያሱ። ዚቅ፦ አክሊል ዘእምጳዝዮን ተደለወ :ጌራ ባሕሪይ ወቀጸላ ወርቅ ጽሩይ በቤተልሔም ተወልደ እምድንግል በብስራትክሙ መሐይምናን እምአፈ ዮሐንስ ሥርግው ተቀሰመ አፈው ሰባኬ ወንጌል ነዋ በማዕከለ አኃው ወረብ፦ እምአፈ ዮሐንስ ሥርግው ተቀሰመ አፈው ሰባኬ ወንጌል/፪/ ነዋ ሰባኬ ወንጌል ነዋ በማዕከለ አኃው/፪/ መልክዐ ኢየሱስ ሰላም ለአፉከ ለዮሐንስ ዘሰዐሞ፡ንጽሐ ህሊናሁ ወልቡ ለአይነ ፍትወትከ ሶበ አደሞ፡ ኢየሱስ ክርስቶስ መፍቀሬ የዋሃት እምተቀይሞ፡ጸግወኒ ማዕፆ አፍ እንተ ይዕቲ አርምሞ፡ ለትዕግስትከ ከመ አእምር አቅሞ ዚቅ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ኮከብ ሰመናይከ ፀሐየ ጽድቅ ዘሐፀነከ ውስተ ሕፅኑ ዘአፈቀርከ ኮከብ ሰመናይከ በአፋሁ ዘሰዓመከ ወበቅናቱ ዘአቅነተከ፤ኮከብ ሰመናይከ ኅቡዓቲሁ ዘአርይከ ወንጌለ ፀጋሁ ዘአወፈየከ፤ኮከብ ሰመናይከ ዮሐንስ መኑ ከማከ፤ አስተምህር ለነ ሰአልናከ ወረብ፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ/፪/ ኮከብ ሰመናይከ ፀሐየ ጽድቅ ዘሐፀነከ ውስተ ሕፅኑ ዘአፈቀርከ/፪/ መልክዐ ኢየሱስ ሰላም ለሕፅንከ ምርፋቀ በረከት ወሣህል :ዘአስመከ ቦቱ ወልደ ዘብዴዎስ ድንግል፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ሐይማኖትየ ወንጌል፡ከመ ዕፀ ሐምል ስፍሕተ አዕቁፅ ወቆፅል፡ ብዙኃተ አዕዋፈ አጽልሎተ ትክል ዚቅ ይእዜኒ እግዚኦ ንስእለከ ወናስተቑዓከ፤በእንተ ማርያም ወላዲትከ፤ወበእንተ ዮሐንስ ዘረፈቀ ውስተ ሕፅንከ፤ወበእንተ ኩሎሙ ሐዋርያት አኃዊከ ወረብ፦ ንስእለከ እግዚኦ እግዚኦ ይእዜኒ ንስእለከ/፪/ "ወናስተቍዓከ"/፪/በእንተ ማርያም/፪/ ምልጣን ናርዶስ ወሀበ መዓዛሁ ወዝናም ገብዐ ለሊሁ አውያን ጸገዩ ወሮማን ፈረየ ወልደ እኁየ አብርሃ ለጻድቃን አመላለስ፦ ወልደ እኁየ አብርሃ ለጻድቃን ወልደ እኁየ/፪/ አብርሃ ለጻድቃን አብርሃ ለጻድቃን/፪/ ወረብ፦ አውያን "ጸገዩ"/፪/ወሮማን ፈረየ/፪/ ወልደ እኁየ ለጻድቃን "አብርሃ"/፪/ለጻድቃን ደብረ ስብሐት/፪/ እስመ ለዓለም ወጻእኩ ውስተ ገደም፤ እንዘ እሴብሖ ለእግዚአብሔር፤ወበህየ ርኢኩ ኃይለ እግዚአብሔር፤አዳም ግብሩ፤ዘኢኮነ ኃይሉ ከመ ኃይለ ሰብእ፤አዳም ግብሩ፤አሠርገዎ ለሰማዕት በከዋክብት፤አዳም ግብሩ፤ ወለምድርኒ አሠርገዋ በስነ ጽጌያት ፤አዳም ግብሩ አዳም ግብሩ፤ ለወልደ እግዚአብሔር https://t.me/begena1mezmur

#ማህሌተ ፅጌ አመ ፳ወ፯ ለመስከረም ዘቀዳማይ ጽጌ በዓለ መድኃኔዓለም ማህሌት ለማንኛውም ወርኃዊ እና አመታዊ ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ ..................................................... ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። መልክዓ ሥላሴ፦ ሰላም ለኵልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወፀ ለሣህል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል፡፡ ዚቅ፦ እግዚኦ በሰማይ ሣህልከ፤ ወበደመናትኒ አንተ አርአይከ ኃይለከ፤ወበምድርኒ ዘሠናየ ጽጌ ወጥዕመ ፍሬ አንተ አርአይከ፤ወበቀራንዮ አንተ አርአይከ ትሕትናከ፤በዲበ ዕፀ መስቀል ዓዲ(ሌላ) ዚቅ፦ ሐፁር የዓውዳ ወጽጌ ረዳ ፤ብእሲ ተወልደ በውስቴታ፤ንጉሠ እስራኤል ፤ አልቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱ ፤ንጉሠ እስራኤል ህየ ማህደሩ ለልዑል ፤ንጉሠ እስራኤል ፤መድኃኔዓለም እግዚአብሔር ኀደረ ላዕሌሃ፤ ኪያሃ ዘሠምረ ሀገረ መግቢያ ዘማኅሌተ ጽጌ ኀለፈ ክረምት ቆመ በረከት፤ተሠርገወት ምድር   (🌹#በህብረት_ሁሉም🌹) በስነ ጽጌያት፤ለመርዓዊሃ ትብሎ መርዓት፤ወልድ እኁየ ወረደ ውስተ ገነት። ማኅሌተ ጽጌ፦ ጽጌ አስተርአየ ሠሪጾ  እምዓጽሙ፤ለዘአምኃኪ ጽጌ ለገብርኤል ምስለ ሰላሙ፤ወበእንተዝ ማርያም ሶበ  ሐወዘኒ ጣዕሙ፤ለተአምርኪ አኀሊ እሙ፤ማኅሌተ ጽጌ ዘይሰመይ ስሙ፡፡ ወረብ መዓዛ ጣዕሙ ለተአምርኪ ሶበ ሶበ ሐወዘኒ/፪/ ወበእንተዝ ማርያም አኅሊ ለተዓምርኪ/፪/ ዚቅ፦ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ናሁ አስተርአየ ጽጌ መርዓቱኒ ትቤ ወልድ እኁየ ይምዕዝ ከርቤ፤ ዕንባቆም ነቢይ ግብረ ምግባሩ ለወልድ አንከርኩ ይቤ፤ ንጉሠ ሰላም ክርስቶስ ዓቢይ ልዕልናከ ወመንክር ስብሐቲከ፤ለዕረፍት ሰንበት ሠራዕከ፤ ማኅሌተ ጽጌ፦ ዓይኑ ዘተገብረ ፈውስ እንበለ ትትወለዲ ድንግል እምቤተ ክህነት ወንግሥ፤ መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ክርስቶስ፤ እሰግድ ለተአምርኪ በአብራከ ሥጋ ወነፍስ፤ በከመ ሰገደ ለወልድኪ ዮሐንስ በከርሥ ወረብ፦ ዓይኑ ዘተገብረ ዘተገብረ ፈውስ ድንግል እንበለ ትትወለዲ/፪/ መድኃኒተ ዓለም ኮነ ደመ ጽጌኪ ክርስቶስ/፪/ ዚቅ፦ መድኃኒት ኮነ ለአሕዛብ፤መድኃኒተ ኮነ መድኃኒተ ኮነ፤ ለአሕዛብ መድኃኒተ ኮነ ማኅሌተ ጽጌ እንዘ  ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ ፣አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፣ንዒ  ርግብየ  ትናዝዝኒ  እምላህ፣ወንዒ  ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፣ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ ወረብ እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ /፪/ አመ  ቤተ  መቅደስ  ቦእኪ ሠናይትየ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ/፪/ ዚቅ፦ ንዒ ርግብየ ሰላማዊት፤ ተመየጢ ወንርአይ ብኪ ሰላመ፤ በአምሳለ ወርቅ ይግበሩ ለኪ ኮሰኮሰ ዘብሩር፤ አመ ወለደቶ አርአያ ወሰደቶ፤ በትእምርተ መስቀል፤ ትፍሥሕትኪ ውእቱ፤ ብርሃንኪ ውእቱ ሰላምኪ። ማኅሌተ ጽጌ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ  ዘየኃቱ፤ዘተጽሕፈ ብኪ  ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤አክሊለ ጽጌ ማርያም  ለጊዮርጊስ ቀጸላ  መንግሥቱ፤አንቲ  ኵሎ ታሰግዲ ሎቱ፤ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ፡፡ ወረብ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ/፪/ አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ  መንግሥቱ/፪/ ዚቅ ነያ ሠናይት ወነያ አዳም፤ አግዓዚት ማርያም ጽርሕ ንጽሕት፤ በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት፤ ማ፦ ወዲበ ርእሳኒ አክሊል፤ ፅሑፍ በትምህርተ መስቀል ዓዲ(ሌላ) ዚቅ፦ አክሊል ዘእምጳዝዮን ተደለወ :ጌራ ባሕሪይ ወቀጸላ ወርቅ ጽሩይ በቤተልሔም ተወልደ እምድንግል በብስራትክሙ መሐይምናን እምአፈ ዮሐንስ ሥርግው ተቀሰመ አፈው ሰባኬ ወንጌል ነዋ በማዕከለ አኃው ሰቆቃወ ድንግል በስመ እግዚአብሔር ሥሉስ ሕፀተ ግጻዌ ዘአልቦ፤ሰቆቃወ ድንግል እጽሕፍ በቀለመ አንብዕ ወአንጠብጥቦ፤ወይሌ ወላህ ለይበል ዘአንቦ፤ከማሀ ኀዘን ወተሰዶ ሶበ ለኩለሄ ረከቦ፤ርእዮ ለይብኪ ዓይነ ልብ ዘቦ ወረብ፦ ከማሀ ኀዘን ከማሀ ኀዘን ወተሰዶ ኀዘን/፪/ ርእዮ ለይብኪ ዓይነ ልብ ዘቦ ዓይነ ልብ ዘቦ/፪/ ዚቅ፦ እወ አማን እምውሉደ ሰብእ አልቦ፤ምንዳቤ ወግፍዕ ዘከማኪ በዉስተ ኩሉ ዘረከቦ፤ መዝሙር ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ትዌድሶ መርዓት፤እንዘ ትብል ነዓ ወልድ እኁየ፤ ንፃዕ ሐቅለ፤ትዌድሶ መርዓት ንርዓይ ለእመ ጸገየ ወይን፤ወለእመ ፈረየ ሮማን፤ትዌድሶ መርዓት አሠርገወ ሰማየ በከዋክብት፤ወምድረኒ በስነ ጽጌያት፤ትዌድሶ መርዓት እስመ ውእቱ ወልድ ዋሕድ፤እግዚአ ለሰንበት፤ማ፦ትዌድሶ መርዓት ወትብሎ፤ ወልድ እኁየ ቃለከ አዳም። አመላለስ፦ ትዌድሶ መርዓት ወትብሎ/፪/ ወልድ እኁየ ቃለከ አዳም/፬/ https://t.me/begena1mezmur     # Join & share #

✨ ሥነጽሑፍ - ግጥም ! ! ( ድንግል በስደትሽ ! ) በወርሀ መስከረም በዓመቱ መግቢያ፣ እስኪ ትንሽ ልበል ስለ እመቤታችን ስደት በኢትዮጵያ። የወራት መነሻ የአበቦች ማፍሪያ፣ መአዛሽ ያውዳል የለሽም አምሳያ፣ ለ 7ቱ አጽዋማት መንገድ ጠራጊ ነሽ፣ ሰው ሁሉ በፍቃድ ሁሌ የሚጾምሽ፣ በአበባዎች ዘመን ሰው ሁሉ ሲደሰት፣ ወላዲተ አምላክ ወጣች ወደ ስደት። ህጻኑን ታቅፋ ከነዮሴፍ ጋራ፣ ስደትን ጀመረች አቋርጣ ተራራ፣ ይህ ሁሉ መከራ መች ለእሷ ይገባል፣ ለእኛ ለልጆችሽ ምሳሌ ሆኖናል። ስደት ጀማሪዋ ወላዲተ አምላክ፣ ሁሌ የምትሰጠን አዲስ ህይወት ታሪክ፣ በዛ በግብፅ ሀገር ሀሩር በበዛበት፣ እርሃብና ጽሙ የአሸዋውም ግለት፣ ሁሉንም ታግሰሽ ካሳ ከፈልሽልን፣ አንች ተቀብለሽ ስደት መከመነሻ። ያዳም ልጁ ተስፋ ከሞትም መነሻ፣ ድንግል እናታችን የገነት መውረሻ፣ የነገስታት ንጉሥ በእጅሽ ታቅፈሽ፣ ውሃ ጥሙን ሁሉ ኧረ እንደምን ቻልሽ፣ አንች መልካም እርግብ የትህትና እናት፣ በዛ በመከራ በስደትሽ ወራት፣ ዬሴፍ ሰሎሜ ከልጅሽ በስተቀር፣ ኧረ ማን ነበር የሚያጽናናሽ በፍቅር? ኮቲባ በንቀት ልጅሽን ስጥለው፣ የትዕማር ክፉ ሃሳብ ልብሽን ሲያደማት፣ አምላክነቱን ገልጦ ምድር ሲወጣቸው፣ አይተናል ሰምተናል ሁሉ ይቻለዋል፣ ለበዛው ምህረቱ ክብር ይገባዋል፣ የሽፍቶቹን ኮቴ ከእሩቅ ስትሰሚ፣ ልጄን ሊገድሉት ነው ብለሽ ስትሰጊ፣ ይህን ሁሉ ሰቆቃ መራሩ ሀዘንሽ፣ መዳኛ ሆኖናል ለአስራት ልጆችሽ። በስደትሽ ወራት ሀዘን በበዛበት፣ ሰሎሜና ዪሴፍ አገኙ በረከት፣ በጽጌ ማህሌት ካህናት ድያቆናቱ፣ ምዕመናን ምእመናት አዛውንት ወጣቱ፣ ንኢ ንኢ ብለው በፍቅር ሲጣሩ፣ የሁሉ እመቤት መጣች ከቤታቸው ለሁሉም ማህበሩ፣ ድንግል ባንቺ ስደት እንድንማር ጽናት፣ እኛንም አድኝን ከመከራ ጭንቀት። የልጆችሽን ልመና ድንግል ትሰሚያለሽ፣ እሩህሩህ ነሽና ታማልጂናሽ። ይህን ካልኩ ይብቃኝ ድንግል ለስደትሽ፣ መቼም አልጨረሰው ስዘረዝር ብውል። የአማኑኤል እናት ክብር ይገባሻል፣ የአስራት ልጆች ሁሌም ይጠሩሻል፣ ከጭንቅ ከመከራ ሁሌ እንድታወጭን፣ ሰላምና ጤና ፍቅርንም አድይን፣ በሄድንበት ሁሉ ጠበቃ ሁኚልን። https://t.me/begena1mezmur https://t.me/begena1mezmur

+5
አዲስ_የበገና_ዝማሬ_“በቁጣህ”በመምህር_አቤል_ተስፋዬ256k.mp314.53 MB

አዲስ የበገና መዝሙር

4_5917986706459463763.mp34.58 MB

#ዉዳሴ:ማርያም:እጮኻለሁ ቅኝት:- ትዝታ (ዋኔን) ውዳሴ ማርያምእጮኻለሁ ድንግል እናቴን እጣራለሁ: እንደ አባ ኤፍሬም ነይ ባርኪኝ ወድሰኒ ልጄ በይኝ: “ውዳሴ ማርያም” በሰርክ ጸሎት ላይ ”ውዳሴ ማርያም” ዜማ ስናደርስ: “ውዳሴ ማርያም” ድንግል ትመጣለች “ውዳሴ ማርያም” በቤተ መቅደስ: “ውዳሴ ማርያም”የብርሃን ምንጣፍ “ውዳሴ ማርያም” ከፊቷ ተነጥፏል: “ውዳሴ ማርያም” ቅዱስ ኤፍሬም ታጥቆ “ውዳሴ ማርያም” ያመሰግናታል “ውዳሴ ማርያም” አባ ሕርያቆስ “ውዳሴ ማርያም” ምስጋና ያደርሳል: “ውዳሴ ማርያም” የቅዳሴው ዜማ “ውዳሴ ማርያም” ልብን ይመስጣል: “ውዳሴ ማርያም” በጎ ነገር ልቤ “ውዳሴ ማርያም” አወጣ እያለ “ውዳሴ ማርያም” ዳዊት በገናውን “ውዳሴ ማርያም” እየደረደረ “ውዳሴ ማርያም” የንጽሕናችን “ውዳሴ ማርያም” መሰረት ነሽና “ውዳሴ ማርያም” አንቺን ለማመስገን “ውዳሴ ማርያም” ልቦናዬ ይብራ “ውዳሴ ማርያም” ተፈስሒ ድንግል “ውዳሴ ማርያም” ኦ ቤተ ልሔም “ውዳሴ ማርያም” ካንቺ ተወለደ “ውዳሴ ማርያም” መድኃኒዓለም “ውዳሴ ማርያም” ቅዱሳኑ ሁሉ “ውዳሴ ማርያም” ዙሪያሽን ከበዋል “ውዳሴ ማርያም” ቅዱስ ጊዮርጊስም “ውዳሴ ማርያም” ንዒ ድንግል ይላል “ውዳሴ ማርያም” በወርቅ ዙፋን ላይ “ውዳሴ ማርያም” ተቀምጠሽ ሳይሽ “ውዳሴ ማርያም” ልቤ ተሰወረ “ውዳሴ ማርያም” ድንግል በግርማሽ

ያደነኝን አውቀዋለሁ .mp34.95 MB

#ያደነኝን አውቀዋለሁ ቅኝት ትዝታ(ዋኔን) ያደነኝን አውቀዋለሁ የሞተልኝ ኢየሱስ ነው ስለሌለኝ የምከፍለው ስጦታዬ ምስጋና ነው ጨለማዬን አስወግዶ ያበራልኝን አውቃለሁ ሙሉ ሰው ነኝ ከእንግዲህስ ስከተለው እኖራለሁ የብርሃንን ልዩ ውበት ፊት ለፊቴ ቆሞ አየሁት ፍቅሩ ማርኮኝ በመቅደሱ ሰገድኩለት አመለኩት ላመስግነው/3/ ፍቅሩ የማያልቅ ነው አሳደረኝ በእቅፉ መጠውለጌን አለምልሞ በመስቀል ላይ ተሰቀለ ዳንኩኝ እኔ እርሱ ታሞ በማይዝለው ክንዶቹ ላይ እኔን በክብር እያኖረ እንዲመቸኝ ዝቅ ብሎ በበረት ውስጥ እርሱ አደረ ቅኔ ባፈስ ምን ይደንቃል ደሙን በመስቀል አፍስሶ ስለልጁ መዳን ብሎ ነፍሱን ሳይቀር ለእኔ ክሶ ፍቅሬ ይዞት ከፀባሆት በትህትና መቶ ወርዶ ተቀደስኩኝ በነጩ በግ ቀራንዮ ጌታ ታርዶ አክሊለ ሶክ አጠለቀ ግርማ ክብሩን ሁሉ ትቶ አሻገረኝ ወደ ክብሬ በቅዱስ ደም እኔን ዋጅቶ አጎንብሶ ቀና አረገኝ ፊቴን በፅድቅ እያበራ እኖራለሁ ለዘላለም ካከበረኝ ጌታ ጋራ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ “ስለዚህም ምክንያት ይህን መከራ ደግሞ ተቀብዬአለሁ፥ ነገር ግን አላፍርበትም፤ ያመንሁትን አውቃለሁና፥        2ኛ ጢሞ 1፥12

የእግዚአብሔር_በግ_ዘማሪት_ምርትነሽ_ጥላሁን_Lyric_Video256k_2.mp313.66 MB

#የእግዚአብሔር በግ ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን ቅኝት ትዝታ ማይነር እንሆ የአለምን ሀጥያት የሜያስወግድ የእግዚአብሔር በግ እግዚአብሔር ወልድ እርሱን ስሙት እርሱን እዩት ፍቅር ነዉና ፍፁም ህይወት ይስሐቅ ሆይ ይህው መስዋዕቱ ነጬ በግ ክርስቶስ ትሁቱ በጀርባዉ እትራት በእጆቹ ችንካር ፍቅር ስጋ ለብሶ አድሯል ከኛጋር ፪ ቀያፋ እጆቹን ሲያነሳ ጫነበት የቀሁሉ አበሳ ይሰቀል ይሰቀል ነበር ጩኸቱ የአለም መዳኒት ናት የከበረች ነብሱ ፪ የዋህ ነዉ በልቡ ትሁት ልብሱን የወደዳችዉትን ንፁህ ፍለጋ ነዉ መንገድ የሚያቀና የታመነበትን አድርጎታል ቀና ፪ ጌታዬ መዳኒቴ ለኔ በፀጋ በጎ ሆኗል ቅኔ ወጥመድ ተሰበረ ተከፈተ ደጁ የመፅናናት አባት አድርጎኛል ፪

አጋጣሚ_አይደለም_ዘማሪ_አቤል_መክብብ_.mp311.42 MB

#አጋጣሚ_አይደለም ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ ቅኝት:- ትዝታ አጋጣሚ አይደለም መትረፊ መዳኔ የጌታ ታምር ነዉ ኧረ  ይገርማል የኔ ሞት እንቅልፍ  ሆነልኝ ጭንቀቴ ቀለለ የረዳኝ ጌታ ነዉ ዉዴ የተከተለ ማነዉ በዚያ በረሃ ያበላኝ መና ያጠጣኝ ዉሃ ማነዉ የደገፈኝ ጥልቁን ሸለቆ ያሻገረኝ     አንተነህ ለኔ እናት አባቴ     ፍጹም ወዳጀ ስጋና አጥቴ     አይኔ አይነቀል ከዙፍንህ     ፊት አያዞርም ፍቅር አይንህ ወሮኝ ድቅድቅ ጨለማ ተስፋዬ ደክሞ ልቤ ሲደማ አይቶ ሲፈስ እንባዬ ዳመና ጠቅሶ መጣ ጌታዬ     ጸሀይ ነዉና የብርሀን አምዴ     ኢየሱስ ለኔ ሕይወት መንገዴ     አልተሸነፍኩም ዉዴ አግዞኛል     መቃብር ደፍኖ ሕይወት ሰቶኛል ሲለይ ነፍስ ከስጋ በጨለማ እንቅልፍ በክፉ አደጋ ዳንኩኝ ሞት እያየኝ የንስሀ እድሜ ጨመረልኝ     በጽድቄ አይደለም የተረፍኩት     በርሱ ፍቅር ነዉ በርሱ ምህረት     ብቻዬን ሆኘ ሁሌ ማለቅሰዉ     እየበደልሁት ስላዳነኝ ነዉ ሞት ሆይ መዉጊያህ የታለ ሁሉም ጥሎሀል እየታገለ ሲኦል ድል መንሳትህ ባዶ ቀርተሃል ተበዝብዘህ     በራሱ መንግስት ፈጥሮኝ ባላማ     የልጁን ህይወት ማንም አይቀማ     መቃብር ያልፋል ባገልግሎቴ     ተከፍቶልኛል ደጁ ያባቴ

ኪዳነምህረት.mp33.24 MB