cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ብሄራዊ ሎተሪ

Show more
Advertising posts
44 665
Subscribers
-6324 hours
-2237 days
-90830 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
የጅማ ነዋሪ የሆነው ወጣት ፍስሐ አስጦራ በ24ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ4ኛው ዕጣ የ700ሺ ብር ዕድለኛ በመሆን ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡ ወጣት ፍስሐ በደረሰውም ገንዘብ ቀድሞ ይሰራው የነበረው አነስተኛ የሱቅ ንግድ እንደሚያጠናክርበት ገልጾልናል ፡፡
Show all...
👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
አቤል ነጋሽ ይባላል ነዋሪነቱ በአዲሰ አበባ ከተማ ሲሆን በቆረጠው የ24ኛ ዙር አድማስ ሎተሪ የ1ሚሊየን ብር ዕድለኛ በመሆን ሽልማቱ ተረክበዋል ፡፡ ወጣት አቤል በሙያው መሃንዲስ ሲሆን በደረሰውም ገንዘብ በንግድ ለመሰማራት እንዳቀደ ገልጾልናል ፡፡
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
4,000,000 ብር ፎቶ ቤት ገባ ! ወጣት ዋቁማ ዮናስ ይባላል ነዋሪነቱ በሸኖ ከተማ ሲሆን በፎቶ አንሺነት ይተዳደራል ፡፡ ወጣት ዋቁማ ከስራው ጎን ለጎን የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ የመቁረጥ ልምድ ያለው ሲሆን ከተደጋጋሚ ሙከራ በ24ኛው ዙር የአድማስዲጂታል ሎተሪ በ1ኛ ዕጣ የ4ሚሊየን ብር ዕድለኛ በመሆን ዛሬ ሐምሌ 04 ቀን 2016 ዓ.ም ከአስተዳደሩ ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡
Show all...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
መምህሩ በ2,000,000 ብር ተንበሸበሹ! የአርሲ ነዋሪው መምህር ኢብራሂም ባህሩ በአድማስ ድጅታል ሎተሪ 24ኛው ዙር በ2ኛ ዕጣ የ2ሚሊዮን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡መምህር ኢብራሂም ባለትዳርና የሶስት ልጆች አባት ሲሆኑ በደረሳቸውም ገንዘብ መኖሪያ ቤት በመግዛት ከቤት ኪራይ ችግር እንደሚላቀቁበት ገልጸውልናል ፡፡
Show all...
😍ፍቅረኛ አለክ/አለሽ😍
Show all...
❤️አው❤️
💔አይ💔
መውጫው ቀን እየደረሰ ነው ! የ24ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ ሽያጩ የሚያበቃበት ሰኔ 23 ቀን 2016 ከሌሊቱ 6፡00 ሲሆን ዕጣው ሰኔ 26/2016 በህዝብ ፊት ይወጣል ፡፡ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም በቴሌብር *127# በመደወል ከወዲሁ ይቁረጡና ዕድልዎ ይሞክሩ ፡፡ አድማስ ዲጂታል ሎተሪ ፡- 4 ሚሊየን ብር 2 ሚሊየን ብር 1 ሚሊየን ብር 700ሺ ብር እና ሌሎች በርካታ ዕጣዎች አሉት መልካም ዕድል ! የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
Show all...
👍 97 22🥰 16
የቶምቦላ 2016 ሎተሪ የዓይነት ሽልማቶች 1ኛ ዕጣ ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት በመሀል አዲስ አበባ ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት 2ኛ ዕጣ ባለ 1.5 ሲሲ የቤት አውቶሞቢል መኪና 3ኛ ዕጣ 9 ሰው የመጫን አቅም ያለው የትራንስፖርት መኪና 4ኛ ዕጣ ባለ 1.3 ሲሲ የቤት አውቶሞቢል መኪና 5ኛ ዕጣ 20 ኩንታል የመጫን አቅም ያለው ቫን የጭነት መኪና 6ኛ ዕጣ 10 ኩንታል የመጫን አቅም ያለው ቫን የጭነት መኪና 7ኛ ዕጣ ባለ 4 እግር ባጃጅ እና ሌሎች በርካታ የዓይነት ሽልማቶች ተካተዋል የቶምቦላ ሎተሪ ዕጣ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ይወጣል መልካም ዕድል የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር!
Show all...
👍 40💔 8
Photo unavailableShow in Telegram
የጀበና ቡና እና 3,000,000 ብር ተገናኙ ! የአዳማ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ለምለም ሽፈራው የጀበና ቡና በመሸጥ የሚተዳደሩ ሲሆን ሲበዛ ደጋግመው ሎተሪ የመቁረጥ ልምድ አላቸው ፡፡ ታዲያ እንደተለመደው የሎተሪ አዟሪው ቡና በሚያፈሉበት ቦታ ድረስ በመሄድ የልዩ ሎተሪ ቲኬት እንዲገዙት ይሰጣቸዋል ዕድልም ከሳቸው ነበረችና በገዙት ሙሉ ዕጣ የ3ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ ወ/ሮ ለምለም የሁለት ልጆች እናት ሲሆኑ ገንዘብ በሚያስፈልገኝ ጊዜ የሎተሪ ዕድል ደረሰኝ በማለት በደስታ ገልጸዋል ፡፡
Show all...
👍 39 7
2 ቀን ብቻ ቀረው‼️‼️
Show all...
👍 58😁 14 3
Photo unavailableShow in Telegram
ፍጠኑ ፍጠኑ 3 ቀን ብቻ ቀረው‼️‼️ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ 500 አዲስ ቅርንጫፎችን በሁሉም ከተሞች ልንከፍት ነው ስለሆነም ለስራ ፈላጊዎች  በሙሉ የስራ አይነቶችን በመምረጥ መቀጠር እንደምትችሉ ስናበስራችሁ በደስታ ነው ቀድመዉ ለሚመዘገቡ ቅድሚያ እንሰጣለን‼️‼️ ለስራ አጦች ብቻ ነው ፍጠኑ ፍጠኑ ለመመዝገብ👇👇👇
Show all...
👍 20 7🥰 4
ለመመዝገብ
የስራ አይነቶችን ለማየት
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.