44 665
Subscribers
-6324 hours
-2237 days
-90830 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
የጅማ ነዋሪ የሆነው ወጣት ፍስሐ አስጦራ በ24ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ4ኛው ዕጣ የ700ሺ ብር ዕድለኛ በመሆን ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡ ወጣት ፍስሐ በደረሰውም ገንዘብ ቀድሞ ይሰራው የነበረው አነስተኛ የሱቅ ንግድ እንደሚያጠናክርበት ገልጾልናል ፡፡
👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
አቤል ነጋሽ ይባላል ነዋሪነቱ በአዲሰ አበባ ከተማ ሲሆን በቆረጠው የ24ኛ ዙር አድማስ ሎተሪ የ1ሚሊየን ብር ዕድለኛ በመሆን ሽልማቱ ተረክበዋል ፡፡ ወጣት አቤል በሙያው መሃንዲስ ሲሆን በደረሰውም ገንዘብ በንግድ ለመሰማራት እንዳቀደ ገልጾልናል ፡፡
Photo unavailableShow in Telegram
4,000,000 ብር ፎቶ ቤት ገባ !
ወጣት ዋቁማ ዮናስ ይባላል ነዋሪነቱ በሸኖ ከተማ ሲሆን በፎቶ አንሺነት ይተዳደራል ፡፡ ወጣት ዋቁማ ከስራው ጎን ለጎን የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ የመቁረጥ ልምድ ያለው ሲሆን ከተደጋጋሚ ሙከራ በ24ኛው ዙር የአድማስዲጂታል ሎተሪ በ1ኛ ዕጣ የ4ሚሊየን ብር ዕድለኛ በመሆን ዛሬ ሐምሌ 04 ቀን 2016 ዓ.ም ከአስተዳደሩ ሽልማቱን ተረክበዋል ፡፡
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
መምህሩ በ2,000,000 ብር ተንበሸበሹ!
የአርሲ ነዋሪው መምህር ኢብራሂም ባህሩ በአድማስ ድጅታል ሎተሪ 24ኛው ዙር በ2ኛ ዕጣ የ2ሚሊዮን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡መምህር ኢብራሂም ባለትዳርና የሶስት ልጆች አባት ሲሆኑ በደረሳቸውም ገንዘብ መኖሪያ ቤት በመግዛት ከቤት ኪራይ ችግር እንደሚላቀቁበት ገልጸውልናል ፡፡
መውጫው ቀን እየደረሰ ነው !
የ24ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕጣ ሽያጩ የሚያበቃበት ሰኔ 23 ቀን 2016 ከሌሊቱ 6፡00 ሲሆን ዕጣው ሰኔ 26/2016 በህዝብ ፊት ይወጣል ፡፡ አሁኑኑ 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም በቴሌብር *127# በመደወል ከወዲሁ ይቁረጡና ዕድልዎ ይሞክሩ ፡፡
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ ፡-
4 ሚሊየን ብር
2 ሚሊየን ብር
1 ሚሊየን ብር
700ሺ ብር እና ሌሎች በርካታ ዕጣዎች አሉት
መልካም ዕድል !
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
👍 97❤ 22🥰 16
የቶምቦላ 2016 ሎተሪ የዓይነት ሽልማቶች
1ኛ ዕጣ
ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት
በመሀል አዲስ አበባ
ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት
2ኛ ዕጣ ባለ 1.5 ሲሲ የቤት
አውቶሞቢል መኪና
3ኛ ዕጣ 9 ሰው የመጫን አቅም
ያለው የትራንስፖርት መኪና
4ኛ ዕጣ ባለ 1.3 ሲሲ የቤት
አውቶሞቢል መኪና
5ኛ ዕጣ 20 ኩንታል የመጫን አቅም
ያለው ቫን የጭነት መኪና
6ኛ ዕጣ 10 ኩንታል የመጫን አቅም
ያለው ቫን የጭነት መኪና
7ኛ ዕጣ ባለ 4 እግር ባጃጅ
እና ሌሎች በርካታ የዓይነት ሽልማቶች ተካተዋል
የቶምቦላ ሎተሪ ዕጣ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ይወጣል
መልካም ዕድል
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር!
👍 40💔 8
Photo unavailableShow in Telegram
የጀበና ቡና እና 3,000,000 ብር ተገናኙ !
የአዳማ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ለምለም ሽፈራው የጀበና ቡና በመሸጥ የሚተዳደሩ ሲሆን ሲበዛ ደጋግመው ሎተሪ የመቁረጥ ልምድ አላቸው ፡፡ ታዲያ እንደተለመደው የሎተሪ አዟሪው ቡና በሚያፈሉበት ቦታ ድረስ በመሄድ የልዩ ሎተሪ ቲኬት እንዲገዙት ይሰጣቸዋል ዕድልም ከሳቸው ነበረችና በገዙት ሙሉ ዕጣ የ3ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ ወ/ሮ ለምለም የሁለት ልጆች እናት ሲሆኑ ገንዘብ በሚያስፈልገኝ ጊዜ የሎተሪ ዕድል ደረሰኝ በማለት በደስታ ገልጸዋል ፡፡
👍 39❤ 7
Photo unavailableShow in Telegram
ፍጠኑ ፍጠኑ 3 ቀን ብቻ ቀረው‼️‼️
የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ 500 አዲስ ቅርንጫፎችን በሁሉም ከተሞች ልንከፍት ነው ስለሆነም
ለስራ ፈላጊዎች በሙሉ የስራ አይነቶችን በመምረጥ መቀጠር እንደምትችሉ ስናበስራችሁ በደስታ ነው
ቀድመዉ ለሚመዘገቡ ቅድሚያ እንሰጣለን‼️‼️
ለስራ አጦች ብቻ ነው ፍጠኑ ፍጠኑ
ለመመዝገብ👇👇👇
👍 20❤ 7🥰 4
ለመመዝገብ
የስራ አይነቶችን ለማየት
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.