የሱፍዮች ወዳጅ
በዚህ ቻናል ውስጥ የተለያዩ ዕውቀት አዘል ነገራቶችን እንለቃለን ። ወቅታዊ ጉዳዮች እንዳስሳለን ቁርዐን ኦዲዮ እንለቃለን ስለ ተውሂድ ምንንነት እንለቃለን ስለ መሻይኾቻችን እናወሳለን ስለ መውሊድ እንለቃለን ግጥሞችን እንለቃለን ጥያቄ እና መልስ እናዘጋጃለን ዚክር ዱዐ ሶለዋትን እንለቃለን መንዙማ ነሺዳን እንለቃለን የሱፍዮች ወዳጅ ነን
Show more491
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-1130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
በዛሬዉ ዕለት ሚዛን ትዩብ በአዲስ መልክ የጀመረበትን ስቱዲዮ ክቡር ተቀዳሚ ሀጂ መፍቲ ዑመር ጨምሮ በርካታ ዑለሞችና ምሁራን የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች በተገኙበት ተመርቆ ተከፍቷል ፡፡ ሚዛን ትዩብ ከዚህ ቀደም ሲሰራዉ ከነበረዉ የዜና ሽፋን በተጨማሪ በተለያዩ ማህበራዊ ፖለቲካዊና ማህበራዊ አቀፍ ስራዎች መስራት የሚጀምር ይሆናል ፡፡ ከጎናችን ለነበራችሁ በሙሉ ልባዊ ምስጋናችንን እንገልፃለን ፡፡ ሚዲያ የሁላችንም ነዉና የሁላችሁም ተሳትፎ ይፈልጋል ፡፡
Like Share Subscribe በማድረግ ያግዙን ያዳርሱ ፡፡
የዩትዩብ ሊንክ
https://youtu.be/eqIyGbD3ZUU?si=jh4yq8RYA7Z-g7WG
፦ በቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/c/1344012807/101
በቲክቶክ ቻናላች ፦ https://www.tiktok.com/@user8781504199296?_t=8gGXLVlepVe&_r=1
የትኛዉም መረጃ ለማቀበል አስተያየት ለመስጠት
በስልክ ቁጥራችን 0920646953
ደዉለዉ ማግኘት ይችላሉ ፡፡
በኢሜል አድራሻችን
፦ [email protected] ሊያደርሱን ይችላሉ ፡፡
ኸሚስ ሙባረክ ጀመዐ!
በዚክር በሰለዋት በቁርዐን የደመቀ ኸሚስ ይሁንላችሁ!!!
❤️❤️❤️❤️
አላሁመሠሊ አላ ሙሐመድ ወአላ አሊ ሰይዲና ወኢማሙና ወቁድወቱና ወሸፊኡና ሙሐመድ ሰለለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ❗️
👏 3
አትንገር ብለህ አትንገር !
.............................
የእውነት ነው የምለው እስከ ዛሬ ድረስ በውስጤ አምቄ የያዝኩትን ግለ ሚስጥሬን ከራሴ አሳልፌ ለ2ተኛ ወገን በመስጠቴ አሁንም ድረስ ይቆጨኛል ! አሁንም ድረስ ይከነክነኛል ! ለምን? ሚስጥሬን ስነግረው እኔ የማስበው ስለ ሁኔታው ያወያየኛል ወደ ተሻለ ምልከታ እና ወደ ተሻለ የውሳኔ እይታ ያሻግረኛል ብዬ ነበር አትንገር ብዬ የነገርኩት እሱ ግን ስነግረው አዳመጠኝ ከንፈሩንም መጠጠብኝ ይህ አላንስም ብሎት ያካፈልኩትን ሚስጥር በገሀድ ሊያወጣብኝ እና ሊመዝብኝ እንደሚችል በመንገር አንቧረቀብኝ ! ይህንን ሊያደርግ የፈለገው የእሱን ፍላጎት ለማሟላት ብሎ እኔን ደግሞ አስፈፃሚ ለማድረግ ሲል ነበር !
ዛሬ ግን ከባድ ውሳኔ ላይ ደረስኩኝ ሁለት ግዜ መነደፍ እንደሌለብኝ እና መሞኘት እንደሌለብኝ እጅጉን ተረዳሁኝ ! ከዛስ ?? አ/ሀፊዝ ለምን እራስህን ትጎዳለህ? ለምንስ ለራስህ መከፋት ፧ መጨነቅህ እና ለመተከዝህ ምክንያት ትሆናለህ? ብዬ እራሴ ለራሴ ጠየኩኝ! ለጠየኩትም ጥያቄ ምላሽን ከእራሴው ለራሴ መለስኩኝ ! አ/ሀፊዝ ከዚህ በኋላ ግለ ሚስጥርህን ለማንም ፎርዋርድ እንዳታረግ ! እርግጥ ነው ተነድፈሀል ! ሁለተኛ ግን ልትነደፍ እንዳትፈቅድ ብዬ ነገርኩት.! እርሱም የነገርኩትን በመያዝ ከዛሬው ሰዐት ጀምሮ እንደማይነግር ቃል ገባ !
አትንገር ብለህ አትንገር!!!
✍አብዱልሀፊዝ ሲራጅ ሳኒ
02/03/16 እሁድ
2:15 Pm
👍 5
Repost from ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
ሰይዱና ሙዐዊያ ለኢጅቲሀዳቸው አንድ አጅር አላቸው
🌿🌿🌿
قال ابن حجر في « الفتح » (13/37):
واتفق أهل السنة على وجوب منع الطعن على أحد من الصحابة بسبب ما وقع لهم من ذلك، ولو عرف المحق منهم، لأنهم لم يقاتلوا في تلك الحروب إلا عن اجتهاد، وقد عفا الله تعالى عن المخطئ في الاجتهاد، بل ثبت أنه يؤجر أجراً واحداً، وأن المصيب يؤجر أجرين.
" ከእነርሱ መካከል ትክክለኛው ማን እንደሆነ ቢታወቅም በሰሀቦች መካከል በተከሰተው ግጭት አማካኝነት አንደኛቸውንም ከማነወር መቆጠብ ግዴታ መሆኑን አህለሱናዎች ተስማምተዋል ፥ ምክንያቱም እነዚያን ጦርነቶች ያካሄዱት ከኢጅቲሀድ ተነስተው እንጂ ከሌላ አይደለም ፥ ኢጅቲሀድ ላይ የተሳሳተን ሰው አሏህ ይቅር ብሏል ፥ እንደውም (ኢጅቲሀድ አድርጎ የተሳሳተው አካል) አንድ አጅር ፥ሀቁን ያገኘው ደግሞ ሁለት አጅር እንደሚመነዳ ፀንቷል ።
ፈትሁል–ባሪ /ኢማም ኢብኑ ሀጀር /
🍁 ይህ በህይወት እስካለን አጥብቀን የምንይዘው ፣ ኺታማችንም በዚሁ አቋም እንዲሆን አሏህን የምንጠይቅበት አቋም ነው
🌿 ሰይዱና ሙአዊያ እንዴት አጅር አላቸው ምናምን ብላችሁ ይህን አቋም እኛ ከኪሳችን እንዳመጣነው አድርጋችሁ ለመሞገት የምትሞክሩ ሚስኪኖች እኛን ሳይሆን ድፍረታችሁን ሰብሰብ አድርጉና ኢማም ኢብኑ ሀጀርን ሞግቱ
@sufiyahlesuna
👍 3
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.