6 271
Subscribers
-324 hours
-57 days
+10830 days
Posts Archive
ስማች ከታች የተዘረዘረው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ሃሙስ ሰኔ 04/2018ዓ.ም የመጨረሻ ዙር የእንግሊዘኛ እና የሂሳብ competition test የሚሰጥ ስለሆነ ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ ት/ቤት በመገኘት ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የመለማመጃ ፈተና(Online mock exam) ነገ(ረቡዕ ሰኔ 03/2018ዓ.ም)
የሚሰጥ ስለሆነ ከታች በተቀመጠው ፕሮግራም መሰረት በሰዓቱ በመገኘት የመለማመጃ ፈተናውን(mock exam) እንድትወስዱ እናሳስባለን።
👉 12ኛ " B " እና " C " ክፍል ከጠዋቱ 2: 30 - 4 : 30
👉 12ኛ "A" እና 12ኛ "D" ክፍል ከ4: 30 - 6: 30 የሚሰጥ ይሆናል።
ት/ቤቱ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ውድ ተማሪዎች ከታች በተቀመጠው ሊንክ በመግባት የተዘጋጀውን የመለማመጃ ጥያቄዎችን(mock exam) በመስራት እንድትለማመዱ እናሳስባለን።
http://mock3.ethernet.edu.et
ት/ቤቱ
ዒድ ሙባረክ!
ለእስልምና እምነት ተከታይ ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ
እንኳን ለ1447ኛው ታላቁ የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ!
በዓሉ የሠላምና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለኝ ::
ዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት
ሰላም እንዴት ናቸው የ12 ክፍል የስም ፆታ እድሜ ስህተት correction ስትልኩ ከሶፍት ኮፒ እንዳለ ሁኖ በሀርድ በደብዳቤ ማህተም ያለበት እስከ ነገ ማለት 19/09/2018 ዓ.ም እንድትልኩ በጥብቅ እናሳውቃለን ። ዘግይቶ ለሚመጣ ተቀባይነት የለውም ።
ሰላም እንዴት ናቸው የ12 ክፍል የስም ፆታ እድሜ ስህተት correction ስትልኩ ከሶፍት ኮፒ እንዳለ ሁኖ በሀርድ በደብዳቤ ማህተም ያለበት እስከ ነገ ማለት 19/09/2018 ዓ.ም እንድትልኩ በጥብቅ እናሳውቃለን ። ዘግይቶ ለሚመጣ ተቀባይነት የለውም ።
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ውድ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መፈተኛ ID ስለመጣ ሁላችሁም ተማሪዎች ያለባችሁን ማንኛውንም የትምህርት ክፍያ በማጠናቀቅ ነገ(ረቡዕ) ቢሮ በመቅረብ እንድትወሰዱ እና ማንኛውንም ማስተካከያ ካለ እስከ አርብ(14/09/2018ዓም) ድረስ ብቻ ሪከርድ ክፍል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
Grade 12 CHS Entrepreneurship Skills Worksheet 2018 (1).pdf9.86 KB
