en
Feedback
🫂ሰው ሁን ከሰውም ሰው️️

🫂ሰው ሁን ከሰውም ሰው️️

Open in Telegram

until August 18/2021 ያለ አእምሮ ጤና ምንም ጤና የለም For Any Comment Inbox Me @umbeya

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 🫂ሰው ሁን ከሰውም ሰው️️

Channel 🫂ሰው ሁን ከሰውም ሰው️️ (@ende_libe1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 601 subscribers, ranking 1 824 in the Psychology category and 2 392 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 601 subscribers.

According to the latest data from 30 April, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 278 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.37%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.32% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 425 views. Within the first day, a publication typically gains 292 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 18.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“until August 18/2021 ያለ አእምሮ ጤና ምንም ጤና የለም For Any Comment Inbox Me @umbeya”

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 18 March, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Psychology category.

12 601
Subscribers
No data24 hours
-117 days
+27830 days
Posts Archive
ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ ? Add your channel @Teka_marketing
ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ ? Add your channel @Teka_marketing

💎ከ30 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በዓሉን በማስመልከት የተዘጋጁትን ቀላል ጥያቄዎች በመመለስ ይሸለሙ 👉 https://t.me/addlist/NOPrFnEOrZJjYW
💎ከ30 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በዓሉን በማስመልከት የተዘጋጁትን ቀላል ጥያቄዎች በመመለስ ይሸለሙ 👉  https://t.me/addlist/NOPrFnEOrZJjYWVk add yours  @jowaver

🎁ለዛሬ ብቻ በአልን ምክንያት በማድረግ ጥያቄ እና መልስ አዘጋጅተናል ከ1-5 ለሚወጡ ተወዳዳሪዎች ትልቅ ሽልማት አለ ቀድማችሁ ከታች Join እያላችሁ ተቀላቀሉ👇

🎉 የምስራች አሁን online ላላችሁ ብቻ ጥያቄ ና መልስ ልንጀምር ነው ✨ 1️⃣ ለወጣ 500 ብር ካርድ 🎁 2️⃣ ለወጣ  250 ብር ካርድ 🎁 3️⃣ ለወጣ  100 ብር ካርድ 🎁 Wave @Teka_marketing 👉 ዝግጁ ከሆናችሁ ጀምር የሚለውን ይጫኑ 👇

Like አድርጉ ካልሞላ አይለቀቅም።

በመስታወቱ ጀርባዬን ሙሉ በሙሉ ላየው ስታገል የሆነ ማስታወስ ይሁን ያልገባኝ የሳሩ መስክ ዓይነት ስሜት ሽው አለብኝ። የሆነ የተቆራረጠ ትርጉም የለሽ ምስል። ጨለምለም ያለ ክፍል ውስጥ የሚነድ ሊያልቅ የደረሰ ሻማ ፣ ስኒከር ጫማ የተጫማ አንድ የሰው እግር እና የመጠጥ ሽታ ከ30 ደቂቃ በላይ መስታወቱ ላይ ባፈጥም የተለየ ትዝ የሚለኝ ነገር የለም። ምን ዓይነት ህይወት የኖርኩ ሰው ብሆን ነው ቂጤን ንቀሱኝ ብዬ ገልቤ የሰጠሁት? ቤተሰብ አልነበረኝ ይሆን? በመሃል ደግሞ ሌላ ሀሳብ ይጠልፈኛል:: ቋንቋ የሚሞሪ አካል አይደለም ? ጭንቅላቴ ገደል ማሚቶ የሚያስተጋባበት ወና ሆኖ እንዴት አማርኛ ማውራት ቻልኩ? አነበብኩኮኣ? እንዴት ማንበብ አልጠፋኝም? «ፖሊሶቹ መጥተዋል።» አለችኝ ተናኜ እዛው እንዳፈጠጥኩ። የምሰጠው ቃል ባይኖረኝም ቃሌን ሊቀበሉ መሆኑ ነው። ለባብሼ ወደሳሎን መጣሁ። ከእኔ ያገኙት መረጃ ባይኖርም ሲጠይቁኝ ቆይተው ቦርሳ እና ስልኬን ሰጥተውኝ ሄዱ። ስልኩን ከማገላበጥ ውጪ የማደርገው ግራ ገብቶኝ ቀና ስል ተናኜ እያየችኝ ነው። አፈርኩኝ መሰለኝ እሱን ቁጭ አድርጌ ቦርሳውን መበርበር ጀመርኩ። መታወቂያ ፣ መንጃ ፈቃድ እና የብር ኖቶች ያሉበት ትንሽዬ ቦርሳ ውስጡ አለ። ምንም ፍንጭ የለውም። የሆነች ተጨማድዳ የተቀመጠች ትንሽዬ ወረቀት አገኘሁ። አገላብጬ ሳነብ  የሽያጭ ሪሲት መሆኑን ተረዳሁ። ጂም ውሃ የገዛሁበት ነው።  ቁስል እንዳለኝ ሁሉ ዘንግቼ መዥረጥ ብዬ ወጣሁና «እስፖርት የምሰራበት ጂም የት እንደሆነ ታውቃለህ?» አልኩት ጎንጤን «እ!» አለ አዎ እንደማለት ነገር። እንዲያሳየኝ ጠይቄው ታክሲ ጠርቶ አብሮኝ ሄደ:: ገብቼ ምን እንደምል እንኳን አላውቅም! 'እስኪ ካወቃችሁኝ ራሴን አፋልጉኝ ማን ነበርኩ ?' ነው የምላቸው? በሩን አልፌ እንደገባሁ ቆምኩ። ከፊትለፊቴ እስፖርት እየሰራ ያለ ሰውነቱ የተነፋፋ ወጣት ነገር በሆነ ነገር ፈላጊ አይን አፍጥጦ እያየኝ ያዝኩት። የሚያውቀኝ ሰው ቢሆን ነው ብዬ የሆነ ነገር እስኪለኝ አትኩሬ ማየት ቀጠልኩ። የለበስኩትን ፒጃማ ቅንድቡን ሰቅሎ ከገረመመ በኋላ «ምን ታፈጫለሽ?» አባባሉ። ቢያውቀኝም በወዳጅነት የሚያውቀኝ ሰው እንዳልሆነ ያሳብቃል። ምንም ሳላስብ ወዳለበት እየተጠጋሁ። «ይቅርታ እና ታውቀኛለህ ማለት ነው?» ስለው እየጎፈላ ከማሽኑ ላይ ወርዶ ደረቱን እየነፋፋ «ኸረ ተይ ሴት ነሽ ብዬ ነው የታገስኩሽ ግን?» ከማለቱ የሆነኛው ከሌላ አቅጣጫ እየሮጠ መጥቶ «እኔ ብጥብጥ አልፈልግም ሜላት አርፌ ስራዬን ልስራበት!» አለ በልመና ዓይነት። መናገርም መራመድም የጠፋውን ሚሞሪዬን ተከተሉት መሰለኝ እንደተገተርኩ ቀረሁ።        ..................... ይቀጥላል ..........................           60 Like ሲሞላ ይለቀቃል ✍ታዚ

የመኖር አካፋይ ፣ የመሞት ሲሶ ፣ መንገድ መሃል ………… ክፍል ሁለት (ሜሪ ፈለቀ) በአጭሩ የአዲስ አበባ ነዋሪ በሁለት ይከፈላል። ብዙሃኑ እኔን የማያውቀኝ እና የቀረው ጥቂቱ እኔን የሚጠላኝ። «ይሄን ሁሉ ጥላቻ ትከሻዬ ላይ ቆልዬ እንዴት ኖርኩ? እንዴት አላጎበጠኝም? » በረንዳ ላይ ቁጭ ብዬ አትክልቱን የሚያጠጣውን ጎንጤን ጠየቅሁት። « አይ እትዬ ዛሬ ሌላ ሰው ሆነው  በንፁህ ልብ ስለተቀበሉት ነው የሚያጎብጥ ሸክም የሆነብዎት። ቂም ባቄመና በጠለሸ  ልብ ሆነው ሲቀበሉት እንዲህ አልተሰማዎት ይሆናል።» አለኝ ከስራው ሳይስተጓጎል። እሱ 'ምንም የማውቀው የለም' ይበለኝ እንጂ በእያንዳንዱ የቃላት ምልሳችን ውስጥ ከነገረኝ በላይ ስለእኔ እንደሚያውቅ የሚያሳብቅ ንግግር ይሰነቅራል። ለጎንጥ ጥሩ ሰው የነበርኩ ሆኜ ወዶኝ አይደለም እንዲህ ቀና መልስ የሚመልስልኝ። እግሩ ስር ፈራርሼ በሽንፈቴ ነው ልቡን ያገኘሁት። ሆስፒታል ተኝቼ ተናኜ (የቤት ሰራተኛዬ) እየተመላለሰች ስትጠይቀኝ በእያንዳንዱ ቀን ለምጠይቃት ጥያቄ በምትሰጠኝ መልስ ከአደጋው በፊት የነበረችውን ሜላት አበጃጅቼ ላውቃት ጣርኩ። ተናኜ የምታውቀው ጥቂት ነው። በሳምንት ውስጥ አብዛኛውን ቀን ጂም ሄጄ እሰራ ነበር ፣ አብዛኛውን ቀን አመሻሽ ወጥቼ ለሊት እሷ ስትተኛ ነው የምመለሰው፤ በእሷ አገላለፅ ከፈሴ የተጣላሁ ምንም የማያስደስተኝ መንቻካ ሴት ነበርኩ። ጎንጤ በዘበኝነት 1 ዓመት መስራቱን ስትነግረኝ ከሷ የተሻለ መረጃ ይኖረዋል በሚል ሆስፒታል መጥቶ እንዲያየኝ እንድትነግረው ጠየቅኳት። «ይቅርታ ያድርጉልኝ እመቤቴ ስራዬ ደጃፎትን መጠበቅ ነው። ስራዬን ጥዬ መምጣት አይሆንልኝም። በተረፈው እግዜር ይማሮት!» ብሎ መልዕክት ሰዷል።» ብላ የእርሱን እንቢታ ስትነግረኝ በእርሱ እንቢታ ደስ ያላት ነው የምትመስለው። የሆነ 'የታባሽ' የሚል ዓይነት እምቅ! የዛን ቀን ማልቀስ አማረኝ። ወደሰማይ እያንጋጠጥኩ አምላክን ለመንኩት። ግንሳ ክፉ ሴት ከነበርኩ አምላክስ ያውቀኝ ይሆን?  ህይወት በረደችኝ .......የሆነ እራቁቴን አጋልጣ አደባባይ ያሰጣችኝ ዓይነት መንዘፍዘፍ ተንዘፈዘፍኩ። አንዳንድ ገልቱኮ 'ያለፈውን ረስተህ አዲስ ህይወት ጀምር ......' ዓይነት ምክር ይመክር ይሆናል። ሰው ያለትናንቱ ምንድነው? ይኸው እጥብ አድርጌ ትናንትን ረስቼው መች ከአዲስ መጀመር ቻልኩ? ከምን እንደምጀምር ተደናብሮብኝ ተገትሬ የለ? ትናንት የዛሬ መንደርደሪያ ይሆናል እንጂ ትናንትን እርሳው እንዴት ይባላል? ትናንት ከሌለ ዛሬ መች ይመጣል? ሰውማ ትናንቱን ነው። ዛሬውን የሚንደረደረው ከትናንት ተነስቶ ነው። እረስቶ ሳይሆን ትናንቱ ጥፋት ከሆነ ተምሮበት፣ ጥሩ መሰረት ከሆነ ደግሞ አዳብሮት ይቀጥላል። ከሆስፒታል የምወጣበት ቀን ሲደርስ ሆዴ በፍርሃት ሲላወስ ታወቀኝ። የቱ በትክክል እንዳስፈራኝ አላውቅም። እቤቴ ስሄድ ያቺ ተኛኜ የምትጠላትን ሜላት የማገኛት አይነት ስሜት ይሰማኛል። ከቤቴ ይልቅ ሆስፒታል ውስጥ የተሻለ ሰላም የማገኝ ዓይነት ስሜት ፣ ወደቤቴ ሳይሆን ወደግዞት የምሄድ ስሜት ልቤን ተጫነው። ሊገድለኝ የሞከረው ሰው ድጋሚ መጥቶ ቢጨርሰኝስ? ሆስፒታል ውስጥ አኑሩኝ ይባላል? አብሮኝ የተኛ ታካሚ ወዳጅ በተናኜ መሪነት በመኪናው እቤቴ እየሸኘን እጄ ይንቀጠቀጣል። መንገዱ ሩቅ ቢሆንና ቶሎ ባንደርስ? «ልብስ ልደርብሎት እንዴ? እየተንቀጠቀጡ ነውኮ! » አለችኝ ተናኜ። መንቀጥቀጤን ለመደበቅ አንዱን እጄን በአንደኛው ጭምቅ አድርጌ ያዝኩት። የሆነ ጥቁርና ነጭ ቀለም የተቀባ የብረት በር ፊት ለፊት እንደቆምን የሰማይ ስባሪ የሚያህል፣ ፊቱ ላይ መጀነኑ የሚንጎማለል፣ አንገቱ ላይ ፎጣ ጣል ያደረገ  ጎልማሳ ሰው በሩን ከፈተልን። «ጎንጤ እሱ ነው?» አልኳት ወደተናኜ ዘወር ብዬ ሳላስበው። በአዎንታ ራሷን ነቀነቀች። ጎንጤ ይሆናል ብዬ የሳልኩት ሰውዬ የሆነ ኮስማና ሸምገል ያለ ደካማ ነገር ነው። ያደረሰንን ሰው አመስግኜ በሩን እያለፍኩ። «ደህና ዋልክ?» አልኩት ጎንጤን። «እግዜሐር ይመስገን። እንኳን ለቤትዎ አበቃዎት!» ብሎኝ በሩን መዘጋጋት ያዘ። ጊቢውን ዙርያ ገባውን አየሁት። ከቤቱ ፊትለፊት ባለ ሰፋ ያለ ቦታ አበቦች ፈክተውበታል። መለስተኛ ቪላ ቤት ነገር ነው። ከቤቱ በአንደኛው ጎን ባለ ክፍት ቦታ መኪና ቆሟል። እንደእንግዳ ዙሪያ ገባውን በአይኔ ስነቅስባቸው ግራ ተጋብተው ነው መሰለኝ። ሁለቱም ቆመው ያዩኛል። እንደተቆጡት ህፃን ብርግግ ብዬ ፈጥኜ ወደበሩ ሄድኩ። እቤት ገብቼ ምን እንደምፈልግ እርግጠኛ ባልሆንም ቤቱን መበርበር ያዝኩ። የፎቶ አልበም ፣ የትዳር ሰርተፊኬት ፣ ወይ የሆነ ደብዳቤ ብቻ አላውቅም አንድ የሆነ ነገር። ሳጎነብስ ቁስሌ እየተሰማኝ መበርበሬን ቀጠልኩ። ቤቱ ሳሎን ሶስት መኝታ ቤት እና ሰፊ ጓዳ እና መታጠቢያ ቤት ነው ያለው። መኝታ ቤቴ መሆኑን የነገረችኝ ክፍል ስገባ ሙሉውን የቁምሳጥኑን በሮች ከከደነው መስታወት ጋር ተፋጠጥኩ። ራሴን በደንብ አየሁት። ትክት ያለው ገፅታ! ክፉ ከመሆኔ ሌላ መከራ የበዛበት ህይወት ይሆን ያሳለፍኩት? የአልጋው ራስጌ ኮመዲኖ ላይ በፍሬም ያለ ፎቶ አይኔን ጠለፈኝ። አንደኛው የራሴ ምስል ነው። ወይም መሰለኝ። ከሆነ ወንድ ጋር ተቃቅፈን እየሳቅን። ከኛ ምስል ጀርባ ቁመቱ በረዛዘመ አረንጓዴ ሳር የተሸፈነ መስክ ይታያል። ቦታውን የማውቀው ዓይነት ስሜት ይሰማኛል ግን ትዝ የሚለኝ ነገር የለም። አሁን ካለሁበት ድንጋይ ቤት ይልቅ ምስሉ ላይ ያለው ሜዳ የቤት ዓይነት ስሜት ሰጠኝ። የሆነ በሳሮቹ መሃል ስሮጥ እርጥበት ያለው ሳር እግሬን እየሳመኝ ዓይነት። እዛ መስክ ላይ ደስተኛ ሴት የሆንኩ የምቦርቅ ዓይነት ሽውታ ትውስታ ይሁን ቅዠት ሰውነቴን ይወረዋል። እሺ የት ነው? እሱስ ማን ነው? አባቴ አይሆንም። በእድሜ እኩያዬ ቢሆን ነው። ተጨማሪ መረጃ ካገኘሁ ብዬ ቁምሳጥኑን አተራምሰው ጀመር። አንደኛውን መሳቢያ ስቤው በድንጋጤ እሪሪሪ ብዬ ጮህኩ። ጎንጥም ተናኜም  እየተሯሯጡ ሲደርሱ መሳቢያው እንደተከፈተ ራቅ ብዬ ቆሜ ደንዝዣለሁ። «ሽጉጥ መኝታ ቤቴ ውስጥ ምን ይሰራል?» ስላቸው ግራ በመጋባት ተያዩ። «የራስዎ ሽጉጥ ነዋ ሆ!» አለ ጎንጥ ለማይረባ ምክንያት ሮጦ በመምጣቱ እየተናደደ። «እኮ ሽጉጥ ምን ያደርግልኛል?» «እሱን እኔ በምን አውቃለሁ?» ብሎ አየሩን እየቀዘፈ በትክክል የማልሰማውን ነገር እያጉተመተመ ወጣ። ተናኜ ያሳዘንኳት መሰለች ወይም እኔ መሰለኝ ቆማ በግራ መጋባት ስታየኝ ቆይታ። «እንግዲህ ጠላት ቢኖሮትም አይደል ሊገድሎት የሞከረው? ራሶትን ሊጠብቁበት ይሆናላ ያስቀመጡት።» አለች የተከፈተውን መሳቢያ መልሳ እየዘጋች። «ገላዬን ታጥቤ የምለብሰው ንፁህ ልብስ አውጪልኝ በናትሽ።» አልኳት ለጊዜው እዛ ቁምሳጥን ውስጥ ያለ ተጨማሪ አስደንጋጭ ነገር ለመጋፈጥ በቂ አቅም አልነበረኝም። ገላዬን እየታጠብኩ ጀርባዬን ለማሸት ስንጠራራ በመስታወቱ ውስጥ ጀርባዬን አይቼው «በስመአብ !» ብዬ ጮህኩ። ሰካራም የሳለው ስዕል ይመስላል ጀርባዬ! ከማጅራቴ ጀምሮ የቂጤን ኳሶች ጭምር በንቅሳት የተዥጎረጎረ ነው። የንቅሳቱ ዓይነት አበዛዝ የሰው ጀርባ ሳይሆን ለህፃን ልጅ በምስል ማስተማሪያ ደብተር ነው የሚመስለው።  የልብ ምስል፣ አንበሳ፣ ፈረስ የሚጋልብ ሰው ወይ መልዓክ ያለየለት ነገር  በትልቁ የተፃፈ «ኪዳን» የሚል ፅሁፍ ፣ በደንብ የማይታዩኝ ብዙ ጥቃቅን ምስሎች  .......

በመስታወቱ ጀርባዬን ሙሉ በሙሉ ላየው ስታገል የሆነ ማስታወስ ይሁን ያልገባኝ የሳሩ መስክ ዓይነት ስሜት ሽው አለብኝ። የሆነ የተቆራረጠ ትርጉም የለሽ ምስል። ጨለምለም ያለ ክፍል ውስጥ የሚነድ ሊያልቅ የደረሰ ሻማ ፣ ስኒከር ጫማ የተጫማ አንድ የሰው እግር እና የመጠጥ ሽታ ከ30 ደቂቃ በላይ መስታወቱ ላይ ባፈጥም የተለየ ትዝ የሚለኝ ነገር የለም። ምን ዓይነት ህይወት የኖርኩ ሰው ብሆን ነው ቂጤን ንቀሱኝ ብዬ ገልቤ የሰጠሁት? ቤተሰብ አልነበረኝ ይሆን? በመሃል ደግሞ ሌላ ሀሳብ ይጠልፈኛል:: ቋንቋ የሚሞሪ አካል አይደለም ? ጭንቅላቴ ገደል ማሚቶ የሚያስተጋባበት ወና ሆኖ እንዴት አማርኛ ማውራት ቻልኩ? አነበብኩኮኣ? እንዴት ማንበብ አልጠፋኝም? «ፖሊሶቹ መጥተዋል።» አለችኝ ተናኜ እዛው እንዳፈጠጥኩ። የምሰጠው ቃል ባይኖረኝም ቃሌን ሊቀበሉ መሆኑ ነው። ለባብሼ ወደሳሎን መጣሁ። ከእኔ ያገኙት መረጃ ባይኖርም ሲጠይቁኝ ቆይተው ቦርሳ እና ስልኬን ሰጥተውኝ ሄዱ። ስልኩን ከማገላበጥ ውጪ የማደርገው ግራ ገብቶኝ ቀና ስል ተናኜ እያየችኝ ነው። አፈርኩኝ መሰለኝ እሱን ቁጭ አድርጌ ቦርሳውን መበርበር ጀመርኩ። መታወቂያ ፣ መንጃ ፈቃድ እና የብር ኖቶች ያሉበት ትንሽዬ ቦርሳ ውስጡ አለ። ምንም ፍንጭ የለውም። የሆነች ተጨማድዳ የተቀመጠች ትንሽዬ ወረቀት አገኘሁ። አገላብጬ ሳነብ  የሽያጭ ሪሲት መሆኑን ተረዳሁ። ጂም ውሃ የገዛሁበት ነው።  ቁስል እንዳለኝ ሁሉ ዘንግቼ መዥረጥ ብዬ ወጣሁና «እስፖርት የምሰራበት ጂም የት እንደሆነ ታውቃለህ?» አልኩት ጎንጤን «እ!» አለ አዎ እንደማለት ነገር። እንዲያሳየኝ ጠይቄው ታክሲ ጠርቶ አብሮኝ ሄደ:: ገብቼ ምን እንደምል እንኳን አላውቅም! 'እስኪ ካወቃችሁኝ ራሴን አፋልጉኝ ማን ነበርኩ ?' ነው የምላቸው? በሩን አልፌ እንደገባሁ ቆምኩ። ከፊትለፊቴ እስፖርት እየሰራ ያለ ሰውነቱ የተነፋፋ ወጣት ነገር በሆነ ነገር ፈላጊ አይን አፍጥጦ እያየኝ ያዝኩት። የሚያውቀኝ ሰው ቢሆን ነው ብዬ የሆነ ነገር እስኪለኝ አትኩሬ ማየት ቀጠልኩ። የለበስኩትን ፒጃማ ቅንድቡን ሰቅሎ ከገረመመ በኋላ «ምን ታፈጫለሽ?» አባባሉ። ቢያውቀኝም በወዳጅነት የሚያውቀኝ ሰው እንዳልሆነ ያሳብቃል። ምንም ሳላስብ ወዳለበት እየተጠጋሁ። «ይቅርታ እና ታውቀኛለህ ማለት ነው?» ስለው እየጎፈላ ከማሽኑ ላይ ወርዶ ደረቱን እየነፋፋ «ኸረ ተይ ሴት ነሽ ብዬ ነው የታገስኩሽ ግን?» ከማለቱ የሆነኛው ከሌላ አቅጣጫ እየሮጠ መጥቶ «እኔ ብጥብጥ አልፈልግም ሜላት አርፌ ስራዬን ልስራበት!» አለ በልመና ዓይነት። መናገርም መራመድም የጠፋውን ሚሞሪዬን ተከተሉት መሰለኝ እንደተገተርኩ ቀረሁ።        ..................... ይቀጥላል ..........................           60 Like ሲሞላ ይለቀቃል ✍ታዚ

Repost from .
❤️❤️ለእዚች እናት ❤️❤️ 10.000 Like ያንሳታል❤️❤️ https://t.me/asgerami_e https://t.me/asgerami_e
❤️❤️ለእዚች  እናት   ❤️❤️ 10.000  Like  ያንሳታል❤️❤️ https://t.me/asgerami_e https://t.me/asgerami_e

Like አድርጉ ማታ እንዲለቀቅ ✍ታዚ

Repost from .
❤️❤️ለእዚች እናት ❤️❤️ 10.000 Like ያንሳታል❤️❤️ https://t.me/asgerami_e https://t.me/asgerami_e
❤️❤️ለእዚች  እናት   ❤️❤️ 10.000  Like  ያንሳታል❤️❤️ https://t.me/asgerami_e https://t.me/asgerami_e

__(አንድ ሰው ሚስቱ ጋር ወደ መካነ አራዊት (Zoo) ተጉዘው እየጎበኙ ሳለ፤ ከሚስቱ ጋር በስሜታዊነት የሚጫወት ዝንጀሮ አገኙ። ሚስትየዋ ይህን ስትመለከት እንዲህ አለች፤ "ምን አይነት ፍቅር ነው
__(አንድ ሰው ሚስቱ ጋር ወደ መካነ አራዊት (Zoo) ተጉዘው እየጎበኙ ሳለ፤ ከሚስቱ ጋር በስሜታዊነት የሚጫወት ዝንጀሮ አገኙ። ሚስትየዋ ይህን ስትመለከት እንዲህ አለች፤ "ምን አይነት ፍቅር ነው ?" በመቀጠል አንድ ወንድ አንበሳና ሴት አንበሳ ተለያይተው አገኙ።  ወንዱ አንበሳ ሴቷ አንበሳ የሌለች ያህል ርቆ ተቀምጧል።  ሚስትየዋ ይህን ስትመለከት እንዲህ አለች: "ፍቅር የሌለበት እንዴት ያለ አሳዛኝ ትዕይንት ነው።" ከዚያም ባለቤቷ እንዲህ አላት  "አንቺ እሄን ድንጋይ ወደ ሴቷ አንበሳ ወርውሪው እና ተመልከቺ።" አላት። እሷም በወረወረችው ጊዜ አንበሳው ለሴቷ አንበሳ ለመከላከል እያገሳ ዘለለ። ተገረመች፣ ባልዋ ያንኑ ትዕይንት ዝንጀሮዎቹ ላይ እንድትደግም አደረገ።   እሷም ድንጋዩን ወደ ዝንጀሮዎቹ እንደገና በመወርወር ተመሳሳይ ነገር አደረገች፣ ዝንጀሮውም ዘሎ ራሱን ለማዳን ሴቷን ትቷት ዛፍ ላይ ወጣ። ባሏም በኋላ እንዲህ አላት። "በአንዳንዶች ዘንድ እንደ ሮማንቲሲዝም በምታዪው ነገር አትታለይ። ብዙ ጊዜ ባዶ ልብን የሚደብቅ አሳሳች መልክ ነው፣ ሌሎች ምንም ፍቅራቸውን በአዳባባይ ባያሳዩም ነገር ግን ልባቸው በቅን ፍቅር እና እንክብካቤ የተሞላ ነው።" እንደ አለመታደል ሆኖ ዛሬ እኛ በጣም ብዙ ዝንጀሮዎች እና ጥቂት አንበሶች አሉን። ውብ ቀን ይሁንላቹ❤️ ✍ታዚ

🎉 የምስራች አሁን online ላላችሁ ብቻ ጥያቄ ና መልስ ልንጀምር ነው ✨ 1️⃣ ለወጣ 500 ብር ካርድ 🎁 2️⃣ ለወጣ  250 ብር ካርድ 🎁 3️⃣ ለወጣ  100 ብር ካርድ 🎁 Wave @Teka_marketing 👉 ዝግጁ ከሆናችሁ ጀምር የሚለውን ይጫኑ 👇

በተለያዩ ምክንያት አቁሜው የነበረውን የስነ ልቦና ምክክር አገልግሎት( free counseling service) በድጋሜ ለመጀመር አስቢያለው። ምን ትላላችሁ?
Anonymous voting

Repost from Crypto family
💎ከ30 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በዓሉን በማስመልከት የተዘጋጁትን ቀላል ጥያቄዎች በመመለስ ይሸለሙ 👉 https://t.me/addlist/xUQiQFEShMQ4Mz
💎ከ30 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በዓሉን በማስመልከት የተዘጋጁትን ቀላል ጥያቄዎች በመመለስ ይሸለሙ 👉  https://t.me/addlist/xUQiQFEShMQ4MzNk add yours  @jowaver

በደጉ ዘመን የኑሮ ውድነት እንዲህ ነበር የሚያሰቃያቸው😔😔😔 ✍ታዚ
በደጉ ዘመን የኑሮ ውድነት እንዲህ ነበር የሚያሰቃያቸው😔😔😔 ✍ታዚ

ባለፈው የመንግስት ጤና ጣብያ ሄደን አንዱ ሆዴ ይጮሃል ሲላቸው Silent አድርገው 😂😂😂 የምራችሁን ነው ግን🤔🤔 ✍ታዚ

አገኘሁ ብላችሁ ቅባት አታብዙ በኋላ ብዙ ነው መዘዙ እየቆጠባችሁ ተመገቡ ለማለት ያህል ነው። ከታመማችሁ ማን የፃፍኩትን ያነብልኛል😊። ✍ታዚ