🫂ሰው ሁን ከሰውም ሰው️️
until August 18/2021 ያለ አእምሮ ጤና ምንም ጤና የለም For Any Comment Inbox Me @umbeya
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel 🫂ሰው ሁን ከሰውም ሰው️️
Channel 🫂ሰው ሁን ከሰውም ሰው️️ (@ende_libe1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 601 subscribers, ranking 1 824 in the Psychology category and 2 392 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 601 subscribers.
According to the latest data from 30 April, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 278 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.37%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.32% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 425 views. Within the first day, a publication typically gains 292 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 18.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“until August 18/2021
ያለ አእምሮ ጤና ምንም ጤና የለም
For Any Comment Inbox Me @umbeya”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 18 March, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Psychology category.
ፀፀትበዝምታ ውስጥ ቀጪውም ተቀጪውም የገዛ ራሳችን የሆንበት የህይወት ከባዱ ቅጣት ነው። ማድረግ የምትችሉት ግን ያላደረጋችሁት ግን ደግሞ ድጋሚ ለማድረግ እድሉ ጠባብ ሆኖ የሚያሰቃይ ህመም ነው። ዛሬ አንድ እውነተኛ ታሪክ ላጋራችሁ አንድ እናት ልጇን በመኪና አደጋ ታጣዋለች። ወራቶች አለፉ ነገር ግን የዚህች እናት ሀዘኗ እና ስቃይዋ ከእለት እለት እየጨመረ እንጂ እየቀነሰ አልነበረም። ከዛም የዚህች ምስኪን እናት ቤተሰብ ልትፅናና ያልቻለችበትን ጉዳይ ፍፁም ማወቅ አልቻሉም ከሱም አልፎ ጉዳዩ እጅግ አሳሳቢ እና ወደ አይምሮ ህመም እየተቀየረባት መሆኑን ሲያስተውሉ ወደ ህክምና ወሰዷት። ዶክተሩም በተቻለው አቅም ሊያግባባት ከሞከረ በኋላ አንድ ጥያቄ ጠየቃት "ይገባኛል ልጅ ማጣት በጣም ከባድ ነው ምን ያህል ጥልቅ ሀዘን ውስጥ እንዳለሽ ለመገመት አይከብድም። ነገር ግን ልጅሽ ካረፈ ወራቶች ቢያልፉትም በዚህ ሁሉ ጊዜ ውስጥ እየተፅናናሽ ከመምጣት ይልቅ ይበልጥ ሀዘንሽ እንዲበረታ ያደረገው ነገር ምንድን ነው?" ሲል ጠየቅ እሷም መልሷ አንድ ቃል ነበር "ፀፀት" ዶክተሩ ግራ በመጋባት ምንድን ነው ሚፀፅትሽ ሲል ጠየቃት እሷም መልሷ እንዲህ ነበር "ልጄ ባረፈበት ቀን እኔ እቤት ውስጥ ነበርኩኝ እሱም ልብሱን ቀይሮ እየወጣ ሳለ ቆጣ ብዬ 'በሩ ጋር ያለውን ቆሻሻ አውጣና ጣል' አልኩት እሱም ትዛዜን ተቀብሎ ቆሻሻውን እግር መንገዱን ጥሎ ወደ ጉዳዩ ሲሄድ በተፈጠረው አደጋ ህይወቱ አለፈ " አለችው ። ዶክተሩ አሁንም ግልፅ ስላልሆነለት "እና አንቺ እኮ ምንም አላጠፋሽም " አላት። እሷም እንዲ አለች " የሚፀፅተኝ ከልጄ ጋር የነበረኝ የመጨረሻ ቃል ' ልጄ እወድሀለው' ብዬው በነበር እያልኩ እፀፀታለው " ብላ ሲቃ በተሞላው ድምፅ አለቀሰች አንድ ቃል እንኳን አቅሙ ምን ያህል እንደሆነ ከዚህ ታሪክ ትረዳላችሁ ብዬ አስባለው "ከአሉታዊ ቃላት እራሳችንን ማቀብ፤ከነገ ፀፀት ያድነናል" ╔═════✩˚⋆★⋆˚✩═════╗ ⭐️ https://t.me/ende_libe1 ⭐️ https://t.me/ende_libe1 ╚═════✩˚⋆★⋆˚✩═════ ✍ታዚ
Add your channel @jowaver