St.Theresa (Dipo)D.D
Open in Telegram
533
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+2930 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+12
in 0 channels
November '24
+38
in 0 channels
Get PRO
October '24
+40
in 0 channels
Get PRO
September '24
+94
in 0 channels
Get PRO
August '24
+428
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 21 December | +1 | |||
| 20 December | +2 | |||
| 19 December | 0 | |||
| 18 December | 0 | |||
| 17 December | 0 | |||
| 16 December | +1 | |||
| 15 December | 0 | |||
| 14 December | 0 | |||
| 13 December | +1 | |||
| 12 December | +3 | |||
| 11 December | 0 | |||
| 10 December | +1 | |||
| 09 December | 0 | |||
| 08 December | +1 | |||
| 07 December | 0 | |||
| 06 December | 0 | |||
| 05 December | +1 | |||
| 04 December | 0 | |||
| 03 December | 0 | |||
| 02 December | 0 | |||
| 01 December | +1 |
Channel Posts
ቀን 12/01/2017
ለተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች
ነገ ማለትም መስከረም 13/2017 ዓ፡ም ጀምሮ ትምህርት የሚሰጠው ሙሉ ቀን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
| 2 | No text... | 1 088 |
| 3 | ለ ቅድስት ተሬዛ ት /ቤት ተማሪዎች በሙሉ
በቅድሚያ እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ እያለን የ2017ዓ.ም መደበኛው የትምህርት መርሃግብር የሚጀምረው በ ቀን 07/01/2017ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳወቅን በ ዕለቱ ሁሉም ተመዝጋቢ ተማሪዎች መሰረታዊ የ ት/ት ቁሳቁሶችን አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ::
ት /ቤቱ | 1 569 |
| 4 | Dear Respected Our Kids Parents,
I am thrilled to share the exciting news of our kids’ outstanding results in the Grade 12 national exams! We have achieved the promotion of 61 students out of 66 students .(In percentage 92.8
This remarkable success is a testament to the hard work and dedication of our kids, teachers, directors and the unwavering support from you, the parents. Your encouragement and involvement have played a crucial role in this achievement.
Congratulations to all, and thank you for being such an integral part of our STS community. Let's celebrate this well-deserved success together!
With extreme excitement and best regards,
Kebede Teferi
(Director ) | 1 519 |
| 5 | No text... | 1 369 |
| 6 | No text... | 1 313 |
| 7 | No text... | 1 148 |
| 8 | No text... | 1 069 |
| 9 | No text... | 1 249 |
| 10 | ሐምሌ 26/2016
የ6ኛ ክፍል አስተዳደራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ።
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ6ኛ ክፍል አስተዳደራዊ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደረገ፡፡
ስለሆነም ከታች ባለው ማስፈንጠሪያ(link) በመጫን መለያ ቁጥር በማስገባት ተማሪዎች ውጤታቸውን መመልከት እንደሚትችሉ እንገልፃለን፡፡
https://www.gsix.diresrms.org/View_Result/get_result | 1 083 |
| 11 | No text... | 992 |
| 12 | No text... | 830 |
| 13 | Dear Respected Our Kids Parents,
I am thrilled to share the exciting news of our kids’ outstanding results in the Grade 8 national exams! We have achieved the promotion of all our kids.
This remarkable success is a testament to the hard work and dedication of our kids, teachers, directors and the unwavering support from you, the parents. Your encouragement and involvement have played a crucial role in this achievement.
Congratulations to all, and thank you for being such an integral part of our STS community. Let's celebrate this well-deserved success together!
With extreme excitement and best regards,
Habtamu Teshome
Director
Saint Theresa School | 795 |
| 14 | No text... | 962 |
| 15 | የቅድስት ተሬዛ ት/ት ቤት መምህራን፣ወላጆች እንዲሁም መላ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ በ2016 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ (መካከለኛ ደረጃ) መልቀቂያ ፈተና ላይ በተመዘገበው አመርቂ ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ ደስ አለን!!!! | 711 |
| 16 | ሐምሌ 18 ቀን 2016ዓ.ም
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2016 የትምህርት ዓመት የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይፋ የሚያደርግ መሆኑ ይገልፃል።
ስለሆነም ተማሪዎች ከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ጀምሮ ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫንና የመለያ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤታቸውን መመልከት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ። ምንጭ ትምህርት ቢሮ
👇👇👇👇👇👇👇
https://www.geight.diresrms.org/View_Result/get_result | 799 |
| 17 | No text... | 1 158 |
| 18 | የ2016ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና የፈተና አስተዳደር ማስፈጸሚያ ሰነድ
የሚኒስትሪ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች
1.የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ውስጥ
ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡
2.በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡
3.ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡
4.ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡
5. በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡
6) ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡
7.ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
8.መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
9. ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ | 1 186 |
| 19 | Spoken Note for KG2 AND PREP
THEME 4
Appropriate verbs for different modes of transportation.
1. Ride: This verb is used for transportation modes where you sit on or astride something:
- Ride a bike
- Ride a motorcycle
- Ride a horse
2. Drive: This verb is used for operating motor vehicles:
- Drive a car
- Drive a truck
- Drive a bus
- Drive a taxi
3. Fly: This verb is used for air travel:
- Fly in an airplane
- Fly in a helicopter | 1 185 |
| 20 | ቀን:- 28/8/2016
ማስታወቂያ
በቅድስት ተሬዛ ት/ቤት ልጆች ለምታስተምሩ ወላጆች በሙሉ
የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን
የKG 1 ምዝገባ የምንጀምረው በግንቦት ወር መሆኑን አውቃችሁ እድሜያቸው 4 ዓመት የሞላቸው ልጆች ያላችሁ ወላጆች እድሉ ቅድሚያ ለእናንተ ስለሚሰጥ በእድሉ እንድትጠቀሙ እየገለጽን ፣ ከግንቦት ወር ብኋላ የሚመጣ ማንኛውንም ተማሪ የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ :- ለምዝገባ ስትመጡ የተማሪውንና የወላጅ ሁለት ጉርድ ፎቶ እንዲሁም የልደትና የክትባት ሰርተፍኬት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። | 1 349 |
