To success 👊✨
Open in Telegram
Strive for Excellence ✨🤩 For any suggestion contact us on @Tosuccess1_bot
Show more9 720
Subscribers
-924 hours
-507 days
-12730 days
Posts Archive
9 720
A bag contains 5 red, 3 blue, and 2 green balls. One ball is chosen at random. What is the probability that it is blue?
9 720
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና መሠጠት ተጀምሯል።
የፈተና አሰጣጡን በአዲስ አበባ በአብርሆት ቤተመሕፍት በመገኘት ያስጀመሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ 563,501 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናውን እንደሚወስዱ ገልፀዋል።
የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሚወስዱት አጠቃላይ ተፈታኞች ውስጥ 62 በመቶ የሚሆኑ በበይነ መረብ፤ ቀሪዎቹ ደግሞ በወረቀት እንደሚወስዱ ጠቁመዋል።
በዘንድሮው ዓመት ከፍተኛ የማጠናከሪያ ትምህርት በመሰጠቱ ከፍ ያለ ውጤት ይመዘገባል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።
@tikvahuniversity
9 720
#Grade12
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
(ዝርዝሩን ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
