884
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+1130 days
Posts Archive
በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የአዋሬ እና ለቡ 2ኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ት/ቤቶች አሸናፊ ሆኑ፡፡
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች አዋሬ 2ኛ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ቢሮ እና ለቡ 2ኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የሜታ ድርጅት ባሳለፍነው ሳምንት በተዘጋጀ የጥያቄና መልስ ውድድር ተሸላሚ ሆኑ፡፡
ለአቡነ ጎርጎሪዮስ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪ ወላጆች በሙሉ በማጠቃለያ ፈተና ምክንያት ተማሪዎች የሚቆዩት እስከ 6:30 ብቻ የሚቆዩ በመሆኑ ትራንስፖርት እንድታመቻቹ እናሳስባለን፡፡
አቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት አዋሬ ቅርንጫፍ
ቀን 13/10 /2017
ለወላጆች በሙሉ
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችን እያቀረብን በ2018ዓም የትምህርት ቤት የክፍያ ጨማሪ ስብሰባ የጥሪ ደብዳቤ መላካችን ይታወሳል። በዚህም መሠረት እሁድ 15/10/2017ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 በትምህርት ቤት እንድትገኙልን በድጋሚ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
አቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት አዋሬ ቅርንጫፍ
ቀን 13/10 /2017
ለተማሪዎች በሙሉ
የ2017 ዓመተ ምህረት የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ሰኞ ማለትም 16 /10/2017 ዓ ም የሚጀምር በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊው ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
