en
Feedback
ABGS Aware Branch Grade 9

ABGS Aware Branch Grade 9

Open in Telegram
884
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+1130 days
Posts Archive
ለወላጆች በሙሉ የ 2018 ዓም መደበኛ የተማሪዎች ምዝገባ የተጀመረ መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ነገ ቅዳሜ ግማሽ ቀን እስከ 6:30 የሚከናወን መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

አቡነ ጎርጎርዮስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዋሬ ቅርንጫፍ                           ቀን 08/11/2017ዓም ለአቡነ ጎርጎርዮስ 2ኛ ደረጃ  ነባር ተማሪ ወላጆች በሙሉ የማክበር ሰላምታችን እያቀረብን የ2018 ትምህርት  ምዝገባ የሚጀምረው ረቡዕ ቀን 9/11/2017ዓም እንደሆነ  ማሳወቃችን ይታወቃል። በዚህም መሠረት 3እና ከዛ በላይ የምታስተምሩ ወላጆች  ክፍያ ከመፈጸማችሁ በፊት ርዕሰ መምህር ቢሮ በአካል በመቅረብ እንድታነጋግሩ በጥብቅና እናሳስባለን።                                         ት/ቤቱ

Repost from N/a
photo content

ትምህርት መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች 0904388556/0920349919 ደውለው ይመዝገቡ

ነፃ የክረምት ማሽን ትምህርት ፕሮግራም በአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት – አዋሬ ቅርንጫፍ ይህ የ 4-ሳምንት የማሽን ለርኒንግ ፕሮግራም በተለይ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የተዘጋጀ ነው። የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) መሰረታዊ ሃሳቦችን ግልጽ በሆነ፣ በተዋቀረ እና ለጀማሪ ተስማሚ በሆነ መንገድ ያስተዋውቃል። ተማሪዎች ኮምፒውተሮች ከመረጃ እንዴት እንደሚማሩ ይመረምራሉ እና እንደ ChatGPT ያሉ ትላልቅ የቋንቋ ሞዴሎች (Large Language Models)፣ የፊት ለይቶ ማወቂያ ሲስተሞች (Face Recognition Systems) እና ምስል ማመንጨት (Image Generation) ካሉ ኃይለኛ መሳሪያዎች በስተጀርባ ያሉትን መርሆች ያጠናሉ። ፕሮግራሙ ሙሉ በሙሉ በተግባር ላይ የተመሰረተ ነው። ሁሉም ኮድ በአስተማሪው ይብራራል። ምንም የቀደመ የኮዲንግ ልምድ አያስፈልግም። በ Python, በ ማሽን ለርኒንግ እና በ ኤሌክትሮኒክስ ከ 2 አመት በላይ ልምድ ያለው፣ እንዲሁም በሀገር አቀፍ እና በአለምአቀፍ ደረጃ ተሸላሚ በሆነ መምህር የሚመራ ይሆናል። ተሳታፊዎች አዳዲስ ነገሮችን ለመፈልሰፍ እና ከፕሮግራሙ ባሻገር ተጨማሪ የፈጠራ ፕሮጀክቶች ላይ ለመሳተፍ እድላቸውን ያገኛሉ። የፕሮግራም ዝርዝሮች ቆይታ፡ 4 ሳምንታት መርሐግብር፡ በሳምንት 5 ሰዓታት ወጪ፡ ሙሉ በሙሉ ነፃ ቦታ፡ አቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤት (አዋሬ ቅርንጫፍ) ብቁነት፡ ማንኛውም የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ

እንኳን ለ 2018ዓ.ም የት/ት ዘመን አደረሳችሁ አደረሰን!!! ልማት ተቋም አስተዳር እያለ የተማሪ ኒፎርሞችን/የተማሪ ደንብ ልብሶችን፡- #አዋሬ #ሰኤምሲ #ሰሚት #ወይራ #ለቡ #ቃሊቲ #አዲሱገበያ
እንኳን ለ 2018ዓ.ም የት/ት ዘመን አደረሳችሁ አደረሰን!!! ልማት ተቋም አስተዳር እያለ የተማሪ ኒፎርሞችን/የተማሪ ደንብ ልብሶችን፡- #አዋሬ #ሰኤምሲ #ሰሚት #ወይራ #ለቡ #ቃሊቲ  #አዲሱገበያ በሚገኙ የአቡነ ጎርጎርዮስ ት/ት ቤቶች ላይ እንዲሁም በማምረቻ /ግንፍሌ በሚገኛው የማኅበረ ቅዱሳን ሱቅ ላይ በተሻለ አመራረትና በጥራት በተመጣጣኝ ዋጋ ሲያቀርብላችሁ በደስታ ነው፡፡ ከሐምሌ7/2017ዓ.ም እስከ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም በልዩ ሽያጭ መርሀ ግብር ያገኙናል:: ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ዘወትር በስራ ቀን ለበለጠ መረጃ በስልክ📲፡- 👉0942 22 55 22 👉0920 95 96 01 👉0942 38 17 93 ይደውሉ     ስለመረጡን እናመሰግናለን🙏 መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ!!!

Repost from N/a
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ ነገ ማለትም እሁድ በቀን29/10/2017 የተማሪዎች የውጤት ካርድ እንደሚሰጥ መግለፃችን ይታወቃል ስለሆነም ጠዋት 2:30 ትምህርት ቤት እንድትገኙልን ጥሪያችንን በአክብሮት እናስተላልፋለን፡፡ ሰዓት ይከበር ፕርግራሙ የሚጠናቀቀው 6:30 ነው

Repost from N/a
photo content

አዋሬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ቢሮ ባዘጋጀው የጥያቄና መልስ ውድድር አራዳ ክፍለ ከተማን በመወከል የ10ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ተ
+1
አዋሬ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ቢሮ ባዘጋጀው የጥያቄና መልስ ውድድር አራዳ ክፍለ ከተማን በመወከል የ10ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ተማሪ ሴትና ፍፁም 2ኛ በመውጣት ውድድሩን አሸንፋለች። በሽልማት ሥነ ሥርዓቱም ተማሪ ሴትና Samsung A35 ሞባይል ተሸላሚ ስትሆን አዋሬ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተሳትፎ የምስክር ወረቀት ከኮሚሽኑ ተበርክቶለታል።