አቨነዘር ሪቫይቫል channel
Open in Telegram
መማያልቅ የክብር ዘመን ውሰጥ ተወልጃለሁ መንገዴ እንደ ንጋት ብርሃን ነው ፥ ሙሉ ቀን እስኪሆንም ድረስ እየተጨመረ ይበራል። በዓለም ላይ ወይም በዙሪያዬ የሚከሰተው ምንም ይሁን ምን በታላቅ ግስጋሴዎች እድገትን እያመጣሁ ከክብር ወደ ክብር ለዘላለም ድል አድራጊ ነኝ በኢየሱስ ሰም አሜን ትንቢታዊና ተከታታይ ትምህርት ግጥም ያቀርባል prophet Abenezere
Show more194
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
በእናንተም ፊት ማንም መቆም አይችልም፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር፥ እርሱ እንደ ተናገራችሁ፥ ማስፈራታችሁን ማስደንገጣችሁንም በምትረግጡአት ምድር ሁሉ ላይ ያኖራል። በጌታ በኢየሱስ ስም ይህ ቃል በጆሯችሁ ላይ ዛሬ ተፈፀመ!!!!
ዘዳ 11፤25
t.me/reflectinofchrist1
በጌታ በኢየሱስ ስም እላቿለሁ:: ትንቢት እያለ በመከራ ላይ፤ቃል እያለ በክስ ላይ፤ክዳን እያለ ትችት ላይ፤ እግ/ያዘጋጀላችሁ የክብር ዙፉን እያለ ዝቅታ ላይ፤ የመፍትሔ ስው ሆነህ እያለ ለራስህ እንኳን ሳይበቃህ መንከራተት ላይ: እግዚአብሔር የበረከት እጅ ዘርግቶ እያለ በሰይጣን የክስ ምዕራፍ አጥር ዙሪያ መዞር እና ያለ ስኬት የተቀመጣችሁበት ዛሬ ላመናችሁት በቃ በቃ በቃ!!!!
ዘዳ 1፤6 ተፈፀመ!!!! የእግ/ር ቃል ህያውና የሚስራ ነውና ላመናችሁት ሆኖላቿል በጌታ በኢየሱስ ስም አሜን!!!!!
t.me/reflectinofchrist1
የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ (ዮሐ. 1-18)
አንድ ጊዜ፣ «ኢየሱስ ክርስቶስ መኖር የጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው? የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው መቼ ነው?» የሚል ጥያቄ ለቤተ ክርስቲያናችን መሪ አቀረብሁለት። ይህ የቤተ ክርስቲያን መሪ ወዲያው በማቴዎስና ሉቃስ ወንጌል ውስጥ ስለተጠቀሰው የኢየሱስ ታሪክ አስታወሰ። «መኖር የጀመረው ከማርያም ከተወለደበት ጊዜ አንሥቶ ነው። እግዚአብሔር በማርያም ማኅፀን ውስጥ ሳለ ሕይወትን ስለ ሰጠው እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ ነው» ሲል መለሰልኝ።
ብዙ ሰዎች ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ የገና በዓል በመጣ ቁጥር ኢየሱስ በተአምር ከማርያም መወለዱን የሚያመለክት ታሪክ እንናገራለን። ምንም እንኳ ስለ ወደፊቱ ማሰብ ቢቀልለንም፣ ያለፈውን ጊዜ እንደዚያ ማሰቡ ቀላል አይሆንም፡፡ ስለሆነም እግዚአብሔር በተለይም ኢየሱስ ክርስቶስ ሁልጊዜ የመኖሩን አሳብ መረዳቱ አስቸጋሪ ይሆንብናል። ነገር ግን አእምሮአችን ስለ ወደፊቱ ረጅምና ከእግዚአብሔር ጋር አብረን ስለምንኖርበት ጊዜ እንደሚያስብ ሁሉ፣ ወደ ኋላም በመመልከት እግዚአብሔር ፍጻሜ የሌለው አጀማመር እንደነበረው መረዳት ይኖርብናል።
ዮሐንስ ስለ ኢየሱስ ሕይወት የጻፈውን ይህንን መግቢያ የጀመረው በዚሁ ፍጻሜ በሌለው አጀማመር ሁኔታ ነው። ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት ትክክለኛ ግንዛቤ ለማግኘት ዮሐንስ ስለ ኢየሱስና እንዴት ከእርሱ ጋር ኅብረት ልናደርግ እንደምንችል የሚናገረውን መረዳት ይኖርብናል።
የውይይት ጥያቄ፡- ዮሐ 1፡1-18 አንብብ። ሀ) ዮሐንስ የኢየሱስን መለኮታዊ ባሕርይ እንዴት እንደሚገልጽ ዘርዝር። ለ) የኢየሱስን ሰብአዊ ባሕርይ የሚገልጹትን ነገሮች ዘርዝር ሐ) ዮሐንስ ስለ ድነት (ደኅንነት) ምን እንደሚያስተምር ዘርዝር።
በዚህ ክፍል ዮሐንስ ከኢየሱስና ከመጥምቁ ዮሐንስ ጋር ያስተዋውቀናል። በተጨማሪም የኢየሱስን ሕይወት፣ ሞትና ትንሣኤ ውጤቶች ይገልጽልናል። ዋና ዋና ትምህርቶቹ ሁሉ በዚህ ክፍል ተጠቅሰዋል። ዮሐንስ በኢየሱስ ሕይወት አማካይነት የሚያስተምረውን አሳብ ለመረዳት፣ ይህንን መግቢያ ማወቅ ይኖርብናል።
ሀ. ኢየሱስ ዘላለማዊ የእግዚአብሔር ቃል ነው (ዮሐ 1፡1-2)፡፡ ዮሐንስ የኢየሱስን ታሪክ የጀመረው ከመጀመሪያው ነው። የምን መጀመሪያ? ይህ ኢየሱስ በማርያም ማሕፀን ውስጥ ከመፀነሱ በፊት ያለው ጊዜ አይደለም። እግዚአብሔር ነገሮችን ሁሉ የፈጠረበት መጀመሪያም አይደለም። ዮሐንስ የሚናገረው ከዘላለም ዘመናት በፊት ስለነበረው ጊዜ ነው። ሰዎች ማሰብ እስከሚችሉበት ድረስ እንኳን ወደ ኋላ ቢመለሱ ኢየሱስ እንደ ነበር ዮሐንስ ያስረዳል። ዮሐንስ መጀመሪያ ብሎ የሚጠራው ይህንን ጊዜ ነው። ነገር ግን ኢየሱስ መጀመሪያ የለውም።
ዮሐንስ ኢየሱስን ቃል (ወይም በግሪክ ሎጎስ) በማለት የጠራው ለምንድን ነው? ለዚህ ሁለት አማራጮች አሉ? አንደኛው፥ አይሁዶች በብሉይ ኪዳን ላይ ተመሥርተው ይህንን አሳብ ሊረዱ ይችሉ ነበር። በብሉይ ኪዳን “የእግዚአብሔር ቃል” በተለያዩ መንገዶች አገልግሏል።
1. አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር በሥራ ላይ መሆኑን ያመለክታል። በፍጥረት ጊዜ ሁሉም ነገር የተፈጠረው ከእግዚአብሔር አፍ በወጣው ቃል ነበር (ዘፍ. 1፡3፣6)። ስለሆነም እግዚአብሔር አንድን ነገር ለማድረግ በሚፈልግበት ጊዜ፥ በአብዛኛው ነገሮች የሚከውነው ከአፉ በሚወጣው ቃል ነው [መዝ. (119)፡25፣ (105)፣ (169)]።
2. አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር ራሱንና ፈቃዱን መግለጹን ያመላክታል (1ኛ ሳሙ. 3፡21)።
ስለሆነም ዮሐንስ ይህንን የተለየ ስም ለኢየሱስ ሲሰጥ፥ ኢየሱስ የፍጥረት እንደራሴ እንደሆነ መግለጹ ነው። (ማስታወሻ፡ በአዲስ ኪዳን ለኢየሱስ ይህንን ስም የተጠቀመው ዮሐንስ ብቻ ነው።) በተጨማሪም ኢየሱስ እግዚአብሔር ነገሮችን ለመግለጽ የመረጠበት መንገድ ነው። ለዚህ ነው ዮሐንስ እኔን ያየ አብን አይቷል የሚለው (ዮሐ 14፡9)። የዕብራውያን ጸሐፊ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ፍጹም ነጸብራቅ፣ የመጨረሻና ከሁሉም የላቀ መገለጥ እንደሆነ አመልክቷል (ዕብ 1፡3)።
ቃል ለሚለው አገላለጽ ሁለተኛው አማራጭ ከግሪኮች የተገኘ ነው። ይህ ግሪኮች ለዓለም ምክንያትና ዓላማ በመስጠት ወደ ልዩ ፍጻሜ ስለሚመራው አመክኒዮአዊ መርሕ የሚሰጡት ስያሜ ነበር። ዓለም በዕድል ሳይሆን በእግዚአብሔር ትመራለች። እግዚአብሔር ዓለምን በጥበቡ አማካይነት ንድፍ በመንደፍ፣ በመፍጠር፣ በመደገፍና አስቀድሞ ወደ ወጠናቸው ዕቅዶች በመምራት ያስተዳድራታል። ስለሆነም ዮሐንስ ለግሪክ አንባብያኑ ኢየሱስ ዓለምን ለመፍጠር የእግዚአብሔር እንደራሴ ብቻ ሳይሆን፥ ታሪክና ፍጥረት ሁሉ ፈቃዱን እንዲፈጽሙ የሚመራቸው መሆኑን አመልክቷል።
የውይይት ጥያቄ፡- እነዚህ ሁለት ስለ «ቃል» የተነገሩን ነገሮች ኢየሱስን በተሻለ ሁኔታ እንድናውቀው የሚረዱን እንዴት ነው?
ለ. ኢየሱስ አምላክም ከአብም የተለየ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስ ቃል በመሆኑ በመጀመሪያው ይኖር እንደነበርና አምላክ በመሆኑ ደግሞ፥ ከእግዚአብሔር አብ የተለየ መሆኑን ገልጾአል። «የኢየሱስ ብቻ» (Only Jesus) እምነት ተከታዮች ኢየሱስና እግዚአብሔር አብ አንድ መሆናቸውን ቢናገሩም፣ ኢየሱስ አምላክ ቢሆንም፥ ከእግዚአብሔር አብ እንደሚለይ በዚህ ክፍል በግልጽ መገንዘብ ይቻላል። የጥንቷ ቤተ ክርስቲያን አባቶች የሥላሴን ጽንሰ አሳብ እንዲመሠርቱ ካደረጉት ጥቅሶች አንዱ ይኼ ነበር። ሥላሴ አንዱ አምላክ በሦስት አካላት (አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ) እንደሚገለጽ የሚያስረዳ ትምህርት ነው።
ሐ. ኢየሱስ የፍጥረት ሁሉ እንደራሴ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ሦስቱም የሥላሴ አካላት አባላት በፍጥረት ሥራ ላይ እንደ ተካፈሉ ያሳያል። እዚህ ላይ ትኩረት የተሰጠው በኢየሱስ ድርሻ ላይ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስ በዘፍጥረት ምዕራፍ አንድና ከዚያም በኋላ በተፈጠሩት ሰዎችና ነገሮች አፈጣጠር ላይ ተሳታፊ እንደ ነበር ገልጾአል።
መ. ኢየሱስ የሕይወት ምንጭ ነው። ሕይወት ላላቸው ነገሮች ሁሉ የሚያስፈልገውን አካላዊ ሕይወትና በተለይም በእርሱ ለሚያምኑ መንፈሳዊ ሕይወትን የሚሰጠው እርሱ ነው። ዮሐንስ ከሚወዳቸው ቃላት አንዱን በመጠቀም የኢየሱስን የሥራ ውጤቶች ይገልጻል። ይህም የዘላለም ሕይወት መስጠቱ ነው። ዮሐንስ ይህንን ቃል ከ40 ጊዜ በላይ የጠቀሰው ሲሆን፣ ይህም በተለይም ኢየሱስ በእርሱ ለሚያምኑት ሰዎች ስለሚሰጠው ሕይወት የሚያመለክት ነው። በኋላም ኢየሱስ እርሱ ሕይወት እንደሆነ ይገልጻል ( ዮሐ 14፡6)። በተጨማሪም ኢየሱስ ሰዎችን ከሞት ስለሚያስነሣ የትንሣኤ ሕይወት ምንጭ ነው (ዮሐ 11፡25-26)።
ሠ. ኢየሱስ የብርሃን ምንጭ ነው። ዮሐንስ በቀዳሚነቱ የሚናገረው ስለ መንፈሳዊ ብርሃን ነው። ይህም በዮሐንስ 24 ጊዜ የጠቀሰው ሌላው ተወዳጅ ቃል ነው። ዮሐንስ ወደ በኋላ ኢየሱስ የዓለም ብርሃን እንደሆነ የተናገረውን አሳብ ያቀርባል (ዮሐ 8፡12)። በዮሐንስ ወንጌል ውስጥ ብርሃን ሁለት ፍችዎች አሉት። በዚህ ስፍራ ብርሃን የሚለው ቃል ኢየሱስ የመንፈሳዊ ብርሃን ወይም የመንፈሳዊ መረዳት ምንጭ መሆኑን የሚያመለክት ይመስላል። ኢየሱስ እግዚአብሔርንና ፈቃዱን ለሰዎች ይገልጣል። ይህ ዳዊት የእግዚአብሔር ቃል የእግሬ መብራት ነው ካለው እሳብ ጋር ይመሳሰላል [መዝ. 119፡105]። ዮሐንስ ኢየሱስ የዘላለምን ሕይወት መንገድ እንደሚያበራና ሰዎች ግን እርሱንም ሆነ የሚሰጣቸውን ብርሃን እንዳልተገነዘቡ አመልክቷል።
t.me/reflectionofchrist1
ሁላቹም share share በማድረግ የእግዚአብሔርን መንግስት አብራችሁ ስሩ
ብዙውን ጊዜ ይህ ብርሃን የሚለው ቃል ከጨለማ ጋር እየተነጻጸረ ቀርቧል። ጨለማ ክፉውን ዓለም፣ በእግዚአብሔር ላይ የሚሰነዘረውን ተቃውሞና ሰይጣን የሚቆጣጠረውን ሕይወት አቅጣጫ ያመለክታል። ብርሃን ከዚህ በተቃራኒው ለእግዚአብሔርና ለቃሉ መታዘዝን ያመለክታል።
ረ. መጥምቁ ዮሐንስ ኢየሱስ ብርሃን እንደሆነ መሰከረ። አንዳንድ ምሑራን ከመጥምቁ ዮሐንስ ደቀ መዛሙርት መካከል የመጥምቁ ድርሻ ምን እንደሆነና ከኢየሱስ ጋር እንዴት እንደሚዛመድ ያላወቁ ሰዎች ስለነበሩ፥ ሐዋርያው ዮሐንስ ይህንን ችግር ለማስወገድ እንደፈለገ ያስባሉ። ሐዋርያው ዮሐንስ መጥምቁ ዮሐንስ ሰዎችን ብርሃን ወደነበረው ኢየሱስ ያመለከተ ምስክር መሆኑን ገልጾአል። (ማስታወሻ፡ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን የተለያዩ ሰዎች እንደመሰከሩ የሚያስረዳው ሌላው የዮሐንስ ተወዳጅ ቃል «ምስክር» የሚለው ነው።) እውነተኛው የድነት (የደኅንነት) ብርሃን ኢየሱስ ብቻ ነው። ደማቅ ብርሃን በጨለማ ውስጥ መንገድን እንደሚመራ ሁሉ፣ መጥምቁ ዮሐንስ እንደ ብርሃን ወደ ኢየሱስ ያመለክት ነበር።
ሰ. ብዙሃኑ ሕዝብ ቃል የሆነውን ኢየሱስን አልተቀበሉትም። ዮሐንስ ሰዎች ለኢየሱስ የሰጧቸውን የተለያዩ ምላሾች አመልክቷል። ሕዝቡ ኢየሱስን እንደ አዳኝ ባይቀበለውም፣ ኢየሱስ ለመስጠት የመጣውን የዘላለም ሕይወት አምነው የሚቀበሉ ጥቂቶች ነበሩ። ኢየሱስ ዓለምን የፈጠረ ቢሆንም፣ አሁን ወደ ዓለም የመጣው እንደ ሰብአዊ ሰው ነበር። የፈጠራቸው ሰዎች ግን ኢየሱስ ፈጣሪያቸው ወይም አዳኛቸው እንደሆነ አላወቁም ነበር።
ሸ. በኢየሱስ ያመኑ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆናሉ። ኢየሱስ ልዩ የእግዚአብሔር ልጅ ነው። የኢየሱስን
t.me/reflectionofchrist1
t.me/reflectionofchrist1
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ሁላቹም share share በማድረግ የእግዚአብሔርን መንግስት አብራችሁ ስሩ 🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝
ክርስቶስ አምስት ሺህ ሰዎችን መመገቡ እና በውኃ ላይ መራመዱ (ዮሐ. 6፡1-24)
፩. ክርስቶስ አምስት ሺህ ሰዎችን መገበ (ዮሐ 6፡1-15)
ዮሐንስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ለማረጋገጥ የጠቀሰው አራተኛው ምልክት፥ ኢየሱስ አምስት ሺህ ሰዎችን መመገቡን ነው። ይህ በአራቱም ወንጌላት ውስጥ ከተጠቀሱት ጥቂት ተአምራት መካከል አንዱ ነው። ይህም ተአምሩ ደቀ መዛሙርቱን በጣም እንዳስደነቃቸው የሚያመለክት ነው። ይህ «ምልክት» ስለ ክርስቶስ ምን ያስተምራል? እራት መልእክቶች ያሉት ይመስላል፡-
1. አንደኛው፥ ክርስቶስ የሥነ ፍጥረት ጌታና መሪ፥ ነገሮችንም ቢሆን ለማብዛት ይችላል።
2. ሁለተኛው፥ ክርስቶስ ዳግማዊው ሙሴ ነው። እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት ከሰማይ መና እንዳዘነበ ሁሉ፥ በክርስቶስም አማካይነት ለሰዎች ምግብ ሰጥቷል። (ማስታወሻ፡- አይሁዶች ሙሴን የሚመለከቱት መና እንዳወረደላቸው አገልጋይ ነበር።) ምንም እንኳ ሙሴ መና ለማውረድ በመሣሪያነት ያገለገለ ቢሆንም፥ ክርስቶስ ግን በቀጥታ ለሕዝቡ ምግብ ሰጥቷል። አይሁዶች መሢሑ ለሕዝቡ ውኃ እንደሚሰጥ የሚናገር ታሪክ እንደነበራቸው ሁሉ፥ መሢሑ ሕዝቡን ለመመገብ መና ያወርዳል የሚልም አባባል ነበር። ዮሐንስ ምናልባትም ክርስቶስ ሕዝቡን በመመገብ እንዴት የተለየ መና እንደሰጣቸው እያመለከተ ይሆናል። ሕዝቡ ከዚህ ተአምር በኋላ ክርስቶስን ለማንገሥ የፈለጉት በዚህ ምክንያት ሳይሆን አይቀርም።)
3. ሦስተኛው፥ የዘላለም ሕይወትን ምግብ የሚሰጠው ኢየሱስ ነው። በዮሐንስ 4፣ ውኃ የዘላለም ሕይወት ተምሳሌት ሆኖ እንደ ቀረበ ሁሉ፥ በዚህ ክፍል ምግብ ክርስቶስ በእርሱ ለሚያምኑት የሚያሰጠውን የዘላለም ሕይወት ያመለክታል።
4. አራተኛው፥ ዮሐንስ በክርስቶስ የሚያምኑ ሰዎች ለምንም ነገር መጨነቅ እንደሌለባቸው አስተምሯል። ክርስቶስ ደግሞ በሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች በቀላሉ ምግብ እንደ ሰጣቸው ሁሉ፥ ለእኛም በየዕለቱ የሚያስፈልገንን ይሰጠናል።
ይህ ተአምር ደቀ መዛሙርቱን ብቻ ሳይሆን አይሁዶችንም አስደንቋል። ከፈውስ ወይም አጋንንትን ከማውጣት በላይ፥ ይህ ተአምር አይሁዶች ክርስቶስን ለማንገሥ እንዲነሣሡ አድርጓቸዋል። ነገር ግን በኢየሱስ ላይ የነበራቸው እምነት በራስ ወዳድነት የተሸነፈ ነበር። ሥጋዊ ፍላጎታቸውን እስካሟላላቸው ድረስ በንጉሥነቱ ጥላ ሥር ለመኖር ፈቃደኞች ነበሩ። ነገር ግን ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱ እንዲሆኑ በሚጠይቃቸው ጊዜ፥ እምነታቸው አብሯቸው ይኖራል? ኢየሱስ አንዳንድ ለመረዳት የሚያስቸግሩ አሳቦችን መናገር በሚጀምርበት ጊዜ፥ ኢየሱስን ለማንገሥ የነበራቸውን አሳብ ለውጠው እንደ ተቃወሙት በዚህ ክፍል ውስጥ እንመለከታለን (ዮሐ 6፡66)። ሐዋርያው ዮሐንስ ይህንን የተመለከተው የክርስቶስ ዝና ከመጨረሻው ደረጃ ላይ እንደ ደረሰ አድርጎ ነው። ትክክለኛ እምነት በእርሱ ላይ ባይኖራቸውም ብዙ ሕዝብ ይከተለው ነበር። ይህ የራስ ወዳድነት እምነታቸው በጥቂት ወራት ውስጥ ይጠፋል። ክርስቶስ የመጣው የሰዎችን የራስ ወዳድነት ፍላጎት እንደሚያሟላ ንጉሥ ሆኖ አይደለም። እርሱ የመጣው የመንፈሳዊና የሥጋዊ ሕይወታቸው ንጉሥ ለመሆን ነው። ስለዚህም ኢየሱስ ሕዝቡን ትቶ ሄደ።
የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) ክርስቲያኖች እንዲህ ዓይነት የራስ ወዳድነት እምነት ይዘው ክርስቶስን የምንከተለው ሥጋዊ ፍላጎቶቻችንን እስካሟላ ድረስ ብቻ ነው የሚሉበትን ሁኔታ፥ ምሳሌ በመስጠት አብራራ። ለ) ብዙውን ጊዜ የዚህ ዓይነቱ እምነት ከጥቂት ጊዜ በኋላ ምን ይሆናል? ሰዎች በእምነታቸው ይገፋሉ? መልስህን አብራራ።
፪. ክርስቶስ በውኃ ላይ ተራመደ (ዮሐ 6፡16-24)።
ይህ አምስተኛው የክርስቶስ ምልክት በሁሉም ወንጌላት ውስጥ ተጽፎአል። ዮሐንስ ይህን ተአምር በተመለከተ የተናገረው ብዙ ነገር የለም። በዚህ ክፍል የጠቀሰው ኢየሱስ አምስት ሺህ ሰዎችን በመመገቡ ምክንያት በኢየሱስና በአይሁድ መካከል የተከሰተውን ውይይት ከመጥቀሱ በፊት ነው። ይሁንና፥ ይህ ተአምር ክርስቶስ ተፈጥሮን ሙሉ በሙሉ እንደሚቆጣጠር ያሳያል። ክርስቶስ የስበትን ሕግ ሽሮ ልክ በደረቅ መሬት ላይ እንደሚራመድ ሰው በውኃ ላይ መራመዱ ብቻ ሳይሆን ነፋሳትን፥ ማዕበሎችንና ሞገዶችን ሁሉ ጸጥ ማሰኘት ይችላል። ይህም ኢየሱስ በየትኛውም የሕይወታችን ማዕበል ውስጥ እንደሚገኝ ያሳያል። በክርስቶስ እስካመንንና ማዕበላችንን ጸጥ እንዲያደርግልን እስከለመንነው ድረስ ሰላም ይኖረናል። ይህ ውጫዊ ስደቶቻችንን፥ ሕመማችንንና ሞታችንን ጸጥ ላያደርገው ይችላል፤ ይሁንና ከእምሮ በላይ የሆነ ውስጣዊ ሰላም ይኖረናል። ምክንያቱም የክርስቶስ ተከታይ የሆነ አማኝ፥ ክርስቶስ ማዕበልን እንደሚቆጣጠርና ውጤቱንም እንደሚወስን ያውቃል።
t.me/reflectionofchrist1
በቶሎ ይነበብ ልንነቃ ይገባል
ለማንበብ 15 ደቅቃ ብቻ ስጥ ህይወትን ይቀየራል አትሳሳት
share አድርገው
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ዓለም ወዴት እየሄደች ነው? 1. - መጽሐፍ ቅዱስን ማቃጠል በኡጋንዳ በይፋ ተረጋግጦአል
* በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ፣ ወንድ ወይም ሴት በዝሙት ምክንያት ሌላውን የመክሰስ መብት የለውም
*በአሜሪካ እየታየ ያለው የወንድ ለወንድና የሴት ለሴት ጋብቻ
*ጀርመን ወንድም እህቱን ማግባት እንደሚችል ፣ አባት ልጁን:እናት ልጆአን የማግባት ፍቃድን መስጠቱ ፡፡
*የmiami ከተማበመንገድ ላይ ፣ በቤተ ክርስቲያን ፣ በገቢያ ፣ በእግር ኳስ ሜዳ ወዘተ ውስጥ ወሲባዊ ግንኙነት በማንኛውም መንገድ ማግኘት እንዲችሉ መፍቀዶአ
.*ካናዳ (ከእንስሳት ጋር የ sexታ ግንኙነትን መፍቀዶአ
* በስፔን ውስጥ-የወሲብ ፊልሞች በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና በዩኒቨርሲቲዎች መፈቀዱ *- ለአካለ መጠን ያልደረሱ ዝሙት አዳሪዎች ፈቃድ ማሪ ሉክ በህግ መፈቀዱ *በመጨረሻም ዩኤስ አሜሪካ የሰይጣንን ቤተ ክርስቲያን ከፍታለች ፡፡ በይፋ።
የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች ፣ መጨረሻው ተቃርቧል ፣ ጌታ ኢየሱስ በቅርቡ ይመጣል! ማርታናታ!!!
ክርስትያኖች ትኩረታቸው እየተከፋፈሉ ሲሆን ዲያቢሎስ መለኮታዊውን ምህረት ለማስቆም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ነፍሳት ከእርሱ ጋር ሊወስድ ይፈልጋል ፡፡ ደቂቃ ካለዎት ... ይህንን መልእክት ያጋሩ ፡፡ ለምን በቤተክርስቲያን ውስጥ እንተኛለን ? ስለ እግዚአብሔር ማውራት ከባድ የሆነው ለምንድነው ሐሜት ለመናገር በጣም ቀላል የሆነው ለምንድነው? የእግዚአብሔርን መልእክት ችላ ማለት ለምን ቀላል ሆነ?
ይህንን መልእክት ለጓደኞችዎ ይልካሉ ወይም ችላ ይላሉ? እግዚያበሔር “በሰዎች ፊት ብትክዱኝ በአባቴ ፊት እክድዳችሁአለሁ” አለ ፡፡ እግዚያበሔር ከወደዱ ይህንን መልእክት ለምርጥ ጓደኞችዎ እና በቡድን በ 60 ሴኮንድ ውስጥ ያጋሩ ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት. ኣሜን
የአለም መጨረሻ ተቃርቧል አትዘናጉ
አሁን ያለንበት 2013 ዓም + 5500 ዘመን=7513 ስለዚህ ከ 8ኛው ሽ ላይ ቀንሱት ።
8000 – 7513= 487 ዓም ይቀራል።
ነገር ግን ሰምታችሁ ከሆነ ዘንዶ 400 ዓመት ገዝቷል ይባላል እስኪ ጠይቁ።
እና የዘንዶው ሲቆጠር 487 – 400 =87 አመት ቀረው።ትንቢቱም እየተፈፀመ ነው። ሌላው ይህ በንዲህ እንዳለ ደሞ
666 አሁን እዚህ በደጃችን ነው፡፡ አጠንክረን እንፀልይ፡፡ የአውሬው
ቁጥር 6 6 6 የሚፈፀምበት የትንቢት ጊዜ አልቋል/ተፈፅሟል፡፡
የአሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ባስተላለፈው የኦባማን የጤና
ሽፋን ረቂቅ በህግ እንዲካተት ተደርጓል፡፡ የህግ ተግባሩ በቅርቡ
ይጀምራል፡፡ ይህን የጤና ሽፋን ረቂቅ በእያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ
የሰውነት ክፍል ላይ ግላዊ የሬዲዬ ፍሪኩዌንሲ ቺፕስ መልክ (RFID
CHIPS) እንዲተከል ታዟል፡፡ ይህ ቺፕስ በግንባር ወይም በክንድ ላይ
ይደረጋል፡፡ ይህ ደግሞ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደሚናገረው በራዕይ 13 :
15 -18 የተቀመጠውን የአውሬው ምልክት ይፈፀም ዘንድ ነው፡፡ እና
አሁንም ስለ ፍፃሜው ትጠራጠራለህ? ታውቃለህ ለኦባማ የተለየ
መኪና እንደተሰራ አውሬው የሚባል? ተዘጋጅ ንጥቀት አሁን
ይጀምራል፡፡ ራዕይ 13ን ቀድመው ተጫውተውታል፡፡ ብዙዎች ግን
ይህን አልተገነዘቡትም፡፡ 1. ለምንድን ነው ይህ ችፕስ ከባንክ
አካውንት ጋር የተቆራኘው ወይም የተገናኘው? አስታውሱ መጽሐፍ
ቅዱስ እንደሚለው ካለ አውሬው ቁጥር 666 ልትገዙም ወይም
ልትሸጡም አትችሉም ስለሚል፡፡ እስኪ ገምቱ ይህ ቺፕስ ከገንዘብ
ዝርዝር መረጃ ጋር ለምን ተገናኘ? እንዲያውም በጣም ያሳዘነኝ
በቤተክርስቲያን ያሉ ብዙዎች ሰዎች ጌታ ሲመጣ ይህን ሁኔታ
ሊያልፉት አይችሉም፡፡ ደግሞም ብዙዎቹ መጨረሻው እንደቀረበ
አያውቁም፡፡ የቴክኖሎጂ በጣም መራቀቅ ምክንያት ነው ብላችሁ
መልስ እንዳትሰጡኝ፡፡ በማንኛውም የህይወት ጎዳናችሁ
ከእግዚአብሔር ጋር ካልተስማማ አሁኑኑ ንሰሀ ግቡና ተለወጡ፡፡
ካለበለዚያ መንግስተ ሰማያትን ካጣችሁት ገሀነምን አታጡትም፡፡
ስለዚህ አስቡበት፡፡ ገሀነም መልካም ስፍራ አይደለም በጣም
አስከፊው ክፍሉ እንደ መንግስተ ሰማያት ዘላለማዊነት እንዳለበት
እዚህም እንደዛው ነው፡፡ ጆሮ ያለው ይስማ መንፈስ ለአብያተ
ክርስቲያናት የሚለውን ይስማ፡፡ ጠቃሚ ያልሆነ ነገር ከምትልኩ ይህን
ለሌላው ብታስተላልፉ መልካም ነው፡፡ ለምታውቋቸው ቅርብ
ለሆኗችሁ ሰዎች ላኩላቸው፡፡ እስኪ የወንጌላዊ ስራ እንስራ፡፡
እባካችሁ ለምታውቋቸው ለእያንዳንዳቸው በየስማቸው ላኩላቸው፡፡
ለሞባይል እንደምንጠነቀቅ ያክል ለእግዚአብሔር ቃል ብንጠነቀቅ
ምን እንደሚሆን ልትገምቱ ትችላላችሁ፡፡ ከዚህ ደግሞ በጭራሽ
ልንላቀቅ ነፃ ልንሆን አንችል፡፡ ስለዚህ የቻልነውን ያክል እንትጋ
እንጋደል፡፡ 7% የሚሆኑቱ ናቸው መልዕክቱን የላኩት በድጋሚ 93%ቱ
ግን አልላኩም አላወቁም ስለዚህ ጠንክረን እንስራ፡፡ ሰይጣን
እንዲህ ይላል፡- " የሚገርመኝ ሰው እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ
አይታዘዝም እኔን ይጠላኛል ግን ይታዘዘኛል፡፡" ይህን መልዕክት በኋላ
እንዳትልኩት አሁኑኑ ላኩት!!!
ቅዱስ ለ #15 ሰው እባካችሁ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
t.me/reflectionofchrist1
Repost from bright
በትክክል ሸር ያደረጉ ሰዎች ስም ዝርዝር ማታ የምንለቅ ይሆናል እስከዛው ድረስ #ሸር በማድረግ የጣው ተሳታፊ ይሁኑ
#አማራ_ባንክ ከባንክ ባሻገር
ዛሬ እግዚአብሔር በዓመት ላይ ዓመት በቀን ላይ ቀን ይጨመራልኝ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ ዛሬ ለእኔ መልካም ቀን ነው 🎂🎂🎂🎂🙋🙋♂🙋♂🙋♂🙋♂🙋♂🙋♂🎉🎁🧸🎁🎁🎁
ሰላም እግዚአብሔር ቤተሰቦች 🤚🤚🤚🤚🤚 ሰላማዊ ይብዛላችሁ እግዚአብሔር መልካም ነው 🎵🎵🎵🎵🎵🎵 ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ ማቴ 28/3🧚♀🧚🧚♂🧚🧚♂🙇♀🙇🙇♂🙇♂🙋♀🙋🙋♂🙋♂🙋♂🙋♂ኢየሱስ ጊታ ነው 🙋♀🙋አሜን አሜን
➧የእግዚአብሔር ቃል እውነት እንዳይታይ ሰይጣን 😳🤯የተለያዩ ጥረቶችን ያደርጋል ።
ከዚህም የተነሳ በትውልዱ የሚገኘው ወንጌል ፦
1/የቃሉ ስልጣንና ሀይል የማይታይበት (የቃሉ የማይፀናበት የወንጌል ይሆናል😢 ኤፌ 6፣17😀 እንደዚህ ይላል የመዳንንም ራስ ቊር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው ።
😀ማር 16:19-20 ተጨማሪ እንደዚህ የሚል ቃል አለ ጌታ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ከተናገረ በኋላ ወደ ሰማይ ዐረገ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀመጠ። እነርሱም ወጥተው በየስፍራው ሁሉ ሰበኩ ጊታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር በሚከተሉትም ምልክቶች ቃሉን ያጸና ነበር
2/የህይወት ለውጥ የማይታይበትና አምልኮ መልክ ብቻ የሚታይበት የወንጌል ይሆናል😢 (2ጢም 3:1-5 እንደዚህ የሚል ቃል አለ ነገር ግን በመጨረሻው ቀን የሚያስጨንቅ ዘመን እንዲመጣ ይህን እወቅ ።
ሰዎች ራሳቸውን የሚወዱ ይሆናሉና ገንዘብን የሚወዱ ትምክህተኞች ትዕቢተኞች ተሳዳቢዎች ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ የማያመሰግኑ ቅድስና የሌላቸው ፍቅር የሌላቸው ዕርቅን የማይሰሙ ሐሜተኞች ራሳቸውን የማይገዙ ጨካኞች መልካም የሆነውን የማይወዱ ከዳተኞች ችኩሎች በትዕቢት የተነፋ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናል የአምልኮት መልክ አላቸው ኃይሉን ግን ክደዋል ከእነዚህ ደግሞ ራቅ።
ተጨማሪ ኤፌ 6:13-18
3/ቅዱሳን እውነትንና ውሸትን የእግዚአብሔርንና የሰይጣንን መለየት የማይችሉበት ይሆናሉ 😢😀ኢሳ1:21-23
●ምልክት ፈላጊዎች ይሆናል
●በአራቱም አቅጣጫ የተሸቃቀጠ ማንነት ይኖራቸዋል 😭🙆♀🔉🔊
ክፍል 3 ይቀጥላል 😍😍
share share
share share
ማድረግ እንዳትረሱ ጌታ ይባርካችሁ 💥💥
t.me/reflectionofchrist1
t.me/reflectionofchrist1
➧የእግዚአብሔር ቃል እውነት እንዳይታይ ሰይጣን የተለያዩ ጥረቶችን ያደርጋል ።
ከዚህም የተነሳ በትውልዱ የሚገኘው ወንጌል ፦
1/የቃሉ ስልጣንና ሀይል የሚይታይበት (የቃሉ የማይፀናበት የወንጌል ይሆናል ኤፌ 6፣17😀 እንደዚህ ይላል የመዳንንም ራስ ቊር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው ።
😀ማር 16:19-20 ተጨማሪ እንደዚህ የሚል ቃል አለ ጌታ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ከተናገረ በኋላ ወደ ሰማይ ዐረገ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀመጠ። እነርሱም ወጥተው በየስፍራው ሁሉ ሰበኩ ጊታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር በሚከተሉትም ምልክቶች ቃሉን ያጸና ነበር
2/የህይወት ለውጥ የማይታይበትና አምልኮ መልክ ብቻ የሚታይበት የወንጌል ይሆናል😀 (2ጢም 3:1-5 እንደዚህ የሚል ቃል አለ ነገር ግን በመጨረሻው ቀን የሚያስጨንቅ ዘመን እንዲመጣ ይህን እወቅ ።
ሰዎች ራሳቸውን የሚወዱ ይሆናሉና ገንዘብን የሚወዱ ትምክህተኞች ትዕቢተኞች ተሳዳቢዎች ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ የማያመሰግኑ ቅድስና የሌላቸው ፍቅር የሌላቸው ዕርቅን የማይሰሙ ሐሜተኞች ራሳቸውን የማይገዙ ጨካኞች መልካም የሆነውን የማይወዱ ከዳተኞች ችኩሎች በትዕቢት የተነፋ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናል የአምልኮት መልክ አላቸው ኃይሉን ግን ክደዋል ከእነዚህ ደግሞ ራቅ።
ተጨማሪ ኤፌ 6:13-18
3/ቅዱሳን እውነትንና ውሸትን የእግዚአብሔርንና የሰይጣንን መለየት የማይችሉበት ይሆናሉ 😀ኢሳ1:21-23
●ምልክት ፈላጊዎች ይሆናል
●በአራቱም አቅጣጫ የተሸቃቀጠ ማንነት ይኖራቸዋል 😭🙆♀🔉🔊ክፍል 3 ይቀጥላል
▶የእግዚአብሔር ቃል እውነት እንዳይታይ ሰይጣን የተለያዩ ጥረቶችን ያደርጋል ።
➧ከጥረቶቹም ጥቂቶቹ
1,ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል እንዳይፈልጉ አዕምሮአቸውን በዓለም ነገሮች ወይም መንፈሳዊ በሚመስሉ ነገሮች ይምላል
2,የጸሎት ሰው አድርጎ ቃል እውቀት እንዳይኖር ያደርጋል )
ኤፌ 4፣17-19 እንግዲህ አሕዛብ ደግሞ በአእምሮአቸው ከንቱነት እንደሚመላለሱ እላለሁ በጌታም ሆኜ እመሰክራለሁ ።እነርሱ ባለማወቃቸው ጠንቅ በልባቸውም ደንዳንነት ጠንቅ ልቡ ናቸው ጨለማ ከእግዚአብሔርም ሕይወት ራቁ ደንዝዘውም በመመኘት ርኵሰትን ሁሉ ለማድረግ ራሳቸውን ወደ ሴሰኝነት አሳለፈው ሰጡ
*እናንተ ግን ክርስቶስን እንደዚህ አልተማራችሁም በእርግጥ ሰምታችሁታልና እውነትም በኢየሱስ እንዳለ በእርሱ ተምራችኋል ፈተኛ ኑሮአችሁን እያሰባችሁ እንደሚያታልል ምኛት የሚጠፋውን አሮጌውን ሰው አሰወግዱ በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን አዲሱን ሰው ልበሱ
ገላ 5-16=21 /ኤፌ 5:3-14
➧እግዚአብሔር ቃል ፍለጎት ቢኖራቸውም በቃሉ እንዳይኖሩ ያደርጋቸዋል ።
*የእውቀት ሰዎች በማድረግ በህይወት ግን አይኖሩትም ቲቶ 1:16 እንዲህ ይላል እግዚአብሔርን እንዲያውቁ በግልጥ ይነገራሉ ዳሩ ግን የሚያስጸይፉን የማይታዘዙ ለበጎ ሥራም ሁሉ የማይበቁ ስለ ሆኑ በሥራቸው ይክዱታል
ተጨማሪ ማቴ7:21-23
➧በእግዚአብሔር ቃል ለመኖር የሚፈልጉ ቢኖሩም ቃሉን ይሸቃቅጥባቸዋል ወይም ስደትና ውጥረት ያበዛባቸዋል።(2ቆሮ2:14-17
ክፍል 2 ይጥላል 👂👂👂👂👂👂
😍😍share share ማድረግ እንዳትረሱ ጌታ ይባርካችሁ🔥🔥
t.me/reflectionofchrist1
t.me/reflectionofcgrist1
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
