en
Feedback
Grade 12 short notes✍️

Grade 12 short notes✍️

Open in Telegram

Our channel provide # short note # explanation videos # competition weekly # announcing

Show more
1 418
Subscribers
No data24 hours
-67 days
-5730 days
Posts Archive
+1
2nd Round Female Dormitary Placement NS ASTU 2.xlsx2.71 MB

Summary of N.S PLacement of Male 2 (1).PDF5.03 KB

#31 is B

+1
Dorm placement for N.S

ወርሀዊ ክፍያ Asp እና የ ትራንስፖርት ያልከፈላችሁ ተማሪዎች እስከ ነገ መክፈል አለባችሁ አለበለዝያ Administration card አይሰጥም መታወቅያ የሌላችሁ ተማሪዎች ነገ ፎቶ ይዛችሁ ኑ ትምህርት ቤቱ ይስጣትኋል በቀረው መልካም ዝግጅት

ለሁሉም ተማሪዎች ነገ 3:00 እ. ኢ. አ orientation ስላለ ሁሉም በሰአቱ እንዲገኙ እናሳስባለን::

ቅዳሜ ምትገኙት ከጠዋቱ 12 : 30 ነዉ እንዳታረፍዱ

Natural science students will go to university on saturday, so prepare. የተፈጥሮ ሳይንስ ዩኒቨርስቲ መግቢያ ቀን ቅዳሜ ነው ተዘጋጁ፡፡

ለሁሉም የተፈጥሮ በሳይንስ ተማሪዎች ከ(library) የተዋሳቹ ትን መፅሀፍ እስከ ቅዳሜ መልሱ

ነገ እንዳታረፍዱ 12 ሰአት ላይ ትምህርት ቤት መገኘት አለባትሁ(social science)

ነገ 3:00 ሰአት እ.ኢ.አ በሰባት እንስትትዩት በፈተና ዙርያ የሚሰጥ ስልጠና ስለሚኖር ሁላችም የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ተጋብዛችኋል

ለሁሉም ተማሪዎች በደረሰን መረጃ ለ university (exam sheet) ፣ ወረቀት ነክ ፈተና ይዞ መሄድ አይቻልም (Extreme book) እና የመሳስሉት አጋዥም ሁኖ መደበኛ መፅሀፍት መውስድ ትችላላችሁ ። መልካም ዝግጅት መልካም ፈተና

ይሄን ሁለት ቀን ምንጭ መጨናነቅ አያስፈልግም ወላጆቻችሁ ዱዓእ እንዲያደርጉላችሁ ጠይቅዋቸው ሁሉም የሚያስፈልጋችሁ ነገር አዘጋጁ አላህ ከናንተ ጋር ይሁን አብሽሩ

ለሁሉም የ ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ዛሬ በተማሪ ማነስ ምክንያት (orientation)ወደ እሁድ ተቀይርዋል የ(transport) ብር ባለመብቃቱ እያንዳንዱ ተማሪ 60 ብር መጨመር ግድ ይሆንበታል ከ መፅሀፍት ቤት (library) መጻፍ የወሰዳችሁ ሰኞ መመለስ አለባችሁ ሰኞ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ 12 ሰአት እ.ኢ.አ መገኘት ይኖርባችኋል ።

+8
BIOLOGY G10 60q.docx0.81 KB

Repost from Fana Education™
" ዘንድሮ በመደበኛው 667 ሺህ 483 ፤ በግል፣ በማታ እና በርቀት 200 ሺህ 691 ተፈታኞች ፈተና ይወስዳሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ብሔራዊ ፈተና ጋር በተያያዘ ባለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። ምዝገባው በማንዋል በመሆኑ ተፈጥሮ የነበረውን የተፈታኞች መረጃ አያያዝ ጥራት ጉድለት ለማረም ዘንድሮ ምዝገባው በበይነ መረብ መካሄዱን አገልግሎቱ ገልጿል። በተጨማሪም ከዩኒቨርሲቲ ድልድል፣ ዝግጅት እና አቀባበል ጋር በተያያዘ እክሎች የነበሩ ሲሆን ዘንድሮ ችግሩ መቀረፉን አረጋግጧል። አምና ካጋጠመው ጉድለት በመማር የፈተና ማስፈጸሚያ ማንዋል እና መመሪያውን በማዘጋጀት እና በመከለስ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተደርጓል። ባለፈው ፈተና ወቅት ተፈታኞችን ማዘጋጀት አለመቻሉ ዋና ችግር እንደነበር የጠቀሰው አገልግሎቱ በዚህ ዓመት በቂ ዝግጅት ስለመደረጉ ገልጿል። በዚህ ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 869 ሺህ 802 ትክክለኛውን የምዝገባ ሂደት ያላሟሉ 1 ሺህ 213 ተፈታኞች ምዝገባ መሠረዙንም ተገልጿል። ዘንድሮ ፦ - በመደበኛ 667 ሺህ 483 - በግል፣ በማታ እና በርቀት 200 ሺህ 691 ተፈታኞች ፈተና ይወስዳሉ። ፈተናው በሁለት ዙር በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ይሳጣል። የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 21 ቀን፤ ሁለተኛው ዙር ፈተና ደግሞ ከሐምሌ 25 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ አገልግሎቱ አረጋግጧል። የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 16 እስከ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እ የሚገቡ ሲሆን ሐምሌ 18 ገለጻ ይሰጣቸዋል። የተፈጥሮ ሣይንስ ተፈታኞች ደግሞ ከሐምሌ 22 እስከ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ገብተው ሐምሌ 24 ቀን ገለጻ ይሰጣቸዋል። ተፈታኞች ፈተናውን በራሳቸው ጥረት እንዲሠሩ አሳስበው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባለፈው ዓመት የፈተና ደንብ ጥሰት የፈጸሙ 17 ሺህ ተፈታኞች ውጤት ሙሉ በሙሉ መሠረዙን አስታውሷል። Credit : #ኤፍቢሲ

ለሁሉም የ ማህበራዊ ሳይንስ (social science) ተማሪዎች ነገ ስምንት ሰአት ላይ (orientation) ስለ ሚኖር ነገ ማንም እንዳይቀር ግዴታ ነው በግዜ እንድትገኙ እንጠይቃለን። ማሳሰብያ የተማሪ ተወካይ መገኘት አለባችሁ

ይድረስ በጣም ለምወዳችሁ ተማሪዎቼ : ያው እንደምታውቁት ሁለት ዓመታትን በጋራ አሳልፈናል እናም አሁን ጊዜው ደርሶ ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ምትሸጋገሩቀት የፈተና ዋዜማ ላይ ናችሁና ታዲያ ይህን ጊዜ እንደ አንድ አባት ልጆች በመተሳሰብ፣ በመደጋገፍ፣ በመጠባበቅ፣ በጋራ በመንቀሳቀስ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ጥረት እንድታደርጉ ባሳለፍናቸው ሁለት ዓመታት ስም እማፀናችኋለው?? ለሁሉም ነገር አላህ ይርዳችሁ። ሰላም ሄዳችሁ ሰላም ተመለሱ። መ/ር በላይነህ ስፍር

ከመምህር በላይነህ ስፍር የተላለፈ መልዕክት 👇👇👇👇👇