cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Gospel for the world

(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 ) .... 23፤ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥ 24፤ ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው። #Share #Share #Share

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
179
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በቶሎ ይነበብ ልንነቃ ይገባል ለማንበብ 15 ደቅቃ ብቻ ስጥ ህይወትን ይቀየራል አትሳሳት share አድርገው ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። 🎺ዓለም ወዴት እየሄደች ነው? ✍መጽሐፍ ቅዱስን ማቃጠል በኡጋንዳ በይፋ ተረጋግጦአል ✍በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ፣ ወንድ ወይም ሴት በዝሙት ምክንያት ሌላውን የመክሰስ መብት የለውም ✍በአሜሪካ እየታየ ያለው የወንድ ለወንድና የሴት ለሴት ጋብቻ ✍ጀርመን ወንድም እህቱን ማግባት እንደሚችል ፣ አባት ልጁን:እናት ልጆአን የማግባት ፍቃድን መስጠቱ ፡፡ ✍የmiami ከተማበመንገድ ላይ ፣ በቤተ ክርስቲያን ፣ በገቢያ ፣ በእግር ኳስ ሜዳ ወዘተ ውስጥ ወሲባዊ ግንኙነት በማንኛውም መንገድ ማግኘት እንዲችሉ መፍቀዶአ ✍ካናዳ (ከእንስሳት ጋር የ sexታ ግንኙነትን መፍቀዶአ ✍በስፔን ውስጥ-የወሲብ ፊልሞች በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና በዩኒቨርሲቲዎች መፈቀዱ *- ለአካለ መጠን ያልደረሱ ዝሙት አዳሪዎች ፈቃድ ማሪ ሉክ በህግ መፈቀዱ፣ ✍በመጨረሻም ዩኤስ አሜሪካ የሰይጣንን ቤተ ዕምነት ከፍታለች በይፋ። 🎺የተከበራችሁ ወንድሞች እና እህቶች ፣ መጨረሻው ተቃርቧል ፣ ጌታ ኢየሱስ በቅርቡ ይመጣል! ማርታናታ!!! ✍ክርስትያኖች ትኩረታቸው እየተከፋፈሉ ሲሆን ዲያቢሎስ መለኮታዊውን ምህረት ለማስቆም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ነፍሳት ከእርሱ ጋር ሊወስድ ይፈልጋል ፡፡ ደቂቃ ካለዎት ... ይህንን መልእክት ያጋሩ ፡፡ ለምን በቤተክርስቲያን ውስጥ እንተኛለን ? ስለ እግዚአብሔር ማውራት ከባድ የሆነው ለምንድነው ሐሜት ለመናገር በጣም ቀላል የሆነው ለምንድነው? የእግዚአብሔርን መልእክት ችላ ማለት ለምን ቀላል ሆነ? ይህንን መልእክት ለጓደኞችዎ ይልካሉ ወይም ችላ ይላሉ? እግዚያበሔር “በሰዎች ፊት ብትክዱኝ በአባቴ ፊት እክድዳችሁአለሁ” አለ ፡፡ እግዚያበሔር ከወደዱ ይህንን መልእክት Share ያድርጉ ፡፡ እግዚአብሔር ይባርኮት! ኣሜን፡፡ የአለም መጨረሻ ተቃርቧል አትዘናጉ ✍አሁን ያለንበት 2014 ዓም + 5500 ዘመን=7514 ስለዚህ ከ 8ኛው ሽ ላይ ቀንሱት ። 8000 – 7513= 486 ዓም ይቀራል ተብሎ ይገመታል። ነገር ግን ሰምታችሁ ከሆነ ዘንዶ 400 ዓመት ገዝቷል ይባላል እስኪ ጠይቁ። እና የዘንዶው ሲቆጠር 486 – 400 =86 አመት ቀረው።ትንቢቱም እየተፈፀመ ነው። Any way ቀኑ ቅርብ ነዉ፡፡ 🎺ሌላው ይህ በንዲህ እንዳለ ደሞ 666 አሁን እዚህ በደጃችን ነው፡፡ አጠንክረን እንፀልይ፡፡ የአውሬው ቁጥር 6 6 6 የሚፈፀምበት የትንቢት ጊዜ አልቋል/ተፈፅሟል፡፡ የአሜሪካ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ባስተላለፈው የኦባማን የጤና ሽፋን ረቂቅ በህግ እንዲካተት ተደርጓል፡፡ የህግ ተግባሩ በቅርቡ ይጀምራል፡፡ ይህን የጤና ሽፋን ረቂቅ በእያንዳንዱ የአሜሪካ ዜጋ የሰውነት ክፍል ላይ ግላዊ የሬዲዬ ፍሪኩዌንሲ ቺፕስ መልክ (RFID CHIPS) እንዲተከል ታዟል፡፡ ይህ ቺፕስ በግንባር ወይም በክንድ ላይ ይደረጋል፡፡ ይህ ደግሞ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደሚናገረው በራዕይ 13 : 15 -18 የተቀመጠውን የአውሬው ምልክት ይፈፀም ዘንድ ነው፡፡ እና አሁንም ስለ ፍፃሜው ትጠራጠራለህ? ታውቃለህ ለኦባማ የተለየ መኪና እንደተሰራ አውሬው የሚባል? ተዘጋጅ ንጥቀት አሁን ይጀምራል፡፡ ራዕይ 13ን ቀድመው ተጫውተውታል፡፡ ብዙዎች ግን ይህን አልተገነዘቡትም፡፡ 1. ለምንድን ነው ይህ ችፕስ ከባንክ አካውንት ጋር የተቆራኘው ወይም የተገናኘው? አስታውሱ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው ካለ አውሬው ቁጥር 666 ልትገዙም ወይም ልትሸጡም አትችሉም ስለሚል፡፡ እስኪ ገምቱ ይህ ቺፕስ ከገንዘብ ዝርዝር መረጃ ጋር ለምን ተገናኘ? እንዲያውም በጣም ያሳዘነኝ በቤተክርስቲያን ያሉ ብዙዎች ሰዎች ጌታ ሲመጣ ይህን ሁኔታ ሊያልፉት አይችሉም፡፡ ደግሞም ብዙዎቹ መጨረሻው እንደቀረበ አያውቁም፡፡ የቴክኖሎጂ በጣም መራቀቅ ምክንያት ነው ብላችሁ መልስ እንዳትሰጡኝ፡፡ በማንኛውም የህይወት ጎዳናችሁ ከእግዚአብሔር ጋር ካልተስማማ አሁኑኑ ንሰሀ ግቡና ተለወጡ፡፡ ካለበለዚያ መንግስተ ሰማያትን ካጣችሁት ገሀነምን አታጡትም፡፡ ስለዚህ አስቡበት፡፡ ገሀነም መልካም ስፍራ አይደለም በጣም አስከፊው ክፍሉ እንደ መንግስተ ሰማያት ዘላለማዊነት እንዳለበት እዚህም እንደዛው ነው፡፡ ጆሮ ያለው ይስማ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ይስማ፡፡ ጠቃሚ ያልሆነ ነገር ከምትልኩ ይህን ለሌላው ብታስተላልፉ መልካም ነው፡፡ ለምታውቋቸው ቅርብ ለሆኗችሁ ሰዎች ላኩላቸው፡፡ እስኪ የወንጌላዊ ስራ እንስራ፡፡ እባካችሁ ለምታውቋቸው ለእያንዳንዳቸው በየስማቸው ላኩላቸው፡፡ ለሞባይል እንደምንጠነቀቅ ያክል ለእግዚአብሔር ቃል ብንጠነቀቅ ምን እንደሚሆን ልትገምቱ ትችላላችሁ፡፡ ከዚህ ደግሞ በጭራሽ ልንላቀቅ ነፃ ልንሆን አንችልም፡፡ ስለዚህ የቻልነውን ያክል እንትጋ እንጋደል፡፡ 😒 ሰይጣን እንዲህ ይላል፡- " የሚገርመኝ ሰው እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ አይታዘዝም እኔን ይጠላኛል ግን ይታዘዘኛል፡፡" ይህን መልዕክት በኋላ እንዳትልኩት አሁኑኑ ላኩት!!! ለ # 50 ሰው እባካችሁ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Show all...
🌞 ከመነቃቃት መንቃት ከመነሳሳት መነሳት ✍አንድን ሰው ሊያነቃቃው የሚችለው ብዙ ነገር ይኖራል ። በአነቃቂ ንግግሮች፣ በአነቃቂ ምስሎች፣ video ዎች እና ከኋላ ታሪኩ እንዲሁም የመሳሰሉት ነገሮች ሊሆኑ ይችላሉ። ማንኛውም ሰው በማነቃቂያ ንግግሮች ሊነቃቃ፣ሊነሳሳ ይችላል ። ✍መነቃቃት እንዲሁም መነሳሳት ምንም አይነት precondition ላያስፈልገው ይችላል። የሚነቃቃ ሰው ሰውን በማየት ሊነቃቃ ወይም ሊነሳሳ ይችላል ። ነገር ግን ምንም ካላሰበ ሰው የተነቃቃ/የተነሳሳ ሰው የተሻለ ነው ወይም ሌላ መንገድ ውስጥ ይገኛል። most probably ግን የሚነቃቃ/የሚነሳሳ ሰው ለጊዜው ነው እንጂ ሲነጋ ወደ ነበረበት ሁኔታ መመለሱ አይቀሬ ነው። ምክንያቱም ልቡ ለመለወጥ አልወሰነም እና ማለት ነው። መነቃቃት፣ መነሳሳት 👉 ከጊዜያዊ ሞቅታ ሊመነጭ ይችላል 👉 ከስሜታዊነትም ሊመጣ ይችላል 👉 ከንዴት 👉 ሰዎችንም በመመልከት ሊመነጭ ይችላል ። ነገር ግን ምንም ስሜት ካልተሰማው ሰው ይሻላል። ምክንያቱም ከመነቃቃት ወደ መንቃት ከመነሳሳት ወደ መነሳት ሊያድግ ተስፋ ስላለው ማለት ነው። 📖✍ከዚህ ሁሉ ግን የሚበልጠው ከመነቃቃት ይልቅ መንቃት ከመነሳሳት ይልቅ መነሳት የተሻለ ነገር ነው። ምክንያቱም በአንድ ሰው ሕይወት ላይ ትክክለኛና ፍሬ ያለው ለውጥ የሚመነጨው ከዚህ ስለሆነ ማለት ነው። የነቃ ሰው ከተነቃቃ ሰው የሚሻለው 👉 ለመለወጥ ዝግጁ የሆነ ሰው ነው 👉 ትላንትናውን ለመድገም የማይሻ ነው 👉 የውሳኔ ሰው የሆነ ሰው ነው 👉 በትላንትናው መታሰር የማይፈልግ የሆነ ሰው ነው 👉 ነገን ለተሻለ የሚያስብ ሰው ነው 👉 የትኛውም ወጀብም ሆነ አውራቂስ የማያስቆመው ልቡን ለለውጥ ያዘጋጀ ሰው ነው። ስለዚህ እንንቃ!!!! @gospel_4ze_world @gospel4zeworld @gospel4zeworld
Show all...
[Forwarded from ፭ Kilo Fellowship] [ Photo ] ✍️(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5 ) 📖19፤ እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ። 📖20፤ እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን። 🙌ሰላም ለእናንተ ይሁን በጌታ የተወደዳችሁ ቅዱሳን፡፡ በዚህ ምድር የመቆየታችን ምክንያት የጠፉትን ወደ ጌታ እንድናመጣቸው ነው፡፡ ለነፍሳት ሸክም የማይሰመው ማንም ሰው ብኖር እራሱን ልጠይቅ ይገበዋል፡፡ 🔥MUCH LOVE❤️ 🔥MARANATHA!
Show all...
Show all...
#Tehadiso_Orthodox|#Kale_Awadi #ቃለ ዐዋዲ ቴሌብዥን#Gospel4zeworld

Kale Awadi ቃለ ዐዋዲ ቴሌብዥን Telegram channel :

https://t.me/gospel4zeworld

ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡ ያመነ የተጠመቀ ሁሉ ይድናል፣ ያለመና ግን ይፈረድበታል፡፡(ማር. 16፡15) And he said unto them, Go ye into all the world, and preach the gospel to every creature. He that believeth and is baptized shall be saved, but he that believeth not shall be damend. ይህ YOUTUBE Channel የጌታን ወንጌል ለሰዉ ሁሉ ለማሰማትና ሰዎችን ለጌታ እንዲኖሩ ለመድረግ የታለማ ነዉ፡፡ ሰብስክራይብ ያድርጉ!! The primary aim of this channel is preaching JESUS CRUCIFIED for all people around the world. Please give us your support, through your SUBSCRIPTION to this channel and share by sharing it for your lovely ones. Stay tuned! Thank you for being our partner. Subscribe this channel and share it for your lovely ones Stay tuned! GFA(Gospel for all) digital Evangelism service Gospel for World

Show all...
#አማላጅ #ኢየሱስ #Gospel4zeworld

Telegram channel :

https://t.me/gospel4zeworld

ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡ ያመነ የተጠመቀ ሁሉ ይድናል፣ ያለመና ግን ይፈረድበታል፡፡(ማር. 16፡15)And he said unto them, Go ye...

Show all...
Orthodox Vs Tehadiso Orthodox|| Kaleawadi tv||Tselyu

Please #Support us #Subscribe #Like #Comment and #ShareOrthodox Vs Tehadiso Orthodox|| Kaleawadi tv||ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ፡፡ ያመነ የተጠመቀ ሁሉ ይድናል፣ ያለ...

#Day_16 #ትንሳኤ “ኢየሱስም። ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤ ሕያው የሆነም የሚያምንብኝም ሁሉ ለዘላለም አይሞትም፤ ይህን ታምኚያለሽን? አላት።” #እኔ_ምስክር_ነኝ #I_AM_A_WITNESS
Show all...
Repost from ፭ Kilo Fellowship
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌 Hellow fellows, Our #16Days_Challenge will end today!! Thanks to you all who have participated in #I_AM_A_WITNESS digital mission. We still need to pray so that the the #Holy_Spirit transforms all the souls who have heard the #Good_News. 👉 And please share the last article we are going to post later for your unbeliever friends. ✅ Bless you all and keep sharing the Gospel. 5KECSF #Action_Team. Happy Easter❤️🙏
Show all...
Repost from ፭ Kilo Fellowship
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟 🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌 Hellow fellows, Our #16Days_Challenge will end today!! Thanks to you all who have participated in #I_AM_A_WITNESS digital mission. We still need to pray so that the the #Holy_Spirit transforms all the souls who have heard the #Good_News. 👉 And please share the last article we are going to post later for your unbeliever friends. ✅ Bless you all and keep sharing the Gospel. 5KECSF #Action_Team. Happy Easter❤️🙏
Show all...
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5 ) ------------ 7፤ እንግዲህ ያለ እርሾ እንዳላችሁ አዲሱን ሊጥ ትሆኑ ዘንድ አሮጌውን እርሾ አስወግዱ። ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና፤ 8፤ ስለዚህ በቅንነትና በእውነት ቂጣ በዓልን እናድርግ እንጂ በአሮጌ እርሾ በክፋትና በግፍ እርሾም አይደለም። 🎺Happy Easter!
Show all...