en
Feedback
MELAYAN LALA GENERAL ALUMINUM AND GLASS TECHONOLOGIS

MELAYAN LALA GENERAL ALUMINUM AND GLASS TECHONOLOGIS

Open in Telegram
746
Subscribers
No data24 hours
-87 days
-3430 days
Posts Archive
፠፠««««««««―――――――»»»»»»»፠፠                         ሙሀመድ ሰላም አለይኩም ሰይዲ                       ሰላቱሏ አላ ኸይሪል በራያ                ፨ሙሀመድ በህሩል ሂዳያ ፤ ሙሀመድ በርቁል ዒናያ ፨አያሀዲየል መጣያ ፤ ያአኽየረል በራያ ፨አብሺር አንተ ቢልሂዳያ ፤ ቀድ ኒልተ ኩለል ዐጣያ ፨ሙሀመድ ሢሩል ኢጃዚ ፤ ሀያቱ ሩሂል ኢምዳዲ ፨ወሏሂ ናለል ኢስጢፋ ፤ መን ጁዚበ ቢልሙስጠፋ ፨ቀድ ኪለ ሚክያለል አውፋ ፤ መን ዛቀ ሲረል ሙስጠፋ ፨ያሢሪ ወያመደዴ ፤ አንተ ኑሩሏሂል ሀዴ ፨ሀሚሉ ራየቲል ዑላ ፤ ሢሊሁ የስቢል ዑቀላ ፨ናዚሙ ሲልከል ውጁዲ ፤ ቢኒዛሚሀ ለልአሊ ፨ኢተዘረ ቢልጀላሊ ፤ መዝሀሩ ሢሪል ጀላሊ ፨ሳእረ ቢረፍረፊል መውላ ፤ ወኑሩሁ የተልአላ ፨ቀድ ጠዋ ኩለል አግያሪ ፤ ወሀዛ አስራረል ባሪ ፨ወሁቢ ቢልዊሳሊ ፤ ሒየ ጋየተል ከማሊ ፨መዘለዕ ነጅሚል ቁሉቢ ፤ ሸራቡሏሂል መህቡቢ ፨ጠለዐ ከልበድሪ ታሚ ፤ ዐሊየን ኩለል መቃሚ ፨ወቀድ ጣበ ቢልሙራዲ ፤ ዛኢረን ሊላሂል ሐዲ ፨ለቢሠ ሠውበል ከማሊ ፤ ፊመቃመቲል ዐዋሊ ፨ዐይኑ ራህመቲል ዉጁዲ፤ ኢክሲሩላሂል መህሙዲ ፨ወቃመት ሊልኢህቲራሚ ፤ አምለኩላሂል ኪራሚ ፨ቀድ አረጅ ሱልጣኑ ጠይባ ፤ ወልአርሹ የህተዙ ጠርባ ፨ሱልጣኑ ረክቢል መዐሊ ፤ ቢሀዳኢቂል ዊሳሊ ፨ሰላቱሏሂል ሰመዲ ፤ አላሰይዲል መህሙዲ ፨ወሰላሙል ሙተዋሊ ፤ ዐለይሂ ወዐለል አሊ ፨ወከዛ ዐለል አስሀቢ ፤ ሑወ ላቱ ዛከል ባቢ 👉https://t.me/pdfmenzuma ፠፠«««««««―――――――――»»»»»»»፠፠

አላሁመሰሌ አላሙሀመዴ(2)                 ያኢማሚል ሀረም ከንዘሙ ጠልሰሙ ፨ቃመ ቢባ ቢና ሲሩን ሚነል ሁቢ ፈአስከረ ቀልበን ሸራቡ ሚንሁሙ ፨ጠልበ ለነል ሙራድ አብደለነል ጀዋድ ሲረን ሙከረማን ቀልበን ዩሀየሙ ፨ፈያ ጠይፈ ሁቢ መረ ቢልፉአዲ ፈአሽረቀል ዋዲ ነሲሙን ሚንኩሙ ፨ፈበሀት ፉአዲ ሲረን ባጢኒያ ተጀለ ሊሲሪ ሲረን ሙከተሙ ፨አሽረቀቲል አርዱ ቢኑሪ ረቢሀ ፈሻፊ ዐለሚ ሲሩን ሙጠልሰሙ ፨ሸፋ አምረደና ቢመርሀሚ ሁቢ ወአህያ ሲረና ማሁወ ሙዕደሙ ፨ወአግና ፈቂረን አውጀሀ ሙዕደማ ወአብራዘ አምረን ሻዕኑሁ የዕዙሙ ፨ለውዙኪረስሙሁ አላ ቀብሪ መይቲ ቃመ ቢዝኒሏሂ ሀየን ሙከረሙ ፨ፈያ ሳዳቲና ኢርሀሙ ሙሂባን ዩዳዊ ቁሉበን ቢልሁቢ ሙልዘሙ ፨ከማ ቃለ ለሁ አሰይዱል ካሚል አል ዐሺቁል መህቡብ ከንዙሙ ጠልሰሙ ፨ወኡሙሩ ነስሪን ነህኑ ቢሁቢና ሙጅተሚዐን ቢሂ ሙዕሚናን ሙስሊሙ ፨ከሰዐቲን መረት ሚነ ደህሪ ቢሀ ሂነ ተዑዱሀ ፈል አምሩ አዕዘሙ ፨ፈሠዐቱን ገይሪ ለም ነጅተሚዕ ቢሂ አጥወሉ ዱሁረን ሀዛ ሙሠለሙ ፨ሊመን ኢስተግሪቀ ቢሁቢ መህቡበ በደ ለሁ ሱሀ ቢደውኢ ዩቅሀሙ ፨ወበደት ሹሙሱ ሙኒረቲ ዲያ አሽረቀት ዐለመን ቢለይሊን ሙዝሊሙ ፨ያሙኒሠ ሲሪ ሚን ወህሸቲ ዘማን ሙበዪዱ ወጅሂ ቢኑሪን ሙክረሙ ፨ባተ ፊኻጢሪ ኸዋጢሩ ሂቢን ሲርና መሀየማን ቢሲሪን የዕዙሙ ፨ሪያሁል ሙሀበት ሀበት ፊደሚሪ ቁልቱ ሊሰሚሪ አህለን ያሙክረሙ ፨አድሪከሠልሙና ኢሳበተ ሂቢ የሽፊ ሚነል ዐሊል መርዊየን የልሂሙ ፨ፈሀሸዘ ሲሪ ሀዘነ ጀሚዐ ሰጠዐ ፊሲሪ ወጅሁን ሙለሠሙ ፨ፈሲርቱ ሀኢረን ላአድሪ ማቁለ ፈሻ ሚና ሸእኑ ካነ ሙከተሙ ፨ፈቁም ያነዲሚ አስቂና ሸራበን ዩንሲ ማዱነሁም ቢኑሪን ዩክረሙ ፨አዩሀል አህባቡ አንሲፉና ሀቀን ሻእኑኩም ሀከዛ ሊአባቢኪሙ ፨አቢየ ናዲረን ካነ ሀዛ ሸእኑ ፈዕጂቡ ሊአምሪን ሚና ወሚንኩሙ ፨ፈሚኒየል ኸፋ ወሚንኩሙ ዙሁር ፈዳው አምራደን ቢመርሀሚኩሙ ፨ወሩእየቱ ወጅሂን ካነ ሙከረማ ቢሩእያቲ ዛቲን ሸእኑሀ የዕዙሙ ፨ዛለ ዐንሁ ሺቃ ሀቀን አመን ረአ ወጅሀን ሙበሀጃን ሲሊሁ አዕዘሙ ፨ለውቀበልቱ የደን ካነ ዐጣኡሀ ዩግኒ ፈቂረና ሊአምሪን ዩፍሀሙ ፨አውለስሚ ቱራቢን ሚን ቀደሚን ላነት በያአኒ ሰፍዉ ሊሸእኒን ዩክረሙ ፨ሂያ ቁጥቡ ሀርቢን ወቁጥቡ ሚህራቢን ዳረ ሊአምሪሀ አክዋኑን የዕዙሙ ፨ሂያ ሩሁል ዉጁድ ወሚስባሁ ሲሪ ወሀያቱ ሩሂ ጢበን ሙሸመሙ ፨ወሸምሱ ጠለዐት ፊኡፉቂ ሲሪ ወከውከቡ ለሀ ወኑሩን አክረሙ ፨ወሰፍወቱ ኸልቂ ሚን ነስሊ ዐድናነ ሙንተኻቡን ሙደር ቁረይሹን ሀሺሙ ፨ፋቲሁን ቢላዲ ናሲሁል ዒባዲ ወአቡል ማዕነዊ ሲሩን ሙጠልሰሙ ፨ሀረት አፍካሩና ቢልጀማሊል ሀዲ ሁወ ኑሩል ባዲ ወልባቡል አዕዘሙ ፨ጣፈ ጠይፉል ሁቢ ፊለያሊል ሙና ፈዑድና ሀኢረን ወረቡል አክረሙ ፨ፈጃለ ሲሩና ፊአስራሪ ገይቢ ፈሀረ ሲሩና ጣበ ተበሱሙ ፨ሀቃኢቁ ገይቢን ኡጥሊዑሀ ከሽፋ ወሳረ ሲሩል ከውን ሁበን ዩናዲሙ ፨ሰኪርና ወሂምና ቢኸምረቲ ሁበን ወሸሀደ ሹሊ ሲረ ሙከተሙ ፨አልበሰና ዒዘን ወተጃን ፋኢቀን ወሸሀደ ሲሊ ማሁወ አዕዘሙ ፨ወለይለቱን ቢትና ቢሁቢኩም ሀኢን ነዑዱ ሀዒደን በል ሂየ አክረሙ ፨ዐላ ሸምሲል ከውኒ ወጋየቲል ሙና ሰላቱ ሚነሏ አይደን ወሰለሙ ፨ወዐላ አሊሂ ሀሚሊ ራያቲ ሊሸርዒ ነቢዪ ሢሊሁ አዕዘሙ ፨ዐላ አስሀቢሂ አወው ወነሰሩ ወሊል ሂዳየቲ ፈሁም አንጁሙ ፨መዳመ ሰያሩ የንፈቲሁ ለሁ አሥራሩ ጉዩቢን ካነ ሙከተሙ https://t.me/pdfmenzuma

ያሙስጠፈል አናሚ(3)                         ዐለይከ ሰላሚ   ፨ሀምደ ለከ ረበና ያኻሊቀል አሽያኢ አውጀድተ ለና ሲረን ሚን ዱረቲል በሐኢ ፨ሁወ ነቢየል መህቡብ ሰድሩል ሙቀረቢና ቢሂ ጠበቲል አርዋህ ጠረበን ቢል ሐናኢ ፨ሁወ ሸምሡል አስራሪ ወቀመሩል አንዋሪ ወሰማኡ ኑዙሊ ሊራህመቲል ዑላኢ ፨አንተል ሂቡል ሙቀረብ ወደዋኡል ሙጀረብ ቢባቢሂ ሉዝደውመን ተነል ኩለል ሙናኢ(2) ፨ሸራቡ አሕሊ ሰፋ ወሸምሱ ቢላኸፋ ወኑሩሁ የኽጢፉ በሰረ ኩለራኢ ፨ሁወ ከማኢል ሀያት ቢሂ ቃመል ካኢናት ቢሂ ለዘቱል ሀያት ሊቀሪቢን ወናኢ(2) ፨መሀሉ ነዘሪሏ ወሙዳዑ ሲሪሏ ወሸራቡ አህሊሏ ወሚዛቡል ዐጣኢ ፨ወቀመሩል ለአሊ ወጀማሉል ጀማሊ ከማሉ አህሊል ከማል ፊሀድረቲል ሐዋሊ ፨ኢኽዋኒ ታአሐቡ ተልቀው ሲረን ጃዚቡ ወልባቡ ሙበወቡ ወሸራቡ ዙላሊ(2) ፨ወክተሂሉ ቢኑሪ ቢእስሚዲሢሪሂም ወረዉ ቀልበን ዘሚ ቢሸራቢል ከማሊ ፨ተህየ ቢሂል አርዋሁ ቢሂ ረውሁ ወረሁ ወኑሩን ቢላመይኒ ወቡዱሩል ጀማሊ ፨ወከውከቡ ሙኒረን ቢለይለቲ ዘልማኢ ወረውሁ ሊል አጅሳዲ ወየሚን ወሺማሊ ፨ካቲሙ አስራሪሏ በዋቡ ሀድረቲሏ ወአብደዑ ኸልቂሏ ሙስተግሪቁል ጀማሊ(2) ፨ሰፊነቱ ሰያሪ ኢላ ጀህሪል አስራሪ ወመሀሉል አንዋሪ ወመቃሙል ከማሊ(2) 👉https://t.me/pdfmenzuma

አወዬ ሰላምአለይክ(3)                     ሰለዋቱላ አለይክ ፨ነህመዱላሀ ረቢ ዐላ ጁሊኒዕመቲ ቢባዕሲ ረሱሊላ ሰፍዋቲል ሀድረቲ ፨ወቢኒዕመቲል ኢስላም ተፈደለ ዐለይና ወቢጃዕሊና አይዳ ሚን አኽያሪል ኡመቲ ፨ሠላቱ ወተስሊሙ ወአዝካ ተሂየቲ ዐላ መንሸኢል ኢጃድ ቢሲሪ ኑቡወቲ ፨ወዐላ አሊል ከዛ ወአዝዋጂሂ ጡራ ቢላንቲሐኢከዛ ወዐላ ሰሀበቲ ፨ያኸይረ ኸልቂላሂ ያመህቡበል አዘሊ ያመን ለሁል መካነት ፊመህቡቢል ሀድረቲ ፨መሯቂ ጀሚዒል ኸልቅ ኢላ ዚርወቲል ዑላ ወአስራሩሁ ራቀት ቢዐዚሚል ቁድረቲ ፨ወቀድ ማለ አልአክዋነ ኑረ ወጀማላ ቢዛሂሪ ሸሪዐ ወሲሪል ሀቂቀቲ ፨ፈያ ጀውሀረል ከውነይኒ ያሸምሰ ሪሳለቲ ፈኩን ለና ሸፊዐን ኢዛ ነዕሉ ዘለቲ ፨አያዳኢመ ሹሁድ ያሰበበን ሊልዉጁድ ያፈርደን ላየንቀሲም ከጀውሀሪል ፈርደቲ ፨ቃኢሙን ፊል መለኩቲ ቢሉጥፊ ራህመቲሂ ወፊል ሙልኪ ቃኢሙ ቢሲሪል ጀሊለቲ ፨አያሚር አተል ጀማል ያጡረን ሊተጀሊ ያመን ቃመ ፊልአምሪ ቢሢሪ ደይሙመቲ ፨አያጃዚበል ቁሉብ ያሰፍዋተን ሊል መህቡብ ቀድ አጥረበትኒ ዒሽቃን አይደን ወሀነቲ ፨ፈዩንሺኡ ዚክሩሁ ለሂበን ፊል አህሻኢ ፈማ ለሐንጢፋኡ ኢላ ቢል ሙላቀቲ ፨ፈያ ዐሺቀል መህቡቢ ተዐለው አተዛከር ዑሑዳ ተቃደመ ፊዐለሚ ዘረቲ ፨ፈኑፊ ቢዑሁዲን ቀድ ኡኺዘት ዐለይና ፈነህዛ ቢሹሁዲን ከዛከ ቢሩእየቲ ፨አን ላኑሂበ ሸይአን ኢለል መህቡበል አወል ፈቱንሳለኹ ዐና አውሳፉ ዘሚመቲ ፨ወዛቀ ኩሉል ዑሻቅ ማኡዒደ ለሁሙ ሚን አንዋዒ ፉቱሂን ዐዚዚን ጀሊለቲ ፨ወአልባሰሁም ተጃ ሚን አስራሪ ገይቢሂ ወሸሪቡ ሁመያ ወፋዙ ቢሩእየቲ ፨ሀኒአን ለኩም ጢብቱም ወጣበ መስዐኩሙ ፈአርደይቱም ራህማነ ቢቲልከ ዚያረቲ ፨ወቀድ ካነ ነቢየን ከሪመን ሙበጀላ ወአደሙ ካኢኑን በይነል ማኢ ወጢነቲ ፨ወቀድ ካነ ከውከበን ሙኒረን ሙነወራ ፊሡራዲቂል ጀላል ቢዐዚሚል ሀይበቲ ፨ያአወለ ኸልቂላ ያሡለመል ውሡሊ ያሚርአተ ተጀሊ ተጀሊል ጀላለቲ ፨አያናዚመል አሽያእ ያባበን ሊልዐጣኢ ሚዳዱ ሁሩፊል ከውን ወሚዛቡ ራህመቲ ፨ተማየለ አህሉል ሁቢ ሚን ኩሊ ጃኒቢ ፈአጥረበሁም ዒሽቃ ደፊኑል መሀበቲ ፨ፈባቱ ሱካረ ታሂነ ፊል አክዋኒ ፈላ ቀራረ ለሁም በል ሁም ፊል ሂያረቲ ፨ወዘልዘለ ቀልቡ ሙሂቢ ዛቀ ሲረን አው ሸመ ሚን ረይሀኒን ዒጥራል ሙናጃቲ ፨ፈያ ረቢ ነጂና ሚን ተስዊለ ሸይጣኒ ወዒስያኒ ረቢና ወከዛ ደላለቲ ፨ሰላቱ ወተስሊሙ መሐበቲ ሰፋ ዐላ ኸይሪ መብዑሲን ቢአፍደሊ ሚለቲ ፨ወዐላ አሊል ከዛ ወአስሀቢሂ ጀምዐ ወዐላ አንሳሪሂ ወኩሊ ሰሀበቲ ፨ፈያ ረቢ አህይና ሀያተን ጠይበተን አሚትና ዒንደል አጀል ቢሁስኒል ኻቲመቲ https://t.me/pdfmenzuma

አላሁመ ሶሊ አላ ሙሀመዴ                 አላሁመ ሶሊ አላ ሙሀመዴ                      ጌታዬ እንዴት ነሁ                      ምን_ነው_ባየንሁ   ♡♡♡♡♡♡ ምስጋና ይድረሰው እንደ ዘየነሁ ፤ ከሙላውም በፊት እንደ አየነሁ ፤ በሁሉ ላይ ሹሞ እንዳ በየነሁ ፤ ከሌላው በመውደድ እንደ ለየንሁ፣ ሒጃብ ገልጠሁልን ምነው ባየነሁ ♡♡♡♡♡♡ ገለታ ይድረሰው ለኛ እንዳመጣሁ፤ ከሁሉ አብልጦ በጀማል በእጣሁ፤ # የተጀሊ_ረሂቅ እዚያ እንዳጠጣሁ፤ በልፊኝ በአዳራሹ እንዳቀናጥሁ፤ በመሃባ ጠርተን ጌታዬ አንጣሁ፤ ጌቴ ተመልከቱኝ  በኢናያ አይንሁ፤ ♡♡♡♡♡♡ የዘየነሁ  ባሪ ሹሞ አልቆ ወዶ የናፍቆቱ እሳት በኛ ውስጥ ነዶ፤ ሁል ጊዜ እየፈጋ የናፍቆትህ መርዶ፤ ቀልባችን ጦይባ ላይ ተንደርድሮ ወርዶ፤ ልባችን ሊያልቅ ነው ተንዶ ተንዶ፤ # በገራሙሁ ሲኪን ተጎርዶ ተጎርዶ፤ ካንቱ አይመክተኝ የቀልቤ ላይ ግርዶ፤ ልየዉ ጀማሉሁን ሒጃቤ ተቀዶ፤ ናፋቂው አይረጋም  ዘይኔን ካላየሁ፤ ♡♡♡♡♡♡ የተወጋው አሽከር በመሃባሁ ሎጋ፤ ወይም የተገረፈ በገራም አለንጋ፤ ደግሞም የፈጋበት የውዱሁ ዓዳጋ፤ የሁቡሁ ጠበንጃ ተንባርቆ እየኖጋ፤ ሁልግዜ ይኖራል ሌት ቀን እየሰጋ፤ እያለ ሀቢቢ ጌታዬ እንዴት ነሁ ♡♡♡♡♡♡ አስሉልኝ ጌታዬ ሩሄን ለሃድራሁ፤ ባለሁበት ስፍራ ግቡ ስጠራሁ፤ ሁል ጊዜ አህል አድርጉኝ ለጀማል ነዙሯሁ ፤ ደብልቁኝ ጌታዬ ከአዘል ጭፍራሁ፤ ምሩኝ ጭፍሮችህን ሐድራ እንደ መራሁ፤ ጀነተል ኹልድ ነው ያንቱማ ሐድራሁ፤ ፊቴ በዞረበት አይኔ እንዳያጣሁ ♡♡♡♡♡♡ ጌታዬዋ ካንቱ እንዴት ልሶብር፤ ፊቱ የሚያበራው ከአዱሃ ጀንበር፤ ባንቱኮ ሰበብ ነው  ከውኑ_ሲደበር ፤ ሁሉም ከአንቱ እጅ ነው ያገኘው መክበር፤ ስሙ የሚያሰክረው እንዳው በኸበር ፤ በጁድሁ ክፈቱልኝ የሐድራሁን በር፤ ገብቶ እንዲያርፍ ቀልቤ በሩቅ ሲሸበር፤ ጀማሉሁን እንዳይ ቀርቦ አጠገቡሁ ♡♡♡♡♡♡ ሑብሁ ሜዳው ሰፍቶ ስንቱን ዓዳከረው፤ በሑብሁ ቢገባ አንድ የለም ያኸረው ፤ እተጀሊው ማዕበል ወስዶ እንጂ ነከረው፤ ስንቱ ባንቱ ቀና የተወናገው፤ ሑብሁ ስንቱን ነዳው እያሽከረከረው፤ # የመዕናው ረምዙ ስንቱን እያኧኸረው ፤ ባህሩን ዋኝቶ መዝለቅ የለም የሞከረው ፤ እውስጡ ሳይገባ እዳር አሰከረው፤ በቃው ለዓለሙ ኑቁጣዉ የሑቡሁ   ♡♡♡♡♡♡ ያንቱ ንግስትና የለውም ድንብር፤ ሹመትህ አይሻር ጦሩ አይሰበር፤ ሁለዜ ያበራል የዲኑሁ ጀንበር፤ መሃባሁ ያሰክራል ያሳጣል ሶብር፤ ውዴታው ይጠቅማል ሲገቡ ቀብር፤ ባንቱ ይከፈታል የጀነቱ በር፤ በሑብሁ ይዘጋል የአዛብ አገር፤ አንቱን ማገኘት ነው ጀነት አብረንሁ ♡♡♡♡♡♡ በለህዝሁ ሰልሉኝ ባለሁበት ስፍራ፤ ኑሮዬን አድርጉልኝ ከደጋጎች ጭፍራ፤ በኢናያሁ ዝናብ አብቤ እንዳፈራ፤ ሁንኝ ዱንያም ኡኽራም አህዋል እንዳል ፈራ፤ አዛኙ ጌታዬ ለዑመቱሁ ♡♡♡♡♡♡ ኩሌ አይንሁ ላይ ጥየው ተወርውሮ፤ የናፋቂን ኦኔ ሰንጥቆ ተርትሮ፤ ያስረቀርቀዋል ያሰኘዋል ኑሮ፤ ዑምርን ይፈጀዋል ዳዒም በእንጉርጉሩ፤ ባንቱ ሙሐባ ሟች ውስጡ ተቦርቡሮ፤ በግንባርሁ ጨረር አይኑ ተጥበርብሮ፤ ቁስሉ ይታደሳል ሲነሳ ወሬሁ  â™Ąâ™Ąâ™Ąâ™Ąâ™Ąâ™Ą ግንባርሁ ያበራል በልጦ  ከሂላል ፤ ምራቅሁ ጥፍጥናው በልጦ  ከዙላል ፤ በኑርሁ ያገላል የቀልቤ  ዶላል ፤ በሩሽድሁ ይለቃል የኔኛው ዶላል ፤ ባንቱ እንደተለየ ሐራም ሐላል ፤ ጀማልሁ አይራቀኝ አሽከርሁ ይላል ፤ ስንት አዋለለው ሐይባው ጀማልሁ ♡♡♡♡♡♡ እንደ ምን ያለ ነው የራሱሁ ጉተና፤ የሚመስለው ዝናብ ያዘለ ዳመና፤ ባንቱ  ዝሑር ሰፋ ደመቀ እስልምና፤ የአብደላህ መይሙን የሜቴ አሚና፤ ጣኦቱም ተደፋ በመወለዱሁ ♡♡♡♡♡♡ እንዴት ነው አፍንጫሁ ቀጥ ሰጠጥ ያለው፤ ሽሑን በማሽተት ሐድራ የሚመዘልለው ፤ የጀነት አታክልት ቀድሩ የመለለው ፤ ሑስኑን ለመአበር ስንቱን አዋለለው ፤ አልፍዩል አንፊ ቢጨንቀው አለሁ ♡♡♡♡♡♡ ጥርስሁ የሚመስለው የሰማይ በለጭታ ፤ ስንቱን አቆሰለው የሑስንቱ ማርታ ፤ ሲገለጥ ይመስላል በረዶ ኮለልታ ፤ መንከትከት የለውም ሳቅሁ ፈገግታ፤ የወደቀው መርፎ ታየበት በማታ፤ የማማሩ ሰሙ ይገላል ሳይመታ፤ ተስተካክሎ ቆሞ በሚያምር ላይ ቦታ፤ ምን ይመስል ነበር ኑራቸው ሲማታ፤ ሳያየ በወሬያቹሁ ስንቱ ተንገላታ፤ ፈድሏቸው አያልቅ ቢወራ ጧት ማታ፤ የወጋው አይድንም ጦሩ የሑቡሁ ♡♡♡♡♡♡ እንዴት ነው ቁመትሁ የተስተካከለው ፤ ረዥም አጭር አይደል የተስተካከለው ፤ እንደምን ነው አይንሁ ዳሩ የተኳለው፤ ጥቁሩን በቀይ ኑር ቀምመው ከልለው፤ ሙሂቡሁ ጦይፋቸው ዘልቆ የሚሰልለው፤ ፈይዳቸው በአንዳዱ ጎርፉ የደለለው፤ ጥዯቸው ናፊቂውን ወግቶ የገደለው፤ መልካቸውን ባሪ በኑር የከለለው፤ የሑስናቸው ጦረፍ ስንቱን አዋለለው፤ ናህው እየሰለለው ጦይፉ የሁቡሁ ♡♡♡♡♡♡ የባሪ ፊት ወደድ የሩሱሎች አይነታ፤ በአደም ምላስ ዘልቆ የኢልሙህ ጓጓታ፤ መላኢካዎች ቀዱለት ማዕበሉ ሲማታ፤ በራህመት ላከልን አድርጎ ለኛ ፈንታ፤ ምን ያለ እድያ ነው ምን ያለ ጉማታ፤ ላንቱ ያደረገን የባሪ ስጦታ፤ አንቱን ዘክራለሁ ታጥቄ ጧት ማታ፤ የአባቴ አይደለምወይ ማርገድ በዚክርሁ ♡♡♡♡♡♡ ሐር ጉንጉን መስሎ ሲያዩት ቅንድብሁ፤ ኑን ይመስላል አሉ ደግሞ ሐጂብሁ፤ ዝንብ አንድ ቀን እንኳ አላረፈብሁ፤ ስንቱን አሰከረው ጠጁ የሑቡሁ፤ ኩሉ ሁም ኑር ሆኖ ጥላ አልታየብሁ፤ ባለፍኩበት መንገድ ይገኛል ጢቡሁ፤ ተጀሊ ሹሁድ ነው ሸሃዳ ገይቡሁ፤ ደግሞ ያምራል ሰፍቶ ደረትሁ ልብሁ፤ ሂክማ ኢልፋን ኢርፋን ተሞልቷል ቀልብሁ ♡♡♡♡♡♡ አይኖቹሁ ሰፋፊ ያምራል ያለ ድንበር፤ ከላይ የለበሱት ምን ይመስል ነበር፤ ጭራው ዳር እስከዳር የለው መሰባበር፤ ሳናየው በርቁ ሰከርን በኸበር፤ ሐቂቃሁ የራቀው ከነ ሩሁል አክበር፤ ከሐድረተል ቡጡን ማዕናው ቢገነበር፤ የሚችለው ጠፋ እዚህ ለመአበር፤ በምድር ቢሽከረከር በሰማይም ቢበር፤ ሐያልን ቀጠፈው ባርቆ የሑቡሁ ♡♡♡♡♡♡ ቅንድብሁ መድመቁ ከጥቁረቱ ጋራ፤ እኩያ የለውም በሑስን የሚጋራ፤ በሹዑንሁ ሁላ የለሁ ባለ ጋራ፤ ስንቱን ገፎ ጣለው የመሐባሁ ጋራ፤ ቢያዎሩት አያልቅም ያንቱማ ፈድልሁ ♡♡♡♡♡♡ የሚንተከተከው አይንሁ እንደ አጥቢት፤ እጅግ ያስገርማል የጥቁሩ ጥቁረት፤ በነጭ ተከቦ በሌለው ብረት፤ ወደ መቃሲዱ የነጩ ንጣት፤ በቀይ ኑር ሆኖ ጥቁር መቀነት፤ ኩላቸው አይረግፍም የአዘል ነው የጥንት፤ መርገፍ አይወራም በቁድራሁ ኩሎሁ ♡♡♡♡♡♡ የጥርስሁ ፈገግታ ጨለማ የሚገፈው፤ የሚቅጣጨው የለም እንኳን የሚበልጠው፤ ጀማሉን ናፋቂ ልቡን አቀለጠው፤ ፈሶ እንደ በረዶ የተንገላጠጠው፤ ሑብሁ የስንቱን አይን ቀረ እንዳስፈጠጠው፤ ጦይፍሁ ከፈለቀ የለም የሚያመልጠው፤ የተጀሊው ናዳ ስንቱን ደፈጠጠው፤ የተጀሊው መዕበል ስንቱን አሰመጠው፤ ስንቱን በዘበዘው ማርኮ ጀማልሁ ♡♡♡♡♡♡ ካንዳንዱ አይለይም የፊቱትሁ ወገገን፤ ባሪ ያስቀመጠው እሽሁዱ ግገን፤ የገራምሁ ጥዬ ያስፈራል ሲደቀን፤ ሲዋኝ አዟሪትሁ ከዳሩ ሲዘገን፤ ገለታ ይድረሰው ላንቱ ያዳደረገን፤ ባለንበት ስፍራ ለህዙህ ይፈልገን፤ የከረምሁ መደድ ሁለዜ ይፍለቀን፤ ካንቱ ሐድራ ማጣት እንዳያሸልገን፤ ጌታ ሰርግሁን በሰፊ አስርገን፤ ክዑስ እየቀዳን ማዱን አስረግርገን፤ ሙሂቦች አድመን እንድንጠራሁ ♡♡♡♡♡♡ በድሬ ያንቱን ጀማል ናፍቄ ናፍቄ፤ በገራምሁ እሳት ደግሞም ተንፈቅፍቄ፤ https://t.me/pdfmenzuma