cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የክርስቶስ ልጆች Voice

እየሱስ ይመጣል jesus is caming 🎷 “እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።” — ራእይ 1፥7 Channel @yeklegvo Discussion @yeklcherstian #ለሀሳቦ_ እና _ ለአስታየትዎ_ በዚህ _ያናግሩን @abenezerlemma

Show more
Advertising posts
413
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የእዉነት ቃል ✅ የእግዚአብሄር ቃል የእዉነት ቃል ነው ። መፅሃፍ ቅዱሳችን በብዙ ስፍራ ስለ እ/ር ቃል እዉነታኛነት አስረግጦ ተናግሯል ። “ጽድቅህ የዘላለም ጽድቅ ነው፥ ቃልህም እውነት ነው።” — መዝሙር 119፥142 “በእውነትህ ቀድሳቸው፤ ቃልህ እውነት ነው።” — ዮሐንስ 17፥17 ✅ የእግዚአብሔር ቃል እዉነት ነዉ ስንል ከዉሸት የፀዳ ነዉ ማለታችን ነዉ። ወርቅ በእሳት ሲፈተን ከባድ ነገሮችን ነጥሮ የነፃ እንደሚሆን ሁሉ የእ/ር ቃል በባህርይው ከዉሸትና ከስሜት የፀዳ ነዉ። በምድር ላይ እንደ ተፈተነ ሰባት ጊዜ እንደ ተጣራ ብር የእ/ርም ቃላት የነፁ ቃላት ናቸው ። “ቃልህ እጅግ የነጠረ ነው፥ ባሪያህም ወደደው።” — መዝሙር 119፥140 ✅ የእ/ር ቃል ዉሸት አልባ ነዉ ስንል ለመፈፀሙ ምንም ጥርጣሬ ላይ አይጥልም ማለታችን ነዉ። “ሐሰትን ይናገር ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን አያደርገውምን? የተናገረውንስ አይፈጽመውምን?” — ዘኍልቁ 23፥19 በጌታ ፍቅር ይህን ቻናል እንድትቀላቀሉ ጋበዝኮቹ በጥቂቱ ብዙ ትማራላችሁ• @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo
Show all...
➡️ጸሎት ✳️ ሥለ ሌሎች መጸለይ 💐💐@yeklegvo💐💐 💐writen by Abenazer Lemma💐 ✅ ሥለ ሠዎች በፀሎት መማለድ መፀለይ ብዙን ጊዜ ያልተለመደ ቢሆንም ለ ሠዎች መፀለይ እንዳለብን መጽሀፍ ቅዱስ ይነግረናል። ለሠዎች መፀለይ በጣም አስፈላጊ ነዉ ብዬ አስባለዉ ምክንያቱም ከአለም🌍፣ከሰይጣን አገዛዝ🥷እና ከሀጥያት ባርነት ከሌሎች ከብዙ ነገሮች በእግዛብሄር ሀይል ነፃ ስለ ምናወጣቸዉ ነዉ። በዚህ ደግሞ እግዛብሄርን ደስ እናሰኘዋለን። 1✅ ዘጸ 32:32 ሙሴ እንዲህ ብሎ ፀለየ:- አሁን ይህን ሀጥያታቸውን ይቅር በላቸው ያለዚያ ግን ከፃፍከው መጽሐፍ እባክህ ደምስሰኝ አለ። 2✅ ዮሐ 17:9 ኢየሱስም እንዲህ አለ ብሎ ጸለየ:- እኔ የምፀልየው ለእነርሱ ነው እነዚህን የሰጠህኝ አንተ ነህ የአንተ ሥለሆኑ ለእነርሱ እፀልያለዉ። 3✅ ሮሜ 9:2-3 ጳውሎስ እንዲህ አለ:- በሥጋ ዘመዶቼ ስለሆኑ ስለ ወንድሞቼ ከክርስቶስ ተለይቼ እኔ ራሴ የተረገምኩ እንድሆን እፀልይ ነበር። 4✅ ዘፍ 18:22-19 አብርሃም እግዛብሄርን ሎጥን እንዲያድነው ለመነ እግዛብሄርም አዳነው። 5✅ ቆላ 412 ኤጳፍራ:- ጳውሎስ ለቆላስያስ ክርስቲያኖች ስለ ኤጳፍራ እንዲህ አለ:- በእግዛብሄር ፍቃድ ሁሉ ተረድታችሁን ፉጽማን ሆናችሁ እንድትቆሙ ሁል ጊዜ ሥለ እናንተ በጸሎት ይጋደላል። ይህ ቃል ሁሉ የሚናገረው ለሠዎች መፀለይ አንዳለብን ነው። ስለዚህ እባካችሁ ቢያንስ አንድ ደቂቃ ለምታውቁም ለማታውቁም ሠው ፀልዩ ተባረኩ። 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 share share share share share 💐💐 @yeklegvo💐💐 💐💐 writen by @Abenazerlemma💐💐 💐 Join &Share @yeklegvo💐💐
Show all...
#ሳታነቡት_እንዳታልፉት_ዋ! 🙏 አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤ የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የእግዚአብሔርን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የእግዚአብሔር እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " በማለት መለሱለት አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የእግዚአብሔር ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ " አምላክ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አመሰግናለው " በማለት ለ20 ጓዳኞችህ / ሽ forward አርጉላቸዉ ሰይጣን :😀😂😂😁😁😀 ኢየሱስ : ምንድነው የሚያስቅህ? ሰይጣን : ይሄ ልጅ የኔ ነው አላልክም ኢየሱስ ፡ የትኛው? ሰይጣን : ይሄ የሚያነበው! ኢየሱስ : አዎ ልጄ ነው ሰይጣን : ያንተ ልጅ ለ 10 ሰው እንኳን አይልክም ኢየሱስ ፡እይ የኔ ልጅ አሁን ለ 20 ሰው ይልካል ሰይጣን : እሺ የኔ ግን ሳይልክ ይተወዋል እስኪ ለስይጣን #እምቢ! በማለት በመላክ አሳዩት በጌታ ፍቅር ይህን ቻናል እንድትቀላቀሉ ጋበዝኮቹ በጥቂቱ ብዙ ትማራላችሁ። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo
Show all...
“ነገር ግን ጽድቅ የሚኖርባትን አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር እንደ ተስፋ ቃሉ እንጠብቃለን።” — 2ኛ ጴጥሮስ 3፥13 See more join my channel @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo
Show all...
🌎አዲስ ዜና ስራን መስራት ለምትፈልጉ ሁሉ እንኳን ደስ አላቹ ልዩ የሆነ ስራ አለ ስራው የት ይገኛል ለምትሉ ደሞ በያላቹበት ያለ ሲሆን ደሞዙ በየትኛውም የስራ ዘርፍ የማይገኝ ልዩ የሆነ ስራ ነው ለየት ከሚያረገው ደግሞ ስራው እድሜ ትምርት ፆታ ነክ ነገሮች እንኳን አያግደውም ስራው ምንድነው ለምትሉ ስራው ቅድስና ሲሆን ደሞዙ ደሞ የዘላለም ሂወት ነው ልብ በሉ 100 ወይም 1000 አመት አደለም የዘላለም ሂወት ነው፡፡ ስራውን ለመስራት ከኛ ሚጠበቀው፦ በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ መዳን ብቻ ነው መልካም የስራ ዘመን ይሁንላቹ እዎዳቹሀለው። በጌታ ፍቅር ይህን ቻናል እንድትቀላቀሉ ጋበዝኮቹ በጥቂቱ ብዙ ትማራላችሁ• @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo
Show all...
ሳታነቡት እንዳታልፉት ዋ! የዕለቱ ቃል በመጨረሻ ዘመን ምን ይፈጠር ይሆን🤔 2ኛ ጢሞቴዎስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ ነገር ግን በመጨረሻው ቀን የሚያስጨንቅ ዘመን እንዲመጣ ይህን እወቅ። ² ሰዎች ራሳቸውን የሚወዱ ይሆናሉና፥ ገንዘብን የሚወዱ፥ ትምክህተኞች፥ ትዕቢተኞች፥ ተሳዳቢዎች፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥ የማያመሰግኑ፥ ³ ቅድስና የሌላቸው፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ዕርቅን የማይሰሙ፥ ሐሜተኞች፥ ራሳቸውን የማይገዙ፥ ጨካኞች፥ መልካም የሆነውን የማይወዱ፥ ⁴ ከዳተኞች፥ ችኩሎች፥ በትዕቢት የተነፉ፥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናሉ፤ ⁵ የአምልኮት መልክ አላቸው ኃይሉን ግን ክደዋል፤ ከእነዚህ ደግሞ ራቅ። ⁶-⁷ ወደ ቤቶች ሾልከው እየገቡ፥ ኃጢአታቸው የተከመረባቸውን በልዩ ልዩ ምኞትም የሚወሰዱትን ሁልጊዜም እየተማሩ እውነትን ወደ ማወቅ ሊደርሱ ከቶ የማይችሉትን ሞኞችን ሴቶች የሚማርኩ፥ ከእነዚህ ዘንድ ናቸውና። ⁸ ኢያኔስና ኢያንበሬስም ሙሴን እንደ ተቃወሙት፥ እንዲሁ እነዚህ ደግሞ አእምሮአቸው የጠፋባቸው ስለ እምነትም የተጣሉ ሰዎች ሆነው፥ እውነትን ይቃወማሉ። ⁹ ዳሩ ግን የእነዚያ ሞኝነት ደግሞ ግልጥ እንደ ሆነ፥ ሞኝነታቸው ለሁሉ ይገለጣልና ከፊት ይልቅ አይቀናላቸውም። ¹⁰ አንተ ግን ትምህርቴንና አካሄዴን አሳቤንም እምነቴንም ትዕግሥቴንም ፍቅሬንም መጽናቴንም ስደቴንም መከራዬንም ተከተልህ፤ ¹¹ በአንጾኪያና በኢቆንዮን በልስጥራንም የሆነብኝን የታገሥሁትንም ስደት ታውቃለህ፤ ጌታም ከሁሉ አዳነኝ። ¹² በእውነትም በክርስቶስ ኢየሱስ እግዚአብሔርን እየመሰሉ ሊኖሩ የሚወዱ ሁሉ ይሰደዳሉ። ¹³ ነገር ግን ክፉዎች ሰዎችና አታላዮች፥ እያሳቱና እየሳቱ፥ በክፋት እየባሱ ይሄዳሉ። ¹⁴ አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር፥ ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለህና፤ 💐@yeklegvo @yeklegvo💐 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 በጌታ ፍቅር ይህን ቻናል እንድትቀላቀሉ ጋበዝኮቹ በጥቂቱ ብዙ ትማራላችሁ• See more join my channel @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo
Show all...
Watch "GOSPEL TV በ RADIO መጥቶል#gospeltv #jesus #viral #song #viralvideo #worship" on YouTube https://youtu.be/RfNG8tanaLk
Show all...
GOSPEL TV በ RADIO መጥቶል#gospeltv #jesus #viral #song #viralvideo #worship

ሳታነቡት እንዳታልፉት ዋ! ❕ከእለታት አንድ ቀን በሃሳብ አለም በትናንሽ የታሪክ መፅሐፍት ወደተሞላች አነስተኛ ቤተ-መፅሐፍ ወደምትመስል ክፍል ገባው።📚 በክፍሊቱ ያሉት መፅሐፍት አደራደራቸው ለማንበብ የሚያጓጓ ነበር፤ እኔም መፅሐፍቶቹን ተራበተራ ለማንበብ ወደ መደርደርያው ተጠጋው።📚 በጣም በሚገርም ሁኔታ ከእያንዳንዱ መፅሐፍ ፊትለፊት የመፅሐፉ ባለቤት እኔ እንደሆንኩ እንዲያሳይ ስሜ በትልቁ ተፅፎ ነበር። 📕 ከፊትለፊት ካሉት አንዱን ለማንበብ አነሳው፤ መፅሐፉን ስከፍተው መግቢያው ላይ የኔ ስም ከዚያ ቀጥሎ ደግሞ እስከዚያች ቀን በልቤ የተመኘኋቸው ክፉ ምኞቶች በሙሉ ተፅፈውበት ነበር። በጣም ደነገጥኩና ያንን መፅሐፍ ዘግቼ ሌላ ከፈትኩ፤ 📗 በሌላኛውም መፅሐፍ ደግሞ በሃሜት ያቆሰልኳቸው ሰዎች ብዛት ተፅፎ ነበር። አሁንም ይሄኛውን ዘግቼ ሌላ ከፈትኩ፤ 📙 በዚህኛው ደግሞ በሐሰት የፈረድኩባቸውና በውሸት ያታለልኳቸው ሰዎች ብዛት ተፅፎበት ነበር። 📘 አሁንም ሌላ አነሳው በእርሱ ደግሞ በልቤና በአፌ የዘፈንኳቸው ዘፈኖች ተፅፈውበት ነበር። 📓 አሁንም እሱን ዘግቼ ሌላ ስከፍት አንድ መፅሐፍ ሙሉ ለዝሙት የተመኘኋቸው እህቶች ስም ተፅፎ ነበር፤ 📖 ሁሉንም ተራበተራ እየከፈትኩ ሳይ ሁሉም ስለኔ በደልና ስላጠፋኋቸው ጥፋቶች ነበር የተፃፉት፤ የኔ አይደለም ብዬ እንዳልክድ በእያንዳንዱ መፅሐፍ ፊትለፊትና መግብያ ላይ ስሜ ተፅፎበታል። 😭በአሳቤና በስራዬ በጣም አፈርኩና መቼም ሰው እንደማልሆን፣ በማንም ፊት መቆም እንደማልችል፣ ምንም አይነት ሚቆጠር ፅድቅም ሆነ መልካም ስራ እንደሌለኝ አስብኩ፤ ተስፋ ቆርጬ ዝቅ ብዬ ማልቀስ ጀመርኩ፤ መፅሐፎቹንም ሌላ ሰው እንዳያነብና ገመናዬን እንዳያይ ፈልጌ ክፍሉን ዘግቼ ልወጣ አሰብኩ። ❗️ከዚያ ክፍሉን ልዘጋ ዝቅ ካልኩበት ቀና ብዬ ወደኋላ ስዞር ከኋላዬ የሆነ ሰው ቆሞ ነበር። ልቤ እንደ ሻማ መቅለጥ ጀመረ፤ ሰውየው መፅሐፍቶቹን እንዳያነብብኝ ስለፈራሁ ከራስ ፀጉሬ እስከ እግሬ ጥፍሬ ድረስ ሰውነቴ ተንቀጠቀጠ። እርሱ ግን ቀጥ ብሎ ወደ መደርደርያው ሄደና መፅሐፍቶቹን ተራበተራ ማንበብ ጀመረ። እኔም ይሄን ባየሁ ጊዜ ልቤ በሀፍረትና በፍርሃት ተውጦ በድጋሚ አንገቴን አቀርቅሬ ስቅስቅ ብዬ ማልቀስ ጀመርኩ።😭😭 እያለቀስኩ ሰውየው ከአሁን አሁን ይሰድበኛል፣ ስሜን ያጠፋዋል፣ ይፈርድብኛል ብዬ አንገቴን ቀና አድርጌ ሳይ ሰውየውም ወደእኔ ተጠግቶ ትህትና በተሞላ አይን እያየኝ ነበር፤ ከዚያ ወድያው ብዕር ወስዶ ወደ መደርደርያው ተመለሰና መፅሐፎቹ ላይ የሆነ ነገር ማድረግ ጀመረ። እኔም የሰውየውን ፊት ማየት ቢያሳፍረኝም የሚያደርገውን ለማየት በድፍረት ተጠጋው… ተጠግቼ ሳይ ሰውየው ከእያንዳንዱ መፅሐፍ ፊትለፊት እና መግብያ ላይ የተፃፈውን የእኔን ስም እየሰረዘ የራሱን ስም ይፅፍ ነበር…😍😍😍 ነቀፌታዬን፣ ስድቤን፣ ሀፍረቴን፣ ፍርዴን ሁሉ ተቀበለልኝ። ይህ ሰው ቤዛዬ የሆነው #ክርስቶስ_ኢየሱስ ነው። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 በጌታ ፍቅር ይህን ቻናል እንድትቀላቀሉ ጋበዝኮቹ በጥቂቱ ብዙ ትማራላችሁ። @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo @yeklegvo
Show all...
Tebarekehal
Show all...
Keleb amesegenalehu kemer ene wushet meslogn neber
Show all...