en
Feedback
ኑ እናዝግ

ኑ እናዝግ

Open in Telegram

ኑ እናዝግ Official Telegram Page, Created June 30/2022 inbox me 👉 @AzegDotCom

Show more
4 741
Subscribers
No data24 hours
-247 days
-11730 days
Posts Archive
Liverpool 1–1 Man city ከ 83 ገማቾች ግምታቸው አንድ አይነት የሆኑ እነዚህ ናቸው። በእጣ ለይተን ለአንዱ አሸናፊ 200 ብር እንሸልማለን ። ...🙄🙄🙄... ( ስም የለውም) fey
Liverpool 1–1 Man city ከ 83 ገማቾች ግምታቸው አንድ አይነት የሆኑ እነዚህ ናቸው። በእጣ ለይተን ለአንዱ አሸናፊ 200 ብር እንሸልማለን ። ...🙄🙄🙄... ( ስም የለውም) feysel Mame Star DEve Hope CR 7 Zola South Biruk Mesfin Muez Gg Nati Cent Sole መልካም እድል

#ይገምቱ__ይሸለሙ ⚽️ 🎁 ትክክል ከገመቱ የ200 ብር ሞባይል ካርድ ተሸላሚ ይሆናሉ። ግምትዎን ከአሁን ሰአት ጀምሮ ማስቀመጥ ይችላሉ ። የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ዛሬ እሁድ ምሽት 12:45
#ይገምቱ__ይሸለሙ ⚽️ 🎁  ትክክል ከገመቱ የ200 ብር ሞባይል ካርድ ተሸላሚ ይሆናሉ። ግምትዎን ከአሁን ሰአት ጀምሮ ማስቀመጥ ይችላሉ ። የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ዛሬ እሁድ ምሽት 12:45  ሊቨርፑል ከ ማንሲቲ ጋር ያደርጋሉ። ⚽️ ግምትዎን ቴሌግራማችን ላይ በማስቀመጥ የ200 ብር የሞባይል ካርድ ሽልማት ያገኛሉ ። ⚽️ አንድ አይነት መልስ በእጣ ይለያል ። ⚽️ ከቴሌግራም ውጪ ግምት ማስቀመጥ አይቻልም። ⚽️ Edit የተደረገ ግምት ተቀባይነት የለውም ⚽️ ጨዋታው ከተጀመረ ቡሀላ ግምት መስጠት አይቻልም። ⚽️ ከአንድ በላይ ግምት ያስቀመጠ ከውድድሩ ውጪ ይሆናል። ይገምቱ ይሸለሙ 👉 share  t.me/nuEnazeg (ስፓንሰሮችን እናበረታታለን) #football #ስፓርት #epl #ethiopia #liverpool Vs #manchestercityfc #ሊቨርፑል ከ #ማንችስተርሲቲ መልካም እድል

#ፈታኝጥያቄ አሁን ደግሞ "እስቲ ላፍቅር ደሞ" በሚል ርእስ ግጥም መግጠም እንወዳደራለን። ✔ ውድድሩ ለሴቶች ብቻ ነው ። ✔ ውድድሩ ዛሬ ቅዳሜ 23/6/2016 ከጧቱ 1 ሰአት እስከ ምሽቱ 1 ነው ።
#ፈታኝጥያቄ አሁን ደግሞ "እስቲ ላፍቅር ደሞ" በሚል ርእስ ግጥም መግጠም እንወዳደራለን። ✔ ውድድሩ ለሴቶች ብቻ ነው ። ✔ ውድድሩ ዛሬ ቅዳሜ 23/6/2016 ከጧቱ 1 ሰአት እስከ ምሽቱ 1 ነው  ። ✔ ማንኛውም የኑ እናዝግ አባል መወዳደር ይችላል። ✔ ከመወዳደርዎ በፊት ፓስቱን  Like እና Share ማድረግዎን አይርሱ። ካላደረጉ ዲስኳሊፋይ ይሆናሉ። ✔ እኩል ነጥብ በእጣ ይለያል። ✔ አሸናፊው የ 100 ብር ሞባይል ካርዱ ወዲያው ይተላለፍለታል። ★★ውድድሩን በማንኛውም የኑ እናዝግ ፌስቡክ ፔጅ ፣ ግሩፕ ፣ ቴሌግራም እና ዋትስአፕ መወዳደር ይችላሉ። መልካም እድል #Ethiopia #ጥያቄ #ግጥም #ድንገተኛጥያቄ 👉 t.me/nuenazeg

#ባህላችን ...👉 t.me/nuenazeg #Ethiopia #ኢትዮጵያ
#ባህላችን ...👉 t.me/nuenazeg #Ethiopia #ኢትዮጵያ

#አሳዛኝ_ዜና ሀዋሳ ሀዘን ላይ ወድቃለች 💔😭 ሐዋሳ ሃዘን ተቀምጣለች ሙሉ ከተማው ለቅሶ ቤት መስሏል😭 በአንዴ 9 ሰው መቅበር ከባድ ነበር:: ሞት ከመቀማቱ በፊት እንዲህ እየሳቁ ነበር 💔 ዘጠ
+3
#አሳዛኝ_ዜና ሀዋሳ ሀዘን ላይ ወድቃለች 💔😭 ሐዋሳ ሃዘን ተቀምጣለች ሙሉ ከተማው ለቅሶ ቤት መስሏል😭 በአንዴ 9 ሰው መቅበር ከባድ ነበር:: ሞት ከመቀማቱ በፊት እንዲህ እየሳቁ ነበር 💔 ዘጠኙም አንድ ቦታ በቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ቀብራቸው ተፈፅሟል:: በጤና ቡድን ጨዋታ ከሄዱበት አርባ ምንጭ ሲመለሱ የደረሰው አደጋ የሟቾች ቁጥር 11 ደርሷል 💔 ሞት ሁላችንም በወረፋ የምንጠብቀው እጣ ፈንታችን ቢሆንም አንድ ላይ ብዙ ጏደኞችን አብሮ አደጎችን ይዞ ሲሄድ ልብ ይሰብራል 💔😭 ጏደኞቻችን ያጣንበት አስቀያሚ ምሽት ነው የትናንቱ ምሽት:: አንድ ላይ ካረፉት ጓደኛሞች ወንድሞቻችን ዘጠኙ አንድ ቦታ በቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ቀብራቸው ተፈፅሟል:: ሰው ከመብዛቱ የተነሳ ከቤተሰብ በስተቀር ወደ ቀብር ቦታው መሄድ እስኪከለከል ድረስ የከተማው ሕዝብ ወጥቶ ነው ልጆቹን የሸኘው:: 👉 t.me/nuenazeg #Ethiopia #ኢትዮጵያ #ሀዋሳ #Hawasa #ዕለታዊ

#የጭንቅላትጨዋታ ...👉 t.me/nuenazeg
#የጭንቅላትጨዋታ ...👉 t.me/nuenazeg

#አሳዛኝ_ዜና ታዋቂ ሰዎቻችን በጣም በችግር ላይ እንደሆኑ ከጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ ቡሀላ የዚህም አንጋፋ ዘፋኝ መጨረሻውም እጅግ በጣም አሳዛኝ ሆኖ ተፈፅሟል ። አርቲስት ጌታቸው ካሳ ✔የሙዚቃ ስራዎቹ
+2
#አሳዛኝ_ዜና ታዋቂ ሰዎቻችን በጣም በችግር ላይ እንደሆኑ ከጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ ቡሀላ የዚህም አንጋፋ ዘፋኝ መጨረሻውም እጅግ በጣም አሳዛኝ ሆኖ ተፈፅሟል ። አርቲስት ጌታቸው ካሳ ✔የሙዚቃ ስራዎቹን ጊዜ ባርና ሬስቶራንት (Gize Bar & Restaurant) ያቀረብ እንደነበር ✔ቤቱ ብቻውን ይኖር እንደነበር እና ሰዎች ወደ ህክምና እንደወሰዱት። ✔ሆስፒታልም አስታማሚ እንደተቀጠረለት ። ከገባበት ሆስፒታልም ህክምናውን አቋርጦ እንደወጣ። ✔በዚህ ሁኔታ ላይ ሳለ ወደ አንድ ወር ገደማ ከሚሆን ጊዜ በኋላ ካለፉት ሦስት ቀናት ወዲህ ምግብ ወደ ቤቱ ሲላክለት ራሱ በር ከፍቶ መቀበል ሳይችል እንደቀረ ። ✔በዚህ ሁኔታ ለተከታታይ ሦስት ቀናት መደጋገሙ ሲያስጨንቅ ወደ ቤቱ ስንሄድ ግድግዳውን ከመደብደብ በቀር ስልክ መመለስም ሆነ በር መክፈት አልቻለም። በግለሰብ ደረጃ የሰው በር መስበር ስለማይቻል ያን ቀን አሳልፈን በማግስቱ ፖሊስ ይዘን ሄደን በሩን ሰብረን ስንገባ የቤቱ የመሀል ስፍራ ላይ በጀርባው ተኝቶ አገኘነው። በህይወት እንዳለም አረጋገጥን። ይሁንና መቆም ካለመቻሉም ባሻገር ደካክሟል። ምግብ ቀመሰ። ፈጣን ህክምና ካላገኘ ሕይወቱ አስጊ ሁኔታ ላይ ተገኘ። ህብረተሰቡም አቅሙ በፈቀደው ሁኔታ ያግዘኝ ሲል ጥሪ አሰምቶ ነበር። ✔አንጋፋው ድምፃዊ ጌታቸው ካሳ በየካቲት 12 ሆስፒታል የካቲት 12/2016 ቀን በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ አረፈ። "የብዙሃን እናት መጠጊያ የምንላት ፣ እማማ ናትና . . .ሐገሬን አትንኳት. ." ❤ የታወቀበት ዘፈን #Ethiopia #ኢትዮጵያ 👉 t.me/nuenazeg

#ይገምቱ ዛሬ ቅዳሜ ምሽት 2:30 ቀጥታ ከአልኢትሀድ #mancityfc Vs #ChelseaFC #Ethiopia 👉 t.me/nuenazeg
#ይገምቱ ዛሬ ቅዳሜ ምሽት 2:30 ቀጥታ ከአልኢትሀድ #mancityfc Vs #ChelseaFC #Ethiopia 👉 t.me/nuenazeg

#ወግ ትላንት የሆንኩትን ልንገራቹማ አገር ሰላም ነው. . የፍቅረኞች ቀን ነው. . ብዬ እየጠጣሁ 🥃 እንደነበር አስታውሳለሁ። ዛሬ ጠዋት ስነቃ ግን እራሴን 👮 ፖሊስ ጣቢያ አገኘሁት 😳። እንዴ
#ወግ ትላንት የሆንኩትን ልንገራቹማ አገር ሰላም ነው. . የፍቅረኞች ቀን ነው. . ብዬ እየጠጣሁ 🥃 እንደነበር አስታውሳለሁ። ዛሬ ጠዋት ስነቃ ግን እራሴን 👮 ፖሊስ ጣቢያ አገኘሁት 😳። እንዴ !! ይህ እንዴት ሆነ ብዬ እጄን እራሴ ላይ ስጭን 🤕 አናቴ በፋሻ ዘመጠቅለል😳እንዴ ምን ጉድ ነው? ብየ 🤔 መርማሪውን ምን ተፈጠረ ስል ጠየኩ?🤔😳 ዝጊ አላቂም አላስታዊሲም ላማሎት ኖ ኢ😡? ኧረ ወንድም እንደዛ አደለም🙄 ዎንዲም! የማ ዎንድም? ያንቺ !? ባስባሳ የማታ ዲንፋታ ኤት ሄዶ ነው ኢ😡? ግራ ተጋባሁ ኮ 🤔🤔🤔 አሁን ሌማኒኛውም ማስቶዎቂያ የሌሽም ዋሴ ማዳናሎም ኖ ቢሌሻል እሱ ማጥቶ ያስፌታሽ ጫርሻሎ 😡😡😡 ኧረ ጌታዬ እራሴን አሞኛል ስጠጣ አብሾ አለብኝ ምን እንደተፈጠረ አላስታውስም🤲🙄 ኡነቲሽን ኖ 😏ኢና ኢኔ ሚን አጋባኝ ማኔ ሳጂን . .ዋዳ ማራፋ ቤት ዊሴዳት ኔጌ ፊርድ ቤት ቀርባላች 😡 . . . ዋስ መሆን የምትችሉ የ ኑ እናዝግ አባላት ያለሁበት መጥታቹ ትዋሱኝ ዘንድ እማፀናለሁ ። 🤲 #Ethiopia ...👉 t.me/nuenazeg

#ወግ ትናንት የቫለንታይን ቀን አንዷ ብቸኝነት የተሰማት ባለትዳር ደወለችልኝ . . በቅንነት አነሳሁት . . ቤት ስለምፈልግህ ቶሎ ና አለችኝ . . በቅንነት እየከነፍኩ ወደ ቤቷ ሄድኩኝ. . ባሌ ጅ
#ወግ ትናንት የቫለንታይን ቀን አንዷ ብቸኝነት የተሰማት ባለትዳር ደወለችልኝ . . በቅንነት አነሳሁት . . ቤት ስለምፈልግህ ቶሎ ና አለችኝ . . በቅንነት እየከነፍኩ ወደ ቤቷ ሄድኩኝ. . ባሌ ጅቡቲ ስለሄደ ቤት ውስጥ ብቻዬን ፈርቻለሁና ለዛሬ አስተዳድረኝ አለችኝ . . በቅንነት እሺ አልኩኝ። እራት አቀረበች . .በቅንነት በላሁ . . አጎረሰችኝ . . አጎረስኳት . . ሌሊት ሆነ . . አንተ ሶፋ ላይ ተኛ እኔ መኝታ ቤት እተኛለሁ አለችኝ . . እሺ ብዬ በቅንነት ሶፋ ላይ ወጣሁ . . ተመልሳ መጥታ ሳሎን ውስጥ ቢንቢ ስለማያስተኛህ መኝታ ቤት ግባና አንተ ፍራሽ ላይ እኔ ደግሞ አልጋ ላይ እተኛለሁ አለችኝ . . በቅንነት እሺ አልኳት። መኝታ ቤት ገባሁ . . እሷ አልጋ ላይ ተኛች እኔ ፍራሽ ላይ ተኛሁ . . መብራቱን አጠፋችው . . ከብዙ ሰአት በኋላ ተነስታ የመኝታ ቤቱን መብራት አበራችው . . ሰውነቷን የሚያሳይ ስስ ፒጃማ ለብሳለች . . አንተ ቀዝቃዛ መሬት ላይ ተኝተህ እኔ አልጋ ላይ መተኛት ከብዶኛልና አልጋው ስለሚበቃን አልጋ ላይ ተኛ አለችኝ. . በቅንነት እሺ አልኳትና አልጋ ላይ ወጣሁ . . እቀፈኝ አለችኝ በቅንነት አቀፍኳት . . ሳመኝ አለችኝ በቅንነት አፀፋውን መለስኩላት . . ከዛ አልጋው መነቃነቅ ጀመረ። ተሳቢ መኪናውን እየጎተተ ጅቡቲ የሄደው ባሏ ትውስ ብሎኝ ለስራ ያለውን ፍቅር አስቤ አደነቅኩት . . በረዥሙሙሙ ተነፈሰች . . በቅንነት የጀመርኩት ነገር በቅንነት ተፈፀመ። ሁላችንም ቅን እንሁን! ቅንነት መልሶ ይከፍላልና! 😉😄 #Ethiopia 👉 t.me/nuenazeg

#ታሪካችን የግዙፉ አድዋ ሙዝየም ኪነ ህንፃ ዋና አርክቴክት እስክንድር ውበቱ ማለት ይህ ነው። እናመሰግናለን። 👉 t.me/nuenazeg #Ethiopia #ኢትዮጵያ #አድዋ #Adwa #adwa_muse
+2
#ታሪካችን የግዙፉ አድዋ ሙዝየም ኪነ ህንፃ ዋና አርክቴክት እስክንድር ውበቱ ማለት ይህ ነው። እናመሰግናለን። 👉 t.me/nuenazeg #Ethiopia #ኢትዮጵያ #አድዋ #Adwa #adwa_museum #PMOEthiopia

#አዲስነገር ከወደ ፓኪስታን በአለም ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከሰተ አስገራሚ ክስተት ላጋራችሁ ...🇵🇰 በፀሃይ ሃይል የሚሰራ የኤሌክትሮኒክስ እቃ እንጂ በፀሃይ ሃይል የሚሰራ የሰው ልጅ አለ ብላች
+3
#አዲስነገር ከወደ ፓኪስታን በአለም ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከሰተ አስገራሚ ክስተት ላጋራችሁ ...🇵🇰 በፀሃይ ሃይል የሚሰራ የኤሌክትሮኒክስ እቃ እንጂ በፀሃይ ሃይል የሚሰራ የሰው ልጅ አለ ብላችሁ ምናልባት ላታምኑ ትችላላችሁ። እነዚህ በፎቶ የምትመለከቱት ሁለት ወንድማማቾች አብዱረሺድ እና ሹዐይብ ይባላሉ። እነዚህ ልጆች መንቀሳቀስ መጫወት የትኛውም ነገር ማድረግ የሚችሉት ፀሃይ እስካለች ድረስ ብቻ ነው ። ፀሃይ መዘቅዘቅ ስትጀምር አብረው እየተዳከሙ ይሄዱና ልክ ፀሃይ ስትጠልቅ ሙሉ ሰውነታቸው ፓራላይዝድ ይሆናል። በህብረተሰቡ (Solar Boys) የሚል ስያሜ ተሰጥቷቸዋል።የልጆች የመኖር ተስፋ ከፀሃይ ጋር የተያያዘ ነው ማለት ነው ። የነዚህ ልጆች አስገራሚ ተፈጥሮ መረጃ የፓኪስታን ሚዲያዎች ጆሮ ገብቶ ለመላው አለም ያዳርሱታል። (Solar Brothers) የሚል ስያሜ ተሰጣቸው። የአሜሪካን ጨምሮ የብዙ ሀገራት ሆስፒታሎች እና ዩኒቨርስቲዎች ጥናትና ምርምር አደረጉባቸው። የሚበሉትን የሚጠጡትን የሚጫወቱበትን አፈር ሳይቀር መረመሩ ግን ምንም አይነት ውጤት አላገኙባቸውም።እነዚህ ልጆች ላይ ከ400 ጊዜ በላይ ምርመራ ተደርጎባቸዋል። ይባስ ብለው እነዚህ ልጆች እየዋሹን ነው ብለው 'የአይምሮ ጤና ሃኪም' ጋር ወስደው ቢመረምሯቸውም ምንም አይነት ውጤት አልተገኘም።እነዚህን ልጆች እስከ እለተሞት የመንከባከብ ሃላፊነት የተጣለበት የልጆቹ አባት ሲጠየቁ "ሁሉም ነገር ከአላህ ካልሆነ ከየትም አይመጣም። እኔ መጀመሪያ ታመሙብኝ ብዬ ደንግጬ ነበር። ግን አልሃምዱሊላህ ከማለት ውጭ ምንም የምለው ነገር የለኝም" ብለዋል። ምንጭ Industan Time 👉 t.me/nuenazeg #Ethiopia #ጤናችን #ድንቃድንቅ

#ፈታኝጥያቄ...👉 t.me/nuenazeg
#ፈታኝጥያቄ...👉 t.me/nuenazeg

#ለጥንቃቄ Share ይደረግ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ብዙ ወጣት ሴቶች በሚዝናኑባቸው ቦታዎች እና ትላልቅ ከተማዎች ላይ GHB የሚባል ኬሚካል ተበራክቷል። "ጋባዦች" አንድ መጠጥ ውስጥ የGHB ጠ
#ለጥንቃቄ Share ይደረግ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ብዙ ወጣት ሴቶች በሚዝናኑባቸው ቦታዎች እና ትላልቅ ከተማዎች ላይ GHB የሚባል ኬሚካል ተበራክቷል። "ጋባዦች" አንድ መጠጥ ውስጥ የGHB ጠብታ ሲጨምሩበት ተጠቂዎች (አብዛኛውን ጊዜ ሴቶች) በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ያሉበት፣ አብረዋቸው የነበሩበትን እና የተወሰዱበትን ቦታ አያስታውሱም። ገንዘብ ተከፍሏቸው የደነዘዙ ሴቶችን ለማስደፈር የሚያቀርቡ ውጣት ወንዶችም ሴቶችም ይሄንን እየሰሩ የሚኖሩ ብዙዎች ናቸው። በተለይ "የቤት ልጅ" አይነት የሚባሉ (ተማሪዎች) እና ሌሎች ወጣት ሴቶች የዚህ ወንጀል ተጠቂ እየሆኑ ነው። GHB ከሰውነታቸው ወጥቶ ሲነቁ በማይታወቅ ቦታ ብዙ ጉዳት ደርሶባቸው ራሳቸውን ያገኛሉ። ምን እንደተፈጠረ አያውቁም። GHB የሰው ሕይወት ሊያጠፋ ይችላል። በከተሞች መዝናናት እና መገባበዝ ደግሞ የተለመደ ስለሆነ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል። እንዲህ አይነት ወንጀሎች በቅርብ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ውጪ ከኖሩ ኢትዮጵያውያን ነው። ልጅ ግሩም 👉 t.me/nuenazeg #Ethiopia #ሹክሹክታ #ካነበብኩት #ጤናችን

#ሰሞንኛ የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም እሁድ የካቲት 3 /2016 ይመረቃል። የምረቃ ስነ-ስርዓትን ተከትሎ በዕለቱ ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ በዚህም መሰ
+3
#ሰሞንኛ የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም እሁድ የካቲት 3 /2016 ይመረቃል። የምረቃ ስነ-ስርዓትን ተከትሎ በዕለቱ ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ በዚህም መሰረት ከሁሉም አቅጣጫ ወደ ፒያሳ የሚወስዱ መንገዶች ዝግጅቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይሆናሉ። አሽከርካሪዎች ይህንን ተገንዝበው ሌላ አማራጭ መንገዶች እንዲጠቀሙ ተገልፇል። ከየካቲት 2 ቀን 2016 ጀምሮም በዚሁ አካባቢ ተሽከርካሪ ማሳደር ፣ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ማሳሰቢያ ተሰጥቷል ። 👉 t.me/nuenazeg #Ethiopia #ኢትዮጵያ #አድዋ #ታሪካችን #adwa_museum #Adwa

#ወግ አንዲት ድምፇ የሚያምር ቸከስ በተሳሳተ ስልክ ቁጥር እኔ ጋር ደውላ ድምጿ ስለሚያምር ፓስተር ታሪኩ እባላለሁ ብየ ተዋወቅኳት። ይሄው ዛሬ ቀጠሮ አለን እህል ውሃ መምጫው መንገዱ አይታወቅምና ተ
#ወግ አንዲት ድምፇ የሚያምር ቸከስ በተሳሳተ ስልክ ቁጥር እኔ ጋር ደውላ ድምጿ ስለሚያምር ፓስተር ታሪኩ እባላለሁ ብየ ተዋወቅኳት። ይሄው ዛሬ ቀጠሮ አለን እህል ውሃ መምጫው መንገዱ አይታወቅምና ተግባብተን ከተመቻቸን ግን ፓስተር ሳይሆን ማስተር ነው ያልኩሽ ብየ ለመገገም ዝግጅቴን አጠናቅቄያለሁኝ-ይቅናኝ ! በፀሎታቹ #ethiopia ...👉 t.me/nuenazeg