ISLAMIC SCHOOL️
4 254
Subscribers
-324 hours
-47 days
-830 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
«ከጥቂት ጭፍራ በአላህ ፈቃድ ብዙን ጭፍራ ያሸነፈች ብዙ ናት፤ አላህ ከታጋሾች ጋር ነው» አሉ፡፡ »
[አልበቀራህ 249 ]
አላህ እውነትን ተናገረ!
@islam_in_school
👍 3
«ከጥቂት ጭፍራ በአላህ ፈቃድ ብዙን ጭፍራ ያሸነፈች ብዙ ናት፤ አላህ ከታጋሾች ጋር ነው» አሉ፡፡ »
[አልበቀራህ 249 ]
አላህ እውነትን ተናገረ!
🔴 በአንዴ ከ አስር በላይ የታዋቂ ቃሪዎችንና
ኢማሞችን ድምፅ እንዴት የሰው ልጅ.... 🤔
ብቻ እስኪ አንድ አፍታ ስሟቸው ቢስሚላህ 😊
مَا سَلَكَكُمْ فِي سَقَرَ
(ይሏቸዋልም) «በሰቀር ውስጥ ምን አገባችሁ?»
قَالُوا لَمْ نَكُ مِنَ الْمُصَلِّينَ
(እነርሱም) ይላሉ «ከሰጋጆቹ አልነበርንም፡፡
وَلَمْ نَكُ نُطْعِمُ الْمِسْكِينَ
«ለድኾችም የምናበላ አልነበርንም፡፡
وَكُنَّا نَخُوضُ مَعَ الْخَائِضِينَ
«ከዘባራቂዎቹም ጋር እንዘባርቅ ነበርን፡፡
وَكُنَّا نُكَذِّبُ بِيَوْمِ الدِّينِ
«በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፡፡
حَتَّىٰ أَتَانَا الْيَقِينُ
«እርግጠኛው (ሞት) እስከ መጣን ድረስ፡፡»
فَمَا تَنفَعُهُمْ شَفَاعَةُ الشَّافِعِينَ
የአማላጆችም ምልጃ አትጠቅማቸውም፡፡
فَمَا لَهُمْ عَنِ التَّذْكِرَةِ مُعْرِضِينَ
ከግሣጼዬም (ከቁርኣን) የሚያፈገፍጉት ለእነርሱ ምን አልላቸው?
كَأَنَّهُمْ حُمُرٌ مُّسْتَنفِرَةٌ
እነርሱ ልክ ደንባሪዎች የሜዳ አህዮች ይመስላሉ፡፡
فَرَّتْ مِن قَسْوَرَةٍ
ከዐንበሳ የሸሹ፡፡
بَلْ يُرِيدُ كُلُّ امْرِئٍ مِّنْهُمْ أَن يُؤْتَىٰ صُحُفًا مُّنَشَّرَةً
ይልቁንም ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው ሁሉ የተዘረጉ ጽሑፎችን እንዲስሰጥ ይፈልጋል፡፡
كَلَّا ۖ بَل لَّا يَخَافُونَ الْآخِرَةَ
ይከልከሉ፡፡ ይልቁንም የመጨረሻይቱን ዓለም (ቅጣት) አይፈሩም፡:
[ሱረቱል ሙደሲثር : 42-53]
@islam_in_school
❤ 9🥰 3
🔴 በአንዴ ከ አስር በላይ የታዋቂ ቃሪዎችንና
ኢማሞችን ድምፅ እንዴት የሰው ልጅ.... 🤔
ብቻ እስኪ አንድ አፍታ ስሟቸው ቢስሚላህ 😊
مَا سَلَكَكُمْ فِي سَقَرَ
(ይሏቸዋልም) «በሰቀር ውስጥ ምን አገባችሁ?»
قَالُوا لَمْ نَكُ مِنَ الْمُصَلِّينَ
(እነርሱም) ይላሉ «ከሰጋጆቹ አልነበርንም፡፡
وَلَمْ نَكُ نُطْعِمُ الْمِسْكِينَ
«ለድኾችም የምናበላ አልነበርንም፡፡
وَكُنَّا نَخُوضُ مَعَ الْخَائِضِينَ
«ከዘባራቂዎቹም ጋር እንዘባርቅ ነበርን፡፡
وَكُنَّا نُكَذِّبُ بِيَوْمِ الدِّينِ
«በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፡፡
حَتَّىٰ أَتَانَا الْيَقِينُ
«እርግጠኛው (ሞት) እስከ መጣን ድረስ፡፡»
فَمَا تَنفَعُهُمْ شَفَاعَةُ الشَّافِعِينَ
የአማላጆችም ምልጃ አትጠቅማቸውም፡፡
فَمَا لَهُمْ عَنِ التَّذْكِرَةِ مُعْرِضِينَ
ከግሣጼዬም (ከቁርኣን) የሚያፈገፍጉት ለእነርሱ ምን አልላቸው?
كَأَنَّهُمْ حُمُرٌ مُّسْتَنفِرَةٌ
እነርሱ ልክ ደንባሪዎች የሜዳ አህዮች ይመስላሉ፡፡
فَرَّتْ مِن قَسْوَرَةٍ
ከዐንበሳ የሸሹ፡፡
بَلْ يُرِيدُ كُلُّ امْرِئٍ مِّنْهُمْ أَن يُؤْتَىٰ صُحُفًا مُّنَشَّرَةً
ይልቁንም ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው ሁሉ የተዘረጉ ጽሑፎችን እንዲስሰጥ ይፈልጋል፡፡
كَلَّا ۖ بَل لَّا يَخَافُونَ الْآخِرَةَ
ይከልከሉ፡፡ ይልቁንም የመጨረሻይቱን ዓለም (ቅጣት) አይፈሩም፡:
[ሱረቱል ሙደሲثር : 42-53]
🟥 Tg : https://t.me/Thejubair00
.
የከፋ ሁኔታ ላይ ቢሆን እንኳ አያማርርም፡፡ “ሐምድ ይገባህ” ይላል ያገሬ ሰው ለፈጣሪው ለአላህ፡፡
በተለይ ደሀው ማኅበረሰብ ይገርመኛል፡፡ በክፉም በደጉም ጊዜ ለጌታው ታማኝ ነው፡፡ ሲያገኝ ብቻ አይደለም የሚያመሰግነው ሲያጣም ያመሰግናል፡፡ ከመኝታው ቀና ሲልም ያመሰግናል ።
ሐምድን ያከታተለ ሰው ከአላህ ዘንድ ተከታታይ ችሮታ ይዘንብለታል፡፡ እዝነቱ ባለማቋረጥ ይወርድለታል፡፡
የሚያጉረመርም ግን ፀጋው ይቋጠርበታል፡፡ ራሱን እንጂ ማንንም አይጎዳም ።
ለኛ ደግሞ ሐምዳችን ከተሠጠን ዕውቀት አላህ በሠጠን ጣትና ብዕር ደግ ደጉን ማስተላለፍ ፣ አምላካችን ከቸረን ነገር ለናንተ ማካፈል ነው፡፡
ያካፈለ አይቀነስበትም ይበዛለታል እንጂ፡፡ በየትኛዉም ሁኔታችን ላይ ሐምድ ይገባህ ጌታዬ፡፡
አልሐምዱ ሊላህ፡፡
@islam_in_school
❤ 8👍 1
የከፋ ሁኔታ ላይ ቢሆን እንኳ አያማርርም፡፡ “ሐምድ ይገባህ” ይላል ያገሬ ሰው ለፈጣሪው ለአላህ፡፡
በተለይ ደሀው ማኅበረሰብ ይገርመኛል፡፡ በክፉም በደጉም ጊዜ ለጌታው ታማኝ ነው፡፡ ሲያገኝ ብቻ አይደለም የሚያመሰግነው ሲያጣም ያመሰግናል፡፡ ከመኝታው ቀና ሲልም ያመሰግናል ።
ሐምድን ያከታተለ ሰው ከአላህ ዘንድ ተከታታይ ችሮታ ይዘንብለታል፡፡ እዝነቱ ባለማቋረጥ ይወርድለታል፡፡
የሚያጉረመርም ግን ፀጋው ይቋጠርበታል፡፡ ራሱን እንጂ ማንንም አይጎዳም ።
ለኛ ደግሞ ሐምዳችን ከተሠጠን ዕውቀት አላህ በሠጠን ጣትና ብዕር ደግ ደጉን ማስተላለፍ ፣ አምላካችን ከቸረን ነገር ለናንተ ማካፈል ነው፡፡
ያካፈለ አይቀነስበትም ይበዛለታል እንጂ፡፡ በየትኛዉም ሁኔታችን ላይ ሐምድ ይገባህ ጌታዬ፡፡
አልሐምዱ ሊላህ፡፡
@islam_in_school
#ጥቆማ
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በክረምት የስልጠና መርሐግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ምዝገባ ጀምሯል።
እነማን ይመዘገባሉ?
የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች
የምዝገባ ጊዜ፦
ከሚያዝያ 17 እስከ ግንቦት 7/2016 ዓ.ም
ስልጠናው መቼ ይጀምራል?
ከሐምሌ 1 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም
(ለሁለት ወራት) (በሳምንት ለአራት ቀናት)
ስልጠናው ትኩረት የሚያደርግባቸው፦
➭ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መሰረታውያን፣
➭ ሮቦቲክስ፣
➭ ፕሮግራሚንግ፣
➭ ማሽን ለርኒንግ እና ሌሎችም።
ምዝገባ የማድረጊያ አማራጮች፦
👉 forms.gle/9B79pzGLdo84W2LY8
👉 https://www.aii.et/summer-camp-registration-form-for-student/
@islam_in_school
👍 2