en
Feedback
Nazarethschool 200

Nazarethschool 200

Open in Telegram

Show more
The country is not specifiedEducation48 872
3 392
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1230 days
Posts Archive
photo content

ለናዝሬት ት/ቤት ወላጆች በሙሉ: የወላጅ ኮሚቴ (PTA) አባላት ስም፣ የስልክ ቁጥር እና የe-mail አድራሻቸውን ከዚህ መልእክት ጋር አያይዘን የላክን ሲሆን፤ በስራ መብዛት ምክንያት ስልክ ባያነሱላቹህ የSMS መልእክት፣ e-mail፣ WhatsApp እና telegram በመጠቀም ልታገኟቸው ትችላላቹህ። ትምህርት ቤቱ! 1. [Name]: Dr. Wondwossen [Mobile] :+251 91 160 7338 [E-mail]: wondwossen.mulugeta@aau.edu.et [Work info] Addis Ababa University 2. [Name: Dr. Bikila Workineh Dullo [Mobile]: +251 91 980 8306 [E-mail]: kooket@gmail.com [Work info] Addis Ababa University 3. [Name]: Mr. Christopher G. Yohannes [Mobile]: +251 93 599 8304 [E-mail]: christophergw1@gmail.com

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

Grade 12 orentation(6/11/015) 1. በሶ ጩኮ አይገባም 2. መታወቅያ መያዝ 3. ጠርሙስ ኤሌክትርኒክ አይቻልም 4. አላስፍላጊ እቃ አይገባም 5. ሶሻል ከ16_17/11/015ይገባሉ በ18 ኦረንቴሽን ከ19_21ፈተና በ21/11/015 ይወጣሉ። 6. ናቱራል=ከ22_23/11/015ይገባሉ በ24ኦርንቴሽን 25_26/11/015ፈተና በ26/11/015 ይወጣሉ 7. Admistion መጨረሻው ነገ ነው ሁሉም እንዲወስድ 8. ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች መረጃ መላክ መጨረሻው ነገ ነው 9. ፍተሻ ሁለት ቦታ ነው አ/አ ፖሊስ መጀመርያ ቀጥሎ ፌደራል ፖሊስ ይፈትሻል 10. በየዩንቨርስቲው ጊዚያዊ ፖሊስ ጣብያ ተቋቁማል መረበሽ መበጥበጥ አይቻልም ይጠየቃሉ ። 11. ፈተና ክፍል ሲገቡ ተፈትሸው ይገባሉ 12. ለሁሉም  ተማሪ የተፃፈ ነገር ይሰጣቸው (የሚፈቀድ የማይፈቀድ) 13. መዳኒት እና መነፅር በር ላይ ሀኪም ተመድቧል እያጣራ ያስገባል 14. የትራንስፖርት ጉዳይ:- ለማጓጓዣ አንበሳ ተመድቧል የመንግስትም የግልም ት/ቤቶች ራሳቸው ክፍያ ይፈፅማሉ። የግሎች ቀድመው ደብዳቤ መፃፍና መክፈል አለባቸው(0911675982 ግዛው አንበሳ ባስ ም/ስ/አስኪያጅ

ማስታወቅያ.docx0.22 KB

photo content

photo content