3 392
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-1230 days
Posts Archive
3 392
ለናዝሬት ት/ቤት ወላጆች በሙሉ:
የወላጅ ኮሚቴ (PTA) አባላት ስም፣ የስልክ ቁጥር እና የe-mail አድራሻቸውን ከዚህ መልእክት ጋር አያይዘን የላክን ሲሆን፤ በስራ መብዛት ምክንያት ስልክ ባያነሱላቹህ የSMS መልእክት፣ e-mail፣ WhatsApp እና telegram በመጠቀም ልታገኟቸው ትችላላቹህ።
ትምህርት ቤቱ!
1. [Name]: Dr. Wondwossen
[Mobile] :+251 91 160 7338
[E-mail]: wondwossen.mulugeta@aau.edu.et
[Work info] Addis Ababa University
2. [Name: Dr. Bikila Workineh Dullo
[Mobile]: +251 91 980 8306
[E-mail]: kooket@gmail.com
[Work info] Addis Ababa University
3. [Name]: Mr. Christopher G. Yohannes
[Mobile]: +251 93 599 8304
[E-mail]: christophergw1@gmail.com
3 392
Grade 12 orentation(6/11/015)
1. በሶ ጩኮ አይገባም
2. መታወቅያ መያዝ
3. ጠርሙስ ኤሌክትርኒክ አይቻልም
4. አላስፍላጊ እቃ አይገባም
5. ሶሻል ከ16_17/11/015ይገባሉ በ18 ኦረንቴሽን ከ19_21ፈተና በ21/11/015 ይወጣሉ።
6. ናቱራል=ከ22_23/11/015ይገባሉ በ24ኦርንቴሽን 25_26/11/015ፈተና በ26/11/015 ይወጣሉ
7. Admistion መጨረሻው ነገ ነው ሁሉም እንዲወስድ
8. ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች መረጃ መላክ መጨረሻው ነገ ነው
9. ፍተሻ ሁለት ቦታ ነው አ/አ ፖሊስ መጀመርያ ቀጥሎ ፌደራል ፖሊስ ይፈትሻል
10. በየዩንቨርስቲው ጊዚያዊ ፖሊስ ጣብያ ተቋቁማል መረበሽ መበጥበጥ አይቻልም ይጠየቃሉ ።
11. ፈተና ክፍል ሲገቡ ተፈትሸው ይገባሉ
12. ለሁሉም ተማሪ የተፃፈ ነገር ይሰጣቸው (የሚፈቀድ የማይፈቀድ)
13. መዳኒት እና መነፅር በር ላይ ሀኪም ተመድቧል እያጣራ ያስገባል
14. የትራንስፖርት ጉዳይ:- ለማጓጓዣ አንበሳ ተመድቧል የመንግስትም የግልም ት/ቤቶች ራሳቸው ክፍያ ይፈፅማሉ። የግሎች ቀድመው ደብዳቤ መፃፍና መክፈል አለባቸው(0911675982 ግዛው አንበሳ ባስ ም/ስ/አስኪያጅ
