1 645
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-1530 days
Posts Archive
1 645
Repost from South west academy Jemo
የነባር ተማሪዎች ምዝገባ በነገው እለት ማለትም ሐምሌ 22'2017 ይጠናቀቃል ከእሮብ ሐምሌ 23;2017 ጀምሮምንም አይነት የነባር ተማሪዎች ምዝገባ አናከናውንም ባልተመዘገቡ ነባር ተማሪዎች ቦታ አዲስ ተማሪዎች መመዝገብ እንጀምራለን ለሚፈጠረው ችግር ወላጆች ተጠያቂ ትሆናላቹህ
1 645
Repost from SWA JEMO G10/17
መጨረሻ ከመጨናነቅ ከወዲሁ ልጀቻችሁን እንድታስመዘግቡ እንመከራለን
ከማክሰኞ በኸዋላ ምንም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እንደማናካሂድና ባልተመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ አዲስ ተማሪዎች እንደምንመዘግብ እንድታውቁ
1 645
ለምዝገባ ስትመጡ ማሟላት ያለባቹህ ነገሮች
1…የ2017 ውጤት ሰ ርተፍኬት
2…የመስከረም ወርና የምዝገባ የተከፈለበት የባንክ ደረሰኝ
3…የክረምት ትምህርት የተከፈለበት ደረሰኝ
4…የተማሪ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ
1 645
Repost from South west academy Jemo
የመደበኛ ተማሪዎች ለ2018 ምዝገባ ከማክሰኞ ሀምሌ 15 እስከ ማክሰኞ ሐምሌ 22 ቀን 2017 ብቻ እንደሆነ በጥብቅ እናሳስባለን ።
ውዝፍ ክፍያ ያለበት ክፍያውን ካልፈፀመ መመዝገብ አይችልም የክፍያ ሲስተሙ እንደማይቀበለው እንድታዉቁ ። ከምዝገባ በፊት ውዝፍ ክፍያቸው መፈፀም ግዴታ ።
1 645
Repost from SWA JEMO G9/19
ለሳዌአ ተማሪ ወላጆች/ሕጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ
ከ 1ኛ -12 ኛ ክፍል ተማሪዎች የመዝጊያ ኘሮግራም ቀን ቅዳሜ ሐምሌ 12፣2017 ዓ.ም ይሆናል ።
👉ሐሙስ ሐምሌ 10 , 2017 ከ 1ኛ -4ኛ ክፍል አቅራቢ ተማሪዎች ቅዳሜ ሐምሌ 12፣ 2017 ዓ.ም ለሚከበረው የወላጆች ቀን ክብረ በዓል ልምምድ የሚያደርጉ መሆኑን ተገንዝባችሁ ለግማሽ ቀን ትምህርት ቤት ትልኳቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ በዚህ ቀን ተማሪዎች ለግማሽ ቀን ማለትም ከ1:00 ጀምሮ እስከ 6፡30 ሰዓት ብቻ ትምህርት ቤት ውስጥ ይቆያሉ፡፡
ማስታወሻ፡ ከ1ኛ -4ኛ ክፍል አቅራቢ ተማሪ ወላጆች ተማሪዎችን ቅዳሜ ሐምሌ 12፣ 2017 ዓ.ም ቀን ላይ ልጆቻችሁን እስከ ጠዋት 1፡30 ድረስ ባለው ጊዜ ት/ት ቤት ግቢ እንድታመጡልን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
👉 የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ
የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የሚሰጠው እና ምዝገባ የሚካሔደው ከሰኞ ሐምሌ 14 እስከ ረቡዕ ሐምሌ 23 ቀን 2017ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ ነው፡፡ በነዚህ ቀናት ቀርበው ሪፖርት ካርዳቸውን የማይወስዱ ወላጆችና ተማሪዎች ለ2018 ዓ.ም የሚያደርጉት ምዝገባ እንዳልተጠናቀቀ እንደሚቆጠርና ለሚፈጠረው ማንኛውም ችግር ኃላፊነቱ የወላጆች እንደሚሆን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡
👉የክረምት ትምህርት
የክረምት ትምህርት ከሐምሌ 14 ቀን 2017ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ሳምንታት እንደሚቆይ ከወዲሁ ልናሳስብዎ እንወዳለን፡፡
የሳዌአ አስተዳደር!
