en
Feedback
BLUM ETH

BLUM ETH

Open in Telegram
1 635
Subscribers
-224 hours
-27 days
-230 days
Posts Archive
#ጥንቃቄ የእብድ ውሻ በሽታ በመቅደላ ተቀሰቀሰ ፦ • 2 ሰዎች ሞተዋል። • ከሟቾች ጋር ንክኪ ያላቸው 9 ግለሰቦች ወደከፍተኛ ህክምና እንዲሄዱ ጥረት እየተደረገ ነው። በመቅደላ ወረዳ የእብድ ውሻ በ
#ጥንቃቄ የእብድ ውሻ በሽታ በመቅደላ ተቀሰቀሰ ፦ • 2 ሰዎች ሞተዋል። • ከሟቾች ጋር ንክኪ ያላቸው 9 ግለሰቦች ወደከፍተኛ ህክምና እንዲሄዱ ጥረት እየተደረገ ነው። በመቅደላ ወረዳ የእብድ ውሻ በሽታ ተቀስቅሶ የሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው ኮሚኒኬሽን አሳወቀ። በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ የእብድ ውሻ በሽታ መከሰቱ ተገልጿል። በመቅደላ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ጤና ኦፊሰር የሆኑት አቶ ዋሱ ሞላ እንደገለፁት በወረዳው 08 ቀበሌ ባዙራ በሽታው ተከስቶ የ2 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ከሟቾች ጋር ንክኪ ያላቸው 9 ግለሰቦች ወደ ከፍተኛ ህክምና እንዲሄዱ ጥረት እየተደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡ በቀበሌው እስካሁን 52 ውሻዎች መገደላቸውን ገልፀው ከማህበረሰቡ ጋር ውይይት በማድረግ የቀሩ ውሻዎችን ለመግደል የጉድጓድ ቁፋሮ እየተካሄደ እንደሚገኝ አቶ ዋሱ ገልፀዋል፡፡ ማህበረሰቡ ውሻዎችን በማስከተብ እንዲሁም በመግደል ራሱን ከበሽታው እንዲከላከልና አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ አመት 1ኛ ልዩ ስብሰባውን በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በዋናው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ማካሄድ ጀምሯል።
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ አመት 1ኛ ልዩ ስብሰባውን በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በዋናው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ማካሄድ ጀምሯል።

ትናንት በደረሰ የመኪና አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 15 ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል ጉዳት ደረሰ! መነሻዉን አርባ ምንጭ ያደረገ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ-3 03348 የሆነ ቅጥቅጥ FSR 45 ተሳፋሪ
ትናንት በደረሰ የመኪና አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 15 ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል ጉዳት ደረሰ! መነሻዉን አርባ ምንጭ ያደረገ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ-3 03348 የሆነ ቅጥቅጥ FSR 45 ተሳፋሪዎችን ጭኖ ትላንት ከጠዋቱ 2:30 አካባቢ ከአርባ ምንጭ መናኸሪያ ተነስቶ ወደ ጅንካ ሲጓዝ ከቀኑ 7:00 ሰዓት አካባቢ በደረሰው ከባድ አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት አልፏል። አደጋው የተከሰተው በአሌ ልዩ ወረዳ ቀርቀርቴ ቀበሌ ልዩ ስሙ ላገኖ በሚባል አካባቢ ሲሆን፤ መኪናው ባጋጠመዉ የፍሬን ችግር ምክንያት መኪናው ሊገለበጥ መቻሉም ተገልጿል። በአደጋው ምክንያት 8 ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ በ6 ሰዎች ላይ ከባድ እንድሁም በ9 ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት መድረሱን የአሌ ልዩ ወረዳ ፖሊስ አሳውቋል። Via Addis Maleda

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ይፋዊ ፌስቡክ ገፅ #ሀክ መደረጉ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ይፋዊ ፌስቡክ ገፅ #ሀክ መደረጉ ተገልጿል።

በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የሚወጡት መልዕክቶች ? ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በኩል የወጡት ፅሁፎች ከፍተኛ መነጋገሪያ እየሆኑ ነው። ከፅሁፎቹ መካከል አንደኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ ተብሎ የወጣው ነው። ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ምንም እንኳን ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ንግግር ያላደረጉ ቢሆንም ኢብኮ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያደረጉት ንግግር ብሎ ከላይ የተያያዘውን ፅሁፍ አሰራጭቷል። በተጨማሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት በዝግ መምከሩን የሚገልፅ ሌላ ፅሁፍም አውጥቷል። ድርጅቱ እስካሁን ስለተፈጠረው ጉዳይ በግልፅ ማብራሪያ አልሰጠም።

photo content
+1

ሰበር ዜና እነሆ ዝግጅቱን አጣናቆ በ You tube መቶዋል። ታድያ ምን ይጠብቃሉ! አሁኑኑ የሰበር ዜና ኦሪጅናል የ ዩትዩብ ቻናል ሰብስክራብ ያድርጉ ! 👉 https://youtube.com/chann
ሰበር ዜና እነሆ ዝግጅቱን አጣናቆ በ You tube መቶዋል። ታድያ ምን ይጠብቃሉ! አሁኑኑ የሰበር ዜና ኦሪጅናል የ ዩትዩብ ቻናል ሰብስክራብ ያድርጉ ! 👉 https://youtube.com/channel/UC-hxuSgTv2MaQF3cniRd5SA

😱😱 ባጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያተረፈው ጠቃሚ ቻናል ጥቆማ📱! 📣 በቻናሉ ውስጥ + ✅ ተወዳጅ አፕሊኬሽኖች, Best Application ✅ ሶፍትዌር ትሪኮች, Software Tricks ✅ የ
😱😱 ባጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያተረፈው ጠቃሚ ቻናል ጥቆማ📱! 📣 በቻናሉ ውስጥ + ✅ ተወዳጅ አፕሊኬሽኖች, Best Application ✅ ሶፍትዌር ትሪኮች, Software Tricks ✅ የዌብሳይት ጥቆማዎች, Websites ✅ ሃኪንግ እና ሴክዩሪቲ, Hacking & Security ✅ ሞባይል ትሪኮች, Mobile📱 Tricks ✅ Crack Apps ✅ Brain Hacking ✅ Social Media Hacking(Telegram, Facebook...) ✅ Games, PlayStation5, GTA V, PUBG, CALL OF DUTY ✅ አስገራሚ የትም ያልተነዱ ውድድሮች (Unique challenges) 👍ሌሎችም ጠቃሚ ነገሮች ማግኘት ትችላላችሁ። ማየት ማመን ነው እዩትና መስክሩ። 🤖 #ᴊᴏɪɴ 👇👇 ⭐️ @Yofantech

በአዲስ አበባው የኢሬቻ በዓል አከባበር የተቃውሞ ድምጾች ተሰምተዋል። በእስር ላይ የሚገኘው ጃዋር መሐመድ እንዲፈቱ የሚጠይቁ እና በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስተዳደር ላይ ተቃውሞዎች ተደምጠዋል። Via:- ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

😱😱 ባጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያተረፈው ጠቃሚ ቻናል ጥቆማ📱! 📣 በቻናሉ ውስጥ + ✅ ተወዳጅ አፕሊኬሽኖች, Best Application ✅ ሶፍትዌር ትሪኮች, Software Tricks ✅ የ
😱😱 ባጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያተረፈው ጠቃሚ ቻናል ጥቆማ📱! 📣 በቻናሉ ውስጥ + ✅ ተወዳጅ አፕሊኬሽኖች, Best Application ✅ ሶፍትዌር ትሪኮች, Software Tricks ✅ የዌብሳይት ጥቆማዎች, Websites ✅ ሃኪንግ እና ሴክዩሪቲ, Hacking & Security ✅ ሞባይል ትሪኮች, Mobile📱 Tricks ✅ Crack Apps ✅ Brain Hacking ✅ Social Media Hacking(Telegram, Facebook...) ✅ Games, PlayStation5, GTA V, PUBG, CALL OF DUTY ✅ አስገራሚ የትም ያልተነዱ ውድድሮች (Unique challenges) 👍ሌሎችም ጠቃሚ ነገሮች ማግኘት ትችላላችሁ። ማየት ማመን ነው እዩትና መስክሩ። 🤖 #ᴊᴏɪɴ 👇👇 ⭐️ @Yofantech

ሰበር ዜና እነሆ ዝግጅቱን አጣናቆ በ You tube መቶዋል። ታድያ ምን ይጠብቃሉ! አሁኑኑ የሰበር ዜና ኦሪጅናል የ ዩትዩብ ቻናል ሰብስክራብ ያድርጉ ! 👉 https://youtube.com/chann
ሰበር ዜና እነሆ ዝግጅቱን አጣናቆ በ You tube መቶዋል። ታድያ ምን ይጠብቃሉ! አሁኑኑ የሰበር ዜና ኦሪጅናል የ ዩትዩብ ቻናል ሰብስክራብ ያድርጉ ! 👉 https://youtube.com/channel/UC-hxuSgTv2MaQF3cniRd5SA

ኢሬቻን ለማክበር ከደቡብ ክልል ሀላባ ዞን የተወጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ምዕራብ አርሲ ዞን ላይ አቀባበል ተደረገላቸው‼️ የዞኑ ማህበረሰብ ከሀላባ ተነስተው በሻላ ወረዳ አጄ ከተማ ሲደርሱ በሻሸመኔ
ኢሬቻን ለማክበር ከደቡብ ክልል ሀላባ ዞን የተወጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ምዕራብ አርሲ ዞን ላይ አቀባበል ተደረገላቸው‼️ የዞኑ ማህበረሰብ ከሀላባ ተነስተው በሻላ ወረዳ አጄ ከተማ ሲደርሱ በሻሸመኔ እና በነጌሌ አርሲ ከተሞች የዞን አመራሮችና የከተማ ነዋሪዎቹ በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ የሀላባ ህዝብ ከኦሮሞ ህዝብ ጋር በደም የተሳሰረ ህዝብ መሆኑን የሀላባ ዞን አስተዳዳሪ ዶክተ ር መሀመድ ኑሪዬ በአቀባበሉ ላይ ተናግረዋል። ኢሬቻ የኦሮሞ አንድነት የሚታይበትና ፈጣሪያቸውን የሚያመሰግኑበት በመሆኑ እኛም እንደ ሀላባ ዞን ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ለማክበር ወደ ኢሬቻ እየተጓዝን እንገኛልም ብለዋል፡፡ የኢሬቻ በዓልን ለማክበር እንደ ዞኑ በቢሻን ጉራቻ፣ በዶዶላ፣ በሀደብ ሀሳሳና በሻላ መስመር ለተለያየ የማህበረሰብ ክፍል ደማቅ አቀባበል መደረጉን የቀድሞው የምዕራብ አርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አበራ ቡኖ ተናግረዋል።

photo content

የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ ከተማ ለተለያዩ የቢሮ ሀላፊዎች ሹመት ሰጡ፡፡ በዚህ መሰረትም :- 1. ዶ/ር ቀነአ ያደታ --የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ፣ 2. ዶ/ር ሂሩት ካሳው --የባህል፣ቱሪዝምና ኪነ ጥበብ ቢሮ ኃላፊ፣ 3. ወይዘሮ ጽዋዬ ሙሉነህ ---የፍትህ ቢሮ ኃላፊ፣ 4. አቶ ጀማል አብዩ ---የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ፣ 5. አቶ ዳዊት የሽጥላ---- የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ 6. ኢንጂነር አያልነሽ ሃብተማሪያም ---የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ፣ 7. ዶ/ር ሙልቀን ሃብቱ ---የስልጠና፣ቴክኒክ እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ሃላፊ፣ 8. ዶ/ር ዮሃንስ ጫላ ---የጤና ቢሮ ኃላፊ ፣ 9. አቶ አደም ኑር አብዱል ፈታ ---የንግድ ቢሮ ኃላፊ፣ 10. ዕጩ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ---የትምህርት ቢሮ ኃላፊ፣ 11. ወይዘሮ ሃና የሽንጉስ ---የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣ 12. አቶ ሙሉጌታ ተፈራ--- የጊቢዎች ቢሮ ኃላፊ፣ 13. አቶ አብረሃም ታደሰ ---የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፣ 14. ዕጩ ዶክተር ዮናስ ዘውዴ --የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ 15. ወይዘሮ ጽገሬዳ ወርቁ ---የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ፣ 16. ዶ/ር ዳዲ ወዳጆ ---የፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ፣ 17. አቶ ግርማ ሰይፉ ( የኢዜማ አመራር የነበሩ) ---የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ቢሮ ኃላፊና 18. አቶ የሱፍ ኢብራሂም (የአብን አመራር የነበሩ)--- የመንግስት የግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡ ተሿሚዎቹ ምክር ቤት በመቅረብ ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።

photo content

አዲስ የፊልም ቻናል ተከፈተ የውጪ ፊልሞችን የሚቶረግም ቻናል ተከፈተ ማየት ማመነው!!!! ኢሄንን ቻናል መቀላቀል ምትፈልጉ!!!! 👇👇
አዲስ የፊልም ቻናል ተከፈተ የውጪ ፊልሞችን የሚቶረግም ቻናል ተከፈተ ማየት ማመነው!!!! ኢሄንን ቻናል መቀላቀል ምትፈልጉ!!!! 👇👇

ወ/ሮ አዳነች የአብን እና ኢዜማ አመራሮችን በካቢኔያቸው ውስጥ አካተቱ‼️ ከንቲባዋ ወ/ሮ አዳነች የአብን ምክትል ሊቀመንበር የሱፍ ኢብራሒምን የመንግሥት ንብረት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ እንዲሁም የኢዜ
ወ/ሮ አዳነች የአብን እና ኢዜማ አመራሮችን በካቢኔያቸው ውስጥ አካተቱ‼️ ከንቲባዋ ወ/ሮ አዳነች የአብን ምክትል ሊቀመንበር የሱፍ ኢብራሒምን የመንግሥት ንብረት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ እንዲሁም የኢዜማ ስራ አስፈጻሚ አባል ግርማ ሠይፉን የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር በማድረግ ካቢኔያቸው ውስጥ አካተዋል፡፡

ግብፅ ዩቲዩበሮችን ግብር እንዲከፍሉ ውሳኔ አስተላለፈች! የማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ገቢ የሚያገኙ ዜጎችን ቁጥር መጨመር ተከትሎ የግብፅ የግብር ባለስልጣን መስርያ ቤት ዩቲዩበሮች ዓመታዊ ገቢያቸውን
ግብፅ ዩቲዩበሮችን ግብር እንዲከፍሉ ውሳኔ አስተላለፈች! የማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ገቢ የሚያገኙ ዜጎችን ቁጥር መጨመር ተከትሎ የግብፅ የግብር ባለስልጣን መስርያ ቤት ዩቲዩበሮች ዓመታዊ ገቢያቸውን እንዲያስመዘገቡ፣ እንዲያሳውቁ እና ግብር እንዲከፍሉ ውሳኔ አማሳለፉ ተሰምቷል። የመንግስት የግብር ውሳኔ በዋናነት ትኩረት ያደረገዉ በየዓመቱ ከ32,000 የአሜሪካ ዶላር በላይ በሚያገኙት ዮቲዮበሮችና ጦማሪያንን እንደሆነ የተጠቀሰ ሲሆን በማህበራዊ ሚዲያ የተለያዩ ዜጎች ድጋፍ እና ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። የግብጽ የታክስ ባለስልጣን ከፍተኛ የስራ ሀላፊ መሐመድ አል ጌይርን በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ "ግብፅ ውስጥ ትርፍ የሚያገኝ ማንኛውም ሰው የሥራው መስክ ምንም ይሁን ምን በትክክል ግብር ሊከፍል ይገባል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ከፈረንጆቹ 2018 ዓ.ም ጀምሮ የግብፅ ባለስልጣናት ከ50,000 በላይ ተከታይ ያላቸው የማህበራዊ ሚዲያዎች ተጠቃሚዎች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ የጀመሩ ሲሆን "የተሳሳተ መረጃ" ለጥፈው በተገኙት ላይ ክስ ሲመሰርቱ ቆይተዋል።

አዲስ የፊልም ቻናል ተከፈተ የውጪ ፊልሞችን የሚቶረግም ቻናል ተከፈተ ማየት ማመነው!!!! ኢሄንን ቻናል መቀላቀል ምትፈልጉ!!!! 👇👇
አዲስ የፊልም ቻናል ተከፈተ የውጪ ፊልሞችን የሚቶረግም ቻናል ተከፈተ ማየት ማመነው!!!! ኢሄንን ቻናል መቀላቀል ምትፈልጉ!!!! 👇👇