1 635
Subscribers
-224 hours
-27 days
-230 days
Posts Archive
1 635
https://t.me/hamster_kombat_Bot/start?startapp=kentId680112944
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 2k Coins as a first-time gift
🔥 25k Coins if you have Telegram Premium
1 635
t.me/BlumCryptoBot/app?startapp=ref_DfI0i93Kw5
Join me on Blum and let's earn together! Use my invite link to join the fun. 🌟
1 635
t.me/BlumCryptoBot/app?startapp=ref_DfI0i93Kw5
Join me on Blum and let's earn together! Use my invite link to join the fun. 🌟
1 635
https://100seconds.et/join/b99f35f2-c14f-41c2-bab6-563312d354be
ሰላም! በ ኢትዮቴሌኮም 100 ሰከንድ ውድድር ውስጥ በመቀላቀል ነፃ ክሬዲቶቼን እንዳገኝ ይርዱኝ። በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ። እንዲሁም 10 ጥያቄዎችን መመለስ እና የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ!
1 635
Hey, I sent you money on MyDailyCash. To get the money, just install the app and enter my code when you log in: 1255293978 Download the app here: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.wingloryinternational.mydailycash
1 635
Repost from Awaqi 200k Challenge
የአዋቂን ጉዞ ወደ 200ሺህ ውድድር በመቀላቅል በየሳምንቱ የተዘጋጁ ሽልማቶችን እንዲሁም በውድድሩ ማብቂያ ከ 1 እስከ 3 ከወጣቹ ላፕቶትፕ እና ሌሎች ሽልማቶችን ጨምሮ ታገኛላቹ።
@awaqiethiopia
ነፃ የስልጠና እና የተለያዩ እድሎችን እንዲሁም አዝናኝ እና አነቃቂ ቪድዮዎችን በየጊዜው ለማግኘት አዋቂን ተቀላቀሉ::
https://t.me/awaqiethiopia
Promotion Details
Contestant name: #Joker
Contestant ID: #640126236
1 635
የአሜሪካ ወታደሮች በሶማሊያ እንዲሰማሩ ጆ ባይደን ወሰኑ‼️
ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከሳቸው በፊት በነበሩት ዶናልድ ትራምፕ የተወሰነዉን ውሳኔ በመቀልበስ የአሜሪካ ወታደሮች ወደ ሶማሊያ እንዲሰማሩ ፈቅደዋል፡፡ ይህንኑ ተከትሎ በመቶዎች የሚቆጠሩ የአሜሪካ ወታደሮች ወደ ሶማሊያ ሊመለሱ ይችላሉ ተብሏል።
ፕሬዚዳንቱ በአልሸባብ የታጣቂ ቡድን መሪዎች ላይ ዒላማ ለማድረግ ከፔንታጎን የቀረበላቸዉን ጥያቄ ምላሽ መስጠታቸዉን በፊርማቸውን አኑረዋል ሲል ኒውዮርክ ታይምስ ዘግቧል፡፡የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት ቃል አቀባይ የሆነችዉ አድሪያን ዋትሰን እንደተናገሩት "እንደገና ለማስጀመር የወሰነው የኃይላችንን ደህንነት እና ውጤታማነት ከፍ ለማድረግ ብሎም ለአጋሮቻችን ቀልጣፋ ድጋፍ ለመስጠት ነው" ብለዋል።
አክለዉም "በአልሸባብ ላይ የበለጠ ውጤታማ ትግል" ለማድረግ ያስችላል ሲሉ ተናግረዋል፡፡አሜሪካ ይህንን ዉሳኔ ያሳለፈችዉ የሶማሊያ የፓርላማ አባላት እሁድ እለት አዲሱን ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድን መምረጣቸዉን ተከትሎ ነዉ፡፡
#share
1 635
የአማራ ክልል ዜጎች የጦር መሳሪያ እንዲያስመዘግቡ ጥሪ አቀረበ‼️
ከግንቦት 9/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 4 ቀናት የጦር መሳሪያ ምዝገባ እንደሚካሄድ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል።
ከዚህ በፊት ያልተመዘገበ ማንኛውም የጦር መሳሪያ የታጠቀ ግለሰብ በአካባቢው በሚገኙ የምዝገባ ማዕከላት በመገኘት እንዲያስመዘግብ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አሳስቧል።
የቢሮው ኃላፊ ደሳለኝ ጣሰው፤ የጦር መሳሪያ ምዝገባው የአማራን ሕዝብ ደኅንነት ለማስጠበቅ አጋዥ ኃይል ለማጠናከር ያለመ ነው ብለዋል፡፡
አሸባሪው ትሕነግ የጥፋት መንገድ ተጋሪዎች የአማራን ሕዝብ አንድነት ለመሸርሸር በብሔርና በሃይማኖት ሽፋን የተለያዩ አጀንዳዎችን እየዘረጉ መሆኑን ያነሱት ኃላፊው የሽብር ቡድኑ አሁንም ወደ ዳግም ጦርነት ለመግባት ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ በተጨባጭ እያሳየ ነው ብለዋል።
የጥፋት ኃይሉን ዓላማ ለማክሸፍ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይል በተጨማሪ ማንኛውም የጦር መሳሪያ ያለው ምዝገባ ካካሔደ በኋላ የተደራጀ ሥልጠና እንዲወስድም ይደረጋል ማለታቸውን አሚኮ ዘግቧል።
#share
1 635
#ሰበር_ዜና ‼
ግድባችን ኃይል ማመንጨት ጀመረ።
ብርሃን፣ ጉልበት፣ ሐብት መሆን ጀመረ🇪🇹
አንኳን ደስ አለን !
እንኳን ደስ አላችሁ !
የሚጠበቀው ቀን ዛሬ እውን ሆነ!!!
#GERD #Ethiopia #Africa
1 635
#ሰበር_ዜና ‼
ግድባችን ኃይል ማመንጨት ጀመረ።
ብርሃን፣ ጉልበት፣ ሐብት መሆን ጀመረ🇪🇹
አንኳን ደስ አለን !
እንኳን ደስ አላችሁ !
የሚጠበቀው ቀን ዛሬ እውን ሆነ!!!
#GERD #Ethiopia #Africa
@ET_SEBER_MEREJA
@ET_SEBER_MEREJA
1 635
⚡️Qwickbet is a new international sports betting company, giving new betting options to the Ethiopian market.
💵 The Qwickest way to win 💵
አሁኑኑ
QwickBet ላይ በመመዝገብ የ10 ብር ቦነስ ያግኙ!
1 635
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መላውን የጸጥታ ኃይል ራሳቸው በመምራት የህልውና ዘመቻውን ከዳር ለማዶረስ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ቃል በገቡት መሠረት በግንባር ተገኝተው ቃላቸውን ተግባራዊ እያደረጉ ነው‼️
በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቁርጠኝነት የተነቃቃው ጀግናው ሠራዊታችን በባቲ ካሳጊታ ግንባር ሲደረግ በነበረው ውጊያ ካሳጊታን አስቀድሞ ከአሸባሪው ሕወሐት ነጻ ያወጣ ሲሆን ወደፊት በመገሥገሥ ቡርቃንና በባቲ ከተማ ዙሪያ ያሉ ተራሮችን ተቆጣጥሮ ወደ ባቲ ኮምቦልቻ እየገሠገሠ ነው።
በአፋር ክልል፣ በጭፍራ ግንባርም ጪፍቱን፣ የጭፍራ ከተማንና አካባቢውን ከወራሪው ነጻ አውጥቶ ወደፊት በመገሥገሦ ላይ ነው።
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ድል ለ ኢትዮጵያ💚💛❤️
1 635
ምርጥ ምርጥ አዳዲስ የ Box Office , ተከታታይ እና የህንድ ፊልሞችን በ ትርጉም በጥራት ያለምንም ክፍያ ለማየት #JOIN ማለት ብቻ
https://t.me/joinchat/UgUKre72Nd59tGoT
1 635
በሻሸመኔ በህገወጥ መንገድ የጎመንዘር እህል ዘይት በመጭመቅ እያመረተ ለህብረተሰቡ ሲሸጥ የነበረ ድርጅት ታሸገ!
በቀን 27/01/2014 በኦሮሚያ ክልል በሻሸመኔ ከተማ አስተዳደር ከሻሸመኔ ጤናና ጤና ነክ የስራ ሂደት ተቆጣጣሪ ጋር በጋራ በመሆን በኢትዮጲያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የደቡብ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በምግብ ዘይት ላይ የገበያ ቅኝት መሥራቱን የኢትዮጲያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል።
በዚህም ቅኝት ከሚመለከተው የተቆጣጣሪ አካል የዘይት ምርት ለማምረት የሚሰጥ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ሳይኖራቸው፣ የምርት ማሸጊያ መስፈርት ባላሟላ፣ ንጽህናዉ ባልጠበቀ የአመራረት ሂደት እንዲሁም ዘይት ለማምረት ምቹ ባልሆነ ቤት ውስጥ የጎመንዘር እህል ዘይት በመጭመቅ እያመረቱ ለህብረተሰቡ እየሸጠ የተገኘ አንድ ድርጅት ላይ ምርት የማምረት ሥራዉን እንዲያቆሙና ድርጅቶቹ ከተመረተው የዘይት ምርትና ለዘይት ምርት የሚገለገሉበት የቅባት እህል (ጎመንዘር) ጋር እንዲታሸጉ መደረጉ ተገልጿል።
በገበያ ቅኝቱ ወቅት ባጠቃላይ በግምት 150 ኩንታል በላይ የጎመንዘር እህል እና በዛገ በርሜል የተከማቸ 80 በርሜል ህገወጥ ዘይት አጠቃላይ ግምታዊ ዋጋው 2 ሚሊየን 244 ሺህ ብር የሚያወጣ ህገወጥ የዘይት ምርት ህብረተሰቡ እንዳይጠቀመው መደረጉንም ባለስልጣኑ አስታውቋል።
[Addis Maleda]
