690
Subscribers
No data24 hours
-27 days
+130 days
Posts Archive
690
+7
#አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ 😭🙏👇
ምስኪኖችን በመርዳትና ፈጣን ምላሽ በመስጠት የሚታወቀው የመስቃን ወረዳ አስተዳደርና ለጠቅላላ ለወረዳው አመራሮች የቀረበ የይድረሱልን ጥሪ፤
በፎቶ የምትመለከቱት ድንገተኛ የቤት እሳት ቃጠሎ በመስቃን ወረዳ ግ/አቦራት ቀበሌ "ለጌዳ" በሚባል ቀጠና የአቶ ጃፈር ረዲ የሳር ቤት ማታ ትላንት ሐሙስ ሌሊት ቀን 24/01/2017 ዓ.ም በደረሰ የእሳት አደጋ ቤቱ ውስጥ የሚገኝ የቁም እንሰሳት ጨምሮ ሙሉ ለሙሉ በመውደሙ ተከትሎ ቤተሰቦቹ የአቅም ውስንነት ያለባቸው በመሆኑ የወረዳው አስተዳደር እና የሚመለከተው አካል አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጣቸው በትህትና እንጠይቃለን።
መስከረም 2017 ዓ.ም ቡታጅራ
690
+3
#አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ !
የተቻለንን በመርዳት ከሞት እንታደጋት
ሼር ማድረግም እርዳታ ነው !
ከስር በምስሉ ላይ የምትመለከቱዋት እህታችን ሁላገር ሞሳ ትባላለች።እህታችን ሁላገር ሞሳ በደረሰባት የኩላሊት ህመም ምክንያት ሁለቱም ኩላሊቶቿ ከጥቅም ውጪ ሲሆኑ በሳምንት 3 ጊዜ ዲያሊሲስ ኢተዮ ጠቢብ ሆስፒታል እየተደረገላት ትገኛለች።
እንድሚታወቀው ከዚ በፊት እርዳታዎች ቢደርግላትም
ከዲያሌሲስ ትጥበት እርዳታው አላለፈም
እናም የኩላሊት ንቅለተከላ ለማድረግ አንድሚሊየን አምስት መቶ ሺህ(1,500,000) ብር እንደሚያስፈልግ ተነግሯታል::
እናም እህታችን ሁላገር አይን ላልከፈቱ ህፃናት ልጆቿ ታክማ ከህመሟ እንድትድን ከአላህ በታች የናንተ እገዛ ያሻታልና ደጋግ ኢትዮጵያውያን ካላቹ ላይ በመቀነስ የበኩላቹን አስተዋፅኦ እንድታደርጉ በአላህ/በፈጣሪ ስም እንጠይቃቹሃለን!!
እህታችንን ለመርዳት ከታች በተጠቀሱት የባንክ አካውንቶች ገቢ ማድረግ ትችላላችሁ👇
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ
7000017951497
ሁላገር ሞሳ ላሌጋ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000027491182
አቶ ሁሴን ጀማል(ባለቤቷ)
በመስጠት ሚጨምር ነገር እንጂ ሚቀንስ ነገር የለም!!
#ሚዲያ_ተጠቃሚዎች_በሙሉ_ሼር 😭
👇👇👇
"ለወገን ደራሽ ወገን ነው"
"ሰው ለመርዳ ሰው መሆን በቂ ነው"
"በጎነት መልሶ ይከፍላል"
"መደጋገፍ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ነው"
ለበለጠ መርጃ
0913985253
0943949986
690
መስከረም 03/2017 ዓ/ም ቡታጅራ
የምስራ ቅ ጉራጌ ዞን የአመራሩ የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀም በመገምገም የአመራር ማስተካከያ ማድረጉን አሳወቀ
1/ አቶ አህመድ ኑሪ :- የዞኑ ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ
2/ አቶ ሀሰን ከድር ፦ የት/ት መምርያ ሀላፊ
3/ አቶ ታጁ ነሰሩ ፦ ስ/እ/ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ መምሪያ ሀላፊ
4/ አቶ ነጋልኝ አለሙ ፦ የመ/ ኮምንኬሸን መምርያ Uላፊ
5/ አቶ መሀመድ ሁሴን : ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምርያ ሀላፊ
6/ አቶ ባህሩ አሰፋ - ሰራተኛና ማህበራዊ መምርያ ሀላፊ
7/ አቶ ታዬ ተስፋዬ : ወጣቶችና ስፖርት መምርያ ሀላፊ
8/ አቶ አህመዲን ጀማል ፦ የቴክኒክና ሙያ መምርያ ሀላፊ
9/ አቶ አህመዲን ደድገባ ፦ የዞኑ ም/ቤት ጽ/ ቤት ሀላፊ በካቢኔ ማዕረግ
10/ አቶ ደርቤ ታደሰ ፦ የቡናና ሻይ ቅመማ ቅመም ጽ/ቤት ሀላፊ በካቢኔ ማዕረግ
11/ አቶ ካሳሁን ቱጂ :የፓርቲ ሚዲያን ኮምንኬሽን ዘርፍ ሀላፊ በካቢኔ ማዕረግ
12/ አቶ አማረ አለሙ : የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሀላፊ በካቢኔ ማዕረግ
13/ አቶ ረበል ከድር ፦ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ወጣቶች ማብቃት ዘርፉ ሀላፊ
14/ አቶ አሰፋ ፈይሳ ፦ስ/እ /ፈጠራና ኢንተርኘራይዝ መምርያ የከተማ ዘርፍ ሀላፊ
15/ አቶ ኢብራሂም በድሩ :~መ/ ከሚንኬሽን ሚድያ ዘርፍ ሀላፊ ሆነው የተመደቡ መሆኑን አሳውቋል::
መረጃው የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ነው።
690
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
==========================
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ተማሪዎቹ ውጤታቸውን ከሌሊቱ 6 ሠዓት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉም ተገልጿል፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡ 701 ሺህ 749 ተማሪዎች መካከል 684 ሺህ 205 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል ብለዋል ።
ቀሪዎቹ በተለያዩ ምክንያቶችና ትምህርታቸውን ዘግይተው በመጀመራቸው ፈተናውን አለመውሰዳቸውን ገልጸዋል ።
ከተፈታኞቹ ውስጥ 29 ሺህ 736 ያህሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው የኦንላይን ፈተና አማካኝነት ፈተናቸውን ወስደዋል ነው ያሉት፡፡
ዘንድሮ ፈተና ከወሰዱት አጠቃላይ ተማሪዎች ያለፉት 5 ነጥብ 4 በመቶ መሆናቸውን ጠቅሰው÷ አዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር እንዲሁም ሐረሪ እና ኦሮሚያ ክልሎች ከአስፈተኗቸው ውስጥ የተሻለ ቁጥር ማሳለፋቸውን ገልጸዋል፡፡
ሁሉም ክልሎች በአለፈው ዓመት ከአስፈተኗቸው ተማሪዎች ቁጥር አንጻር ዘንድሮ የተሻለ ማሳለፍ መቻላቸውንም ጠቅሰዋል፡፡
በመሳፍንት እያዩ እና የሻምበል ምኅረት
690
የቴሌብር ሱፐር አፕን በማውረድ በመመዝገብ እና በመገበያየት ተሸላሚ እዲሆኑ ጋብዤዎታለሁ. https://superapp.ethiomobilemoney.et:38443/customer/mgm/index0902.html#/?notoolbar=true&CampaignId=MGM1635518748044544&inviterId=1026988436070408&language=am&time=Sept-03-2024-Dec-02-2024
690
ጥንቃቄ ለምስራቅ መስቃን ህዝብ
የምስራቅ መስቃን ወረዳ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ አወጀ!
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ነሐሴ 25 ፣ 2016 ዓ,ም (የምስራቅ መስቃን ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት) የምስራቅ መስቃን ወረዳ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ማወጅን በዛሬዉ ዕለት አስታዉቋል።
የፀጥታ ኮማንድ ፖስቱ እንዳስታወቀዉ የህዝብ ሰላምና መረጋጋት የማይመቻቸዉ ህገ ወጥ አካላት በወረዳዉ ንፁሃንን ኢላማ በማድረግ አከባቢዉ እንዳይረጋጋ፣ ሰላም እዳይሰፍን አበክረዉ እየሰሩ መሆኑን አመላክቷል።
ስለሆነም የፀጥታ ኮማንድ ፖስቱ ከማህበረሰቡ እንዲሁም ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በጋራ በመሆን ሰላምን እንዲሁም መረጋጋትን በተሻለ ሁኔታ ለመፍጠር በወረዳዉ ከዛሬ ነሐሴ 25/ 12 /2016 ዓ/ም ጀምሮ ላልተወሰነ ግዜ የሚቆይ የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ መታወጅን አስታዉቋል።
በዚህም መሰረት ከዋናዉ የፌደራል መንገድ ዉጪ ከምሽቱ 12: 00 ሰዓት ጀምሮ ማንኛዉም የሰዉም ሆኖ የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስታዉቋል።
በተጨማሪም በቡድን መሰብሰብ፣ በጋራ ተደራጅቶ መንቀሳቀስና የህግ አስከባሪዎችን ስራ ማወክ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን ኮማንድ ፓስቱ አስታዉቋል።
ስለሆነም ክልከላዎቹን ጥሰው በሚገኙ ሰዎችና ማንኛዉም አካላት ላይ ተገቢውን እርምጃ መውሰድ ተገቢ ሆኖ ስለተገኘ የህዝብን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ ሁሉም አካል እገዛ ማድረግ እንዳለበት ተመላክቷል።
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ቴሌግራም፦ t.me/misrakmeskanworedacommunication
ፌስቡክ፦ https://www.facebook.com/mesrakmeskan/
ኢ-ሜይል፦misrakmeskanworeda@gmail.com
690
በክልላችን ብሎም በዞናችን አዳዲስ ማንነቶች እየተፈጠሩ እና እተፈበረኩ ያሉ ይመስላል !!
በርግጥ የክልሉ ፕሬዝዳንት የተከበሩ "አቶ እንዳሻው ጣሰውን" የማደናገር ስራ እየተሰራ እንደሆነ ያሳብቃል ትክክለኛውን መረጃ ማስጨበጥም ሆነ መስጠት የመስቃን አመራር ግዴታ ቢሆንም ግዴታቸውን እየተወጡ አይመስልም ስለሆነም "የመስቃን ህዝብ እየተሰራብህ ያለውን ሴራም ሆነ ደባ በተጠንቀቅ ጆሮ ሰተህ መከታተልህን ቀጥል ከዚህ ቀደም የማህበረሰባችን መሰረታዊ ጥያቄዎችን መንግስት ላለማስጨነቅ እና ለአብሮነት ብለህ ለጊዜው ተወት ያደረከውን ጥያቄዎች የምታነሳበት ጊዜው አሁነው ።
በቀጠናችን አዳዲስ ማንነቶች ተፈብርከው እየተጠየቀ ባለበት በዚህ ጊዜ የህዝባችን መሰረታዊ የሆኑ ጥያቄዎች ለምሳሌ ወረድ ስንል ምስራቅ መስቃን ላይ የ11 ቀበሌ ጥያቄ እና ወደነባሩ መስቃን ወረዳና ቡታጅራ ከተማ ደግሞ የመልማት ብሎም የመብት እና መሰል ጥያቄዎች እያሉ ዝም ማለት ተገቢ ስላልሆነ ህዝባችን ሊነቃ ይገባል ።
በጎሳና በቀበሌ የወረዳ ሙዋቅር ጥያቄ እንጠይቅ ከተባለ ካሉት ከተሞቹና ወረዳዎቹ ውጪ መስቃን ከአራት ወረዳ በላይ መጠየቅና መሆን ይችላል ማለት ነው ለምሳሌ:-
1
ሚካኤሎ
ውሪብ
ግዲዬና አቦራት
"ኦዶ ከተማ ማዕከል ያደረገ አንድ ወረዳ
2
ምዕራብ እንቦር
ምዕራብ መስቃን
የተቦን
ጎይባን
ቢዳራን ማዕከል ያደረገ ወረዳ
3
ዊጣ
ሰሜን ሸርሸራ
ድራማ
ይመር ዋጮ 1
ጆሌ 1 2 እና 3
ሸርሸራ መጭመና
ዊጣ መዘጋጃ ማዕከል ያደረገ ወረዳ
4
ምስራቅ መስቃን
ምስራቅ እንቦር
መቂቾ
ወሊሾ 2
ደቡብ ሸርሸራ
ደቦ ጥጦ
በሬሳ
ኢሌ
"እነዚህ ቀበሌዎች በኢዲሱ ማስተር ፕላን የቡታጅራ ከተማ አካል ስለሆኑ እንጂ አንድ ወረዳ መሆን ይችላሉ ።
በነገራች ላይ እኚ የመስቃን ቀበሌዎች እንደ ሌላ አካባቢ ሳይሆኑ የቆዳ ስፋትና ከህዝብ ብዛት አኳያ አንዱ ቀበሌ ብቻ ሁለትና ከዛ በላይ ቀበሌ መሆን የሚችሉ ናቸው ።
690
+1
#ትውልድን_ማስተማር_ሀገር_መገንባት_ነው!
ወላጆች ልጆቻቸውን ለማስተማር ከአልባሳት እስከ መማሪያ ቁሳቁስ ማሟላት የቤተሰብ ግዴታ እና ሀላፊነት ነው።
ታዲያ አንዳንዱ ይህን ማሟላት ሲያቅተው ልጁን ከት/ቤት ያስቀረዋል።
ከት/ቤት የሚቀረው ልጅ ደግሞ ለቤተሰብም ለሀገር እዳ ነዉ ።
ታዲያ እዚህ ጋ የእኛ ሀላፊነት ምንድነው?
ኢኽላስ የበጎ አድራጎት ድርጅት
ልክ እንደ አምናዉ ዘንድሮም ለ2017 ዐ/ም የት/ዘመን አንድም ተማሪ በመማሪያ ቁሳቁስ እጦት ከትምህርት ገበታዉ መቅረት የለበትም በማለት
በቡታጅራ እና ዙሪያ ለሚገኙ የአቅም ዉስንነት ያለባቸዉ የቤተሰብ ልጆችን
ለማገዝ የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ የማሰባሰብ
ቻሌንጅ አስጀምሯል
በቁሳቁስ ወይም በገንዘብ አስተዋጽኦ በማድረግ ትውልድ እንታደግ ሀገር እናድን በቁሳቁስ ለመርዳት የምትፈልጉ:-
-ደብተር
-እስክሪብቶ እናእርሳስሳ
-የ ሴቶች ንፅህና መጠበቂያ እና ሌሎች
- በዩኒፎርም አልያም
በገንዘብ መርዳት ለምትፈልጉ
የኢ/ንግድ ባንክ 1000321260938 (ኢህላስ ጀመአ)
አድራሻ :-ቡታጅራ የገበያ ማዕከል ቢሮ ቁ.027
0920996475
0916393842
690
#ኤሲኤስ ኦንላይን ትምህርትና ስልጠና ቡታጅራ ። የምፈልጉት ሁሉ አለ ከዘመኑ ጋር አብረው መዘመን ከፈለጉ ወደ ኤሲኤስ ጎራ ይበሉ አድራሻ ቡታጅራ ደንጌሳት ህንፃ ላይ ያገኙናል
690
አፋልጉኝ 🥺ሼር በማድረግ ተባበሩን
ይህ ከታች በፍቶ የምትመለከቱት ልጅ
#እዮሲያስ_አሸናፊ ወይም ቤቢ ይባላል ነዋሪነቱም ቡታጅራ 04 ቀበሌ ሲሆን ትላንት ጠዋት 2:00 ስዓት ላይ መጫወት ከወጣ አልተመለሰም :: እድሜው 13 ሲሆን ለብሶት የነበረው ልብስም ሰማያዊ ሹራብ በ ነጭ ሱሪ ነበር ምናልባት ያያችሁ የገጠማችሁ ወገኖች ልጁን አፋልጉን ስንል በትህትና እንጠይቃለን ወረታውንም እንከፍላለን በዚ አድራሻ ያግኙን:-
0936508630
0916303930
0911532948
0939125395
ያያቹ በነዚህ ደውለው ያሳውቁን🙌ከቤተሰቡ
690
87 በመቶ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ወደቁ
ዘንድሮ በተሰጠው የመውጫ ፈተና 22 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንድም ተማሪ አላሳለፋም ተባለ
የግል የከፍተኛ ተቋማት በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ካስፈተኗቸው አጠቃላይ ተማሪዎች መካከል ያሳለፋት 13 በመቶ እንደሆነ ተነግሯል።
የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ደግሞ አጠቃላይ ካስፈተኗቸው ተማሪዎች 58 በመቶ አሳልፈዋል ተብሏል።
202 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በዘንድሮ የመውጫ ፈተና ተማሪዎቻቸውን ቢያስፈትኑም 22ቶቹ አንድም ተማሪ ማሳለፍ እንዳልቻሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ(ኘ/ር) ተናግረዋል።
