3 860
Subscribers
No data24 hours
-87 days
-2130 days
Posts Archive
#ሁላችሁም_ተጋብዛችኋል። (በነጻ)
-----
ልዩ መርሐግብር:- የ ፓናል ውይይት
የመፅሐፉ ደራሲ :- ዶ /ር ብርሃኑ በሻህ
አቅራቢዎች :
1ኛ ዶ /ር መሐመድ ሐሰን የአፍሪካ ጥናቶች ረ/ፕሮፌሰር
2ኛ.ዶ /ር እሸቴ ብርሃን የኢንዱስትሪያል ምህንድስና ተ /ፕሮፌሰር
3ኛ. ዶ/ር ጌታሁን ጋረደው የትምህርት እና የአካባቢ ጥበቃ አማካሪ ረ/ፕሮፌሰር
የ ፕሮግራም አወያይ :- ዶ /ር ፋሲል ንጉሴ የማኅበራዊ ልማት ረ /ፕሮፌሰር
ለውይይት የተመረጠው መጽሐፍ:- መንግስት እና ሀብት
የመርሐግብሩ አዘጋጅ :- የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከዋልያ መጻሕፍት ጋር በጋራ በመሆን
ቦታ:- አራት ኪሎ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ ውስጥ
ቀን:- አርብ : ሚያዝያ 3 2017 ዓ. ም : ምሽት ከ10:00 ጀምሮ
ማስታወሻ::
ከዚህ ቀደም የተደረጉ መሰል ፕሮግራሞችን ለመከታተል በዋልያ ቡክ ስቶር ቻናል ያገኙናል።
( https://m.youtube.com/channel/UCT2s8ZltG5kIS6Q1n7NGGxw
