Akaki_Kality_Woreda_3 Communication
Open in Telegram
719
Subscribers
-224 hours
-167 days
-3830 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '260
in 0 channels
August '26
+1
in 0 channels
Get PRO
July '26
+3
in 0 channels
Get PRO
June '26
+13
in 0 channels
Get PRO
May '26
+19
in 0 channels
Get PRO
April '26
+17
in 0 channels
Get PRO
March '26
+17
in 0 channels
Get PRO
February '26
+21
in 0 channels
Get PRO
January '260
in 0 channels
Get PRO
December '250
in 0 channels
Get PRO
November '250
in 0 channels
Get PRO
October '250
in 0 channels
Get PRO
September '250
in 0 channels
Get PRO
August '250
in 0 channels
Get PRO
July '250
in 0 channels
Get PRO
June '250
in 0 channels
Get PRO
May '250
in 0 channels
Get PRO
April '250
in 0 channels
Get PRO
March '250
in 0 channels
Get PRO
February '250
in 0 channels
Get PRO
January '250
in 0 channels
Get PRO
December '240
in 0 channels
Get PRO
November '240
in 0 channels
Get PRO
October '240
in 0 channels
Get PRO
September '24
+36
in 0 channels
Get PRO
August '24
+1 068
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | 0 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
| 2 | No text... | 20 |
| 3 | በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር በከተማ ግብርናና ሌማት ትሩፋት ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ሀገራችን የያዘችዉን ከተረጂነት የመላቀቅ ጉዞ ከግብ ለማድረስ ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ጎብኝዎች ገለፁ።
#የማንሰራራት ቀን በማስመልከት በክ/ከተማዉ በሚገኘዉ የለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በጉብኝት የተሳተፉ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተዉጣጡ ጎብኝዎች እንደገለፁት በተቋሙ የተጀመረዉ የእንቁላል ዶሮ እርባታ እንዲሀም አጠቃላይ በክ/ከተማ አስተዳደሩ እየተተገበሩ የሚገኙ የከተማ ግብርናና ሌማት ትሩፋት ስራዎች እጅቅ አመርቂ ዉጤት ማምጣታቸዉን ገልፀዉ፤ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ልማቶች ሀገራችን ከተረጂነትና ልመና ለመላቀቅ የያዘችዉን ዉጥን ከግብ ለማድረስ ትልቅ አቅም የሚፈጥር በመሆኑ ሁሉም ነዋሪ ከግለሰብ ጓሮ እስከ ተቋማት ተግባራዊ ማድረጉን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ጠቁመዋል። | 14 |
| 4 | No text... | 11 |
| 5 | የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ማርሽ ባንድ የማንሰራራት ቀንን በተለያዩ አደባባዮች በድምቀት አከበረ
የኢትዮጵያ ብቸኛ ወር የሆነችው የጳጉሜን ቀናት የተለያዩ ሀገራዊ ራዕዮችን በሚያሳዩ ስያሜዎች እየተከበሩ የሚገኙ ሲሆን፤ የዛሬው የጳጉሜን 2 ቀንም “የኢትዮጵያ ማንሰራራት” ቀን በሚል መሪ ሀሳብ በድምቀት ተከብሯል፡፡
ይህንኑ ዕለት በተለዩ አውዶች ለማሰብና ለሕዝብ ለማድረስ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ማርሽ ባንድ በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ በተለያዩ አደባባዮች በደምቀት አክብሯል፡፡
ጳጉሜን 2 "የማንሰራራት ቀን" ተብሎ መከበሩ በተጨባጭ እየታዩ ያሉ ሰፋፊ ሀገራዊ ስኬቶችን አመላካች መሆኑን ያሳያል፡፡
ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የተቋማት ግንባታ እና ሌሎች አጠቃላይ ሪፎርሞችን በማድረግ ጠንካራ መሠረት የጣለችበት፤ አሁን ደግሞ የዘላቂ ልማት ትሩፋቶችን ለቀጣዩ ትውልድ የማሸጋገር ወሳኝ ምዕራፍ ላይ መድረሷን የማንሰራራት ጉዞዋ በግልጽ እንደሚያሳይ ተመላክቷል።
በተለይም በታዳሽ ኃይል ልማት፣ በከተሞች ገጽታን የመቀየር ሥራዎች እና በዘመናዊ የኮሪደር ልማት ውጤት ተኮር ተግባራት የተከናወኑበት ወቅት መሆኑ ለቀኑ መበሰር ዋና ምስክሮች ናቸው፡፡
ኢትዮጵያን ከሌሎች ሀገራት ልዩ ከሚያደርጓት ነገሮች አንዱ የጳጉሜን ቀናት ሲሆኑ፣ እነዚህ ቀናትም የተለያየ ትርጉምና ሀገራዊ ራዕይ ተሰጥቷቻ በመከበር ላይ ይገኛሉ፡፡ | 12 |
| 6 | No text... | 14 |
| 7 | በክፍለ ከተማው "የማንሰራራት ቀን" ምክንያት በማድረግ በለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ጉብኝት ተካሄደ።
የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የሚገኘዉና በክብርት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ሐሳብ አመንጪነትና የግንባታ ሂደት ክትትል ታግዞ በ11 ወራት ብቻ ሙሉ ግንባታውን በማጠናቀቅ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገና በተለያዩ ዙሮች ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋላጭ የነበሩ ሴቶችን በማሰልጠን ወደ ስራ አሰማርቶ ዉጤት ማምጣት የቻለ ይህ ተቋም በዛሬዉ እለት በክ/ከተማዉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣ አመራሮች፣ ሀይማኖት አባቶች፣ የሀገርሽማግሌዎች፣ የምክርቤት አባላት፣ የትራንስፖርት ቢሮ ልዩ ልዩ ባለሙያዎች ፣ወጣቶች፣ ኢንተርፕራይዞች እንዲሁም የኮሙኒኬሽን ተሳታፊዎች ተጎብኝቷል።
የጉብኝቱ ተሳታፊዎች ማዕከሉ ከገመቱትም በላይ መሆኑንና ጉብኝቱን ማከናወናቸው ማዕከሉ ለሚሠጣቸው አገልግሎቶች የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ መነሳሳትን የፈጠረላቸው መሆኑን ገልፀዋል።
በተጨማሪም ተሳታፊዎች በሰጡት ሀሳብ እንደ ሀገርም እንደ ከተማ አስተዳደራችንም ብዛት ያላቸው ግዙፍ ፕሮጀክቶች 24/7 እየተሠሩ መሆናቸውን አስታውሰው ይህ የተሃድሶ እና የክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ለሴቶች ዘርፈ ብዙ ግልጋሎት የሚሰጥ መሆኑን በመረዳት ሁላችንም በ"የእኔነት ስሜት" ተቋሙን በመደገፍ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባልም ብለዋል።
የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሔርጳሳ ጫላ ማዕከሉን ያስጎበኙ ሲሆን የጉብኝቱን ተሳታፊዎች ተቋሙን ለመጎብኘት በመምጣታቸው አመሥግነዋል። | 8 |
| 8 | No text... | 10 |
| 9 | በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ከፊታችን የሚከበሩ በዓላትን አስመልክቶ በሰላምና ፀጥታ ስራ ዙርያ ውይይት ተካሄደ።
የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ከፊታችን የሚከበሩ በዓላትን ሰላማዊና ደማቅ በሆነ ሁኔታ ማጠናቀቅ የሚያስችል የውይይት መድረክ ያካሄደ ሲሆን በመድረኩ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አዲስ ዘውዴ፣ የክ/ከተማዉ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ወንድወሰን ፣የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የወንጀል እና ትራፊክ አድጋ ምርመራ ምክትል ዋና መምሪያ ኮማንደር ጫንያለው ታፈሰ፣ በሸገር ሲቲ የገላን ክ/ከተማ ፖሊስ አዛዥ ረ/ ኮምሽነር ሽቶ ሊኪሳ ተገኝተዋል።
የክ/ከተማዉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አዲስ ዘውዴ እንደገለጹት፣ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የህብረተሰቡ ተሳትፎ እና የጸጥታ አካላት ሚና የጎላ መሆኑን ጠቅሰዉ ጠንካራ የሰላም ባህል ለመገንባት ከአጎራባች ክ/ከተሞች ጋር በቅኝጅት እየተሰራ መሆኑን እና ይህም በዓሉ ሰላማዊነቱ የተጠበቀ፣ የተረጋጋ ሆኖ ተከብሮ እንዲያልፍ በትኩረት የሚሰራ መሆኑን ገልፀዋል።
የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ምክትል ዋና መምሪያ ኮማንደር ጫንያለው ታፈሰ ጎባና በበኩላቸው፣ የጸጥታ ኃይሉ በማንኛውም ሰዓት ለአደጋ ዝግጁ መሆኑን ጠቅሰው፣ በበዓሉ ቀናት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ህገ-ወጥ እንቅስቃሴዎችን ለመቀልበስ ከህብረተሰቡ ጋር በቅርበት እንደሚሰሩ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በሸገር ሲቲ የገላን ክፍለ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ረ/ኮሚሽነር ሽቶ ሊኪሳ በበኩላቸው አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ምንም አይነት የጸጥታ ስጋት እንዳይፈጠር በጋራ እየተሰራ መሆኑንና በሁለቱ አስተዳደሮች መካከል ጠንካራ መረጃ ልውውጥ እና የጋራ የጸጥታ ማዕቀፍ እንዳለ ገልጸዋል። | 11 |
| 10 | No text... | 10 |
| 11 | No text... | 12 |
| 12 | #ጳጉሜን 2 "የማንሰራራት ቀን"
ጳጉሜን 2/2018 ዓ.ም አቃቂ ቃሊቲ
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጳጉሜን 2 "የማንሰራራት ቀን"ን ምክንያት በማድረግ የወርቃማ ሰኞ እና ፓናል ዉይይት መርሃ-ግብር ተካሄደ።
በመርሃ-ግብሩ የክፍለ ከተማው ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚና የሥራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፈይሳ ፈለቀ ፣ የክፍለ ከተማው ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ምክትልና የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ኪያ ትኩና የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብነት አሰግድ ፣ የክፍለ ከተማና የወረዳ አመሮች አጠቃላይ የክፍለ ከተማው ሰራተኞች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል ።
በመድረኩ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህርና ተመራማሪ ዶ/ር ሙሉጌታ አየለ ለውይይት መነሻ የሚሆን ሰነድ ያቀረቡ ሲሆን በሰነዱ የማንሰራራት ቀን ምንነት ፣ የማንሰራራት ዋና ዋና መሰረቶች ዙሪያ ሰነድ አቅርበው ውይይት ተካሂዷል።
የማንሰራራት ቀን ሀገሪቱ ዓለምን ያስደመሙ ስኬቶችን ባስመዘገበችበት ወቅት መከበሩ ልዩ የሚያደርገው መሆኑን የገለፁት የክፍለ ከተማው ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚና የሥራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፈይሳ ፈለቀ በከተማዋ ማህበራዊ ፍትህን ያረጋገጡና ለሌሎች ከተሞች እንዲሁም ሀገራት ምሳሌ የሚሆኑ በርካታ የልማት ስራዎች በማንሳት ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ለዘመናት የነበረውን ስብራት የሚጠግኑ ተግባራት መከናወናቸውንና ለአብነትም የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማሳያ መሆኑ ተገልጿል።
አቶ ፈይሳ ፈለቀ አያይዘውም ቀኑ ሲከበር ከተማዋ በልማት ያስመዘገበችውን ስኬት በአገልግሎት አሰጣጡ በመድገም የሀገሪቱን የማንሰራራት ሂደት ማፅናት እንደሚገባና የመንግስት ሰራተኛውም ጊዜው የሚፈልገውን ዕውቀት በማካበት ፈጣን ፣ ቀልጣፋ፣ ፍትሀዊና ቅን አገልግሎት መስጠት እንዳለበት ተመላክቷል።
የክፍለ ከተማው ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምክትልና የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ኪያ ትኩ በበኩላቸው ወርቃማ ሰኞ ከዕውቀት ሽግግር አንፃር በርካታ ጠቀሜታ ያለው ሳምንታዊ መድረክ ሲሆን፣ ለሰራተኛው አቅም መጎልበት፣ ችግር ለመፍታት፣ የተቋም ህልውና መንፈስ የሚታደስበት፣ አመራርና ባለሞያ መልካም አገልግሎት ለመስጠት ቃል የሚገቡበት፣ የበላይና የበታች ስሜትን በማስወገድ የባለቤትነት መንፈስን የሚገነባ፣ አዲሱን የስራ ሳምንት በመልካም መንፈስ ለመጀመር የሚያስችል እና ተቋማዊ ዕሴት የሚዳብርበት መድረክ መሆኑን ገልፀዋል።
አያይዘውም ይህ የማንሰራራት ቀን ያለፈን ነገር ወደ ኋላ በመጣል፣ ከወደቁበት ፈጥኖ በመነሳት አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የሚከፈትበት ሲሆን፤ በሃይማኖት አባቶች፣ በሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም በወጣቶች ትኩስ ጉልበት በጋራ መነሳት በሚቻልበትና ልብን ለይቅርታ ማዘጋጀት ከተቻለ የሀገሪቱ ማንሰራራት ዕውን የሚሆንበት አዲስ ምዕራፍ ነው።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህርና ተመራማሪ ዶ/ር ሙሉጌታ አየለ በበኩላቸው ሲቪል ሰርቫንቱ የሚሰጠውን አገልግሎት ከእጅ መንሻ የፀዳ በማድረግ የተገልጋዩን እርካታ ባረጋገጠ መልኩ ሊሰጥ እንደሚገባ በማንሳት ሁል ጊዜ አዳዲስ ነገሮችን ለመማር ክፍት በመሆን የጋራ መግባባት በመፍጠርና ተቀናጅቶ በመስራት የአገልግሎት አሰጣጡን ማሻገር እንደሚገባ ተናግረዋል ። | 14 |
| 13 | No text... | 13 |
| 14 | No text... | 14 |
| 15 | "ዿጉሜ 2
"የማንሠራራት ቀን" በአራዳ ፓርክ በደመቀ ሁኔታ ተከበረ
"የማንሠራራት ቀን" በዛሬው ዕለት በርካታ ወጣቶችና የብስክሌት ስፖርት አፍቃሪዎች በተገኙበት በአራዳ ፓርክ በተለያዩ ስፖርታዊ ኩነቶች በደመቀ ሁኔታ ተከበረ።
ስፖርታዊ ኩነቱን ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሁንዴ ከበደ፤ በአዲስ አበባ በተከናወኑት ስር ነቀል የቱሪዝም የልማት ስራዎች ዘርፉ በከፍተኛ ደረጃ ከማንሰራራት ባሻገር የከተማዋን ኢኮኖሚ በመደገፍ መሠረታዊ እመርታ እያሳየ መሆኑን ገልጸዋል::
በተለይም በከተማዋ በተሰሩት በርካታ የስፖርት መሠረተ ልማቶች የህብረተሰቡን አኗኗር ከማሻሻል አልፈው አዲስ አበባ የስፖርት ቱሪዝም ማዕከል እንድትሆን ጉልህ ሚና እየተወጡ መሆናቸውን ተናግረዋል:: | 14 |
| 16 | No text... | 20 |
| 17 | No text... | 17 |
| 18 | የማንሰራራት ቀንን ምክኒያት በማድረግ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ነው።
የአዲስ አመት መቀበያ የሆነችው ጳጉሜን ቀናት በተለያየ ስያሜዎች እየተከበሩ ሲሆን የዛሬው ጳጉሜን 2 ደግሞ በማንሰራራት ተሰይሟል።
የአዲስ አበባ የማንሰራራት ማሳያ የሆነው የትራንስፖርት ዘርፍም ለከተማዋ ነዋሪዎች ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ቀኑን እያከበረ ነው።
ለግማሽ ቀን በሚቆየው ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የከተማ አውቶብስና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ለደንበኞቻቸው መልካም የአዲስ አመት በመመኘት ጭምር እየተሳተፉ ነው።
በቦሌ ሚሊኒየም አካባቢ የተሰጠውን ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው በዚሁ ጊዜ እንዳሉት በነጻ ትራንስፖርቱ 1.1 ሚሊየን የመዲናዋ ነዋሪዎች ተጠቃሚ ይሆናሉ ብለዋል።
የአዲስ አበባ የማንሰራራት ማሳያ ከሆኑ ልማቶች መካከልም የትራንስፖርት ዘርፉ ዋነኛው ነው ያሉት አቶ ዳኛቸው የአዲስ አበባን ዝማኔ የሚመጥኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስፋፋት ዘርፉን ማንሰራራት ተችሏል ብለዋል።
ምቹ መሰረተ ልማቶችን ማስፋፋትና የዘመነ አገልግሎትም በዘርፉ መሻሻል ማሳየቱ ነው ምክትል ቢሮ ኃላፊው የገለጹት።
#Ethiopia
#addisababa | 16 |
| 19 | No text... | 41 |
| 20 | ዛሬ ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማችን በመካሄድ ላይ ያለውን “የሜክሰድ ማርሻል አርት እና የንኪኪ ስፖርት በአንድ መድረክ የሚይዘው ዓድዋ ፋይት ናይት" ውድድር፣ በታሪካዊው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በመገኘት ወጣቶችን አበረታተዋል።
ክብርት ከንቲባ በመልእክታቸው፥ ውድድሩ በአደጉና በበለፀጉ ሀገራት እጅግ ተወዳጅ ስፓርት ሲሆን፤ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፓር መሰረተ ልመቶችን የሚፈልግ በመሆኑ እስከአሁን በአገራችን ሲካሄድ አይስተዋልም፥ ዛሬ ግን በከተማችን በተሰሩ ዘርፈ ብዙ ምቹ የስፓርት መሰረተ-ልማቶች እውን በመሆናቸዉ አዳዲስ የፓርት አይነቶች እየተካሄዱ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
በመቀጠልም፥ ውድድሩ ወጣቶች ልዩ ተሰጥኦና ችሎታቸዉን የሚዳብሩበት ፣ለስፖርት ቱሪዝም፥ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መስተጋብር የሚጠናከርበት፣ የከተማችንን ገፅታ የሚቀይር እና ተወዳዳሪነታችን የሚጨምር ነው ብለዋል።
በመጨረሻም እንዲህ አይነት ውድድሮች፥ ወጣቱን ታሳቢ ያደረጉ መሠረተ-ልማቶችን ይበልጥ አጠናክረን እንድንሰራ ያደርገናል፤ ወጣቱም አለማቀፍ የተወዳዳሪነት መንፈስ እንዲያሳድግ ዕድል ይሰጣል ሲሉ ገልፀዋል።
ክብርት ከንቲባ በመልእክታቸው አዘጋጆችን “በርቱ” ያሉ ሲሆን፤ ለተወዳዳሪዎችም መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። | 40 |
