cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የሳቅ ቤት😂😂

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
187
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
የመኖሪያ ቤት ሽልማት ለባለ እድለኞች ከአማራ ባንክ፡፡ ሰላም ፍቅር ጤና እንዲሆንላቹ እየተመኘን የባንኩ ቦርድ ሊቀመንበር አቶ መላኩ ፋንታ ሀገራዊ ለዉጡን ተከትሎ ሀገራዊ ኢኮኖሚዉን ለማሳደግ የተከፈተ ባንኩ ሲሆን በሀገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ላይ አስተዋጽዎ ለማድረግ የተጀመረ ባንክ ነዉ ብለዋል። በዚህም ባንካችን ስራ በመጀመሩ ምክንያት ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካም ስጦታ ይዘን ቀርበናል እናም እድለኛ ለሆኑ 3 የአዲስ አበባ ወይም ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚኖሩ ነዋሪዎች የመኖርያ ቤት አፓርታማ ልንሸልምዎ ዝግጅታችንን ጨርሰናል፡፡ 1ኛ እጣ ባለ 3 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡ 2ኛ እጣ ባለ 2 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡ 3ኛ እጣ ባለ 1 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡ ቀጥሎ ላሉ 100 እድለኞች የ1000 ብር ያልተገደበ የኢንተርኔት አገልግሎት ሽልማት ይኖረዋል፡፡ ይህ እጣ የሚቆየው እስከ ሰኔ 30 ሲሆን ሰኔ 30 ላይ በኮምፒዩተር እጣ አወጣጥ ዘዴ በመታገዝ እድለኞችን ሰኔ 30 ላይ በዚ ቻናል ላይ ይፋ የምናደርግ ይሆናል፡፡ ከእናንተ ሚጠበቀው ቻናላችንን መቀላቀል እንዲሁም ደግሞ ለዘመድ አዝማድዎ ለወዳጅዎ ለግሩፖች እድላቸውን እንዲሞክሩ ቢያንስ ለ60 ሰዎች ሼር በማረግ እንዲቀላቀሉ መጋበዝ ብቻ ነው፡፡ ከ 60 ሰው በላይ መጋበዝ እድልዎን ያሰፋል፡፡ መልካም እድል ከ አማራ ባንክ፡፡ @Amharabankb @Amharabankb @Amharabankb
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
❤️
Photo unavailableShow in Telegram
❤️
Photo unavailableShow in Telegram
❤️
Photo unavailableShow in Telegram
👍
👎
Photo unavailableShow in Telegram
👍
👎
እውነተኛ ጓደኛ መስታወት ነው።
Show all...
👍
👎
የ 12ኛ ክፍል ሲቪክ ተሰርዟል ምናምን ሲሉህ እውነታቸውን ነዋ ህግ በሌለበት ሀገር ሲቪክ ምን ይሰራል🤣😂😂
Show all...
በከተማዋ ውስጥ ካለ መስጂድ መግቢያ በር ፊት ለፊት አንድ አህያ ሞቶ ተገኘ። ሽታው ምዕመናኑን አስቸገረ። የአካባቢው ማህበረሰብ የሚመለከተው የከተማዋ መንግስት መስሪያ ቤት የአህያውን ሬሳ እንዲያነሳ ተደጋጋሚ የስልክ ሙከራ ቢያደርግም ምላሽ ማግኘት አልቻለም። ይህን የተመለከቱ የመስጂዱ ኢማም ወደ አንድ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣን ስልክ ደወሉ። ኢማሙ:- ክቡርነትዎ ፣ ከመስጂዳችን መግቢያ በር ፊት ለፊት አንድ የሞተ አህያ አለ። አካባቢው በመጥፎ ሽታ ታጥኗል። እናም ... ባለሥልጣኑ:- እና ምን? ለመሆኑ መናገር የፈለጉት ፍሬ ሐሳብ ምንድን ነው ? ኢማሙ:- አይ ... የከተማዋ ከንቲባ የአህያው ሬሳ ከመስጂዱ አቅራቢያ የሚነሳበትን ሁኔታ ቢያመቻችልን ብየ ነው። ባለሥልጣኑ በንቀት:- ሸህ ፣ ለመሆኑ ሙታንን አጥቦ መገነዝ እና መቅብር የናንተ ሥራ መሰለኝ ?? ኢማሙ:- አይ ... እሱስ ልክ ነህ። ግና አህያውን አጥበንና ገንዘን ከመቅበራችን በፊት ለሟች ቤተሰብ መርዶውን ለመንገር ብየ ነው የደወልኩልህ። እንግዲህ ሞት ለማንም አይቀርም አላህ ፅናቱን ይስጥህ .... ብለውት አረፉ 😀😀😀 😂😂😜 @islamic_funn @islamic_funn
Show all...
Repost from SEBIL TUBE 🇵🇸
😂😂ለፈገግታ😂🤣 በአንድ ወቅት ዑስታዝና ደረሳ ነበሩ።አንድ ቀን የሆነ ቤት🏠 ሰደቃ ተጠሩና ሄዱ።ከዛም ኡስታዙ ምግብ🍪ቀርቦላቸው ሲያዩት በደረሳው በኩል አንድ አጥንት🍗 ያዩና።ትሪውን በመያዝ ኡስታዙ:-ልጄ አለማችን እንዲህ ትሽከረከራለች በማለት ያዩትን ስጋ ወደ ራሳቸው ያዞሩትና መመገባቸውን ይቀጥላሉ።በዚህ ሰዓት የስጋውን ቦታ መቀየር ያየ ደረሳ ምን ቢል ጥሩ ነው 🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣 ደረሳው:-እንዴ ዑስታዝ ዞራ እኮ አታበቃም ድጋሜ እንዲህ ትዞራለች ብሎ እሱም.........ወደ ራሱ መለሳት😉😉 አያስቅም ቃልድ ኮ ናው 😂 😉😉🅹︎🅾︎🅸︎🅽︎ 🆄︎🆂︎🤣👇 🌸🌸 @miftaah_students 🌸🌸✨✨ @miftaah_students ✨✨
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.