አሜን ነው!!!!!
እግዚአብሔር በከበደን ነገር ሁሉ ላይ ጉልበታችን ነው 💪😇
Show more331
Subscribers
-124 hours
+27 days
+2030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
እጅግ_ድንቅ_አምልኮ_ምርኩዜ_ሸንበቆ_ቃልኪዳን_ጥላሁን_ሊሊ_Mirkuze_Shembeko_K_rcC5YaQJZEo.mp321.22 MB
❤🔥 1❤ 1
ያቺ ቆንጆዋ የለችም እንደው >>>
በመንገድ እየሄዳችሁ ጫማችሁን ስታስሩ ምትጠብቃችሁ ልጅ🥹
ስለደንነታችሁ ስላላቹበት ሁኔታ ደጋግማ ምትጠይቃችሁ ልጅ 🥹
ትልልቅ ሰዋች ህፃናት መንገድ ለይ ብቻቸውን ሲሆኑ ስታይ የምታዝነዋ ልጅ🥹
በንግግራችሁ መሀል ሰው ሲያቋርጣቹ ቀጥሉ ብላ እናንተን ምትሰማችሁ ልጅ🥹
እንደው ቀን በቀን ለቤተሰቦቻችሁ ሰላምታ ምትልከው😊
ልክ ደሞ ስታገኛችሁ ደስ የሚላት 😃
ያቺ ልጅ >>>>>>🤌❤️🥰Mali
❤ 2❤🔥 1🥰 1😢 1
መዝሙር 29
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ የአምላክ ልጆች ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።
² የስሙን ክብር ለእግዚአብሔር አምጡ፥ በቅድስናው ስፍራ ለእግዚአብሔር ስገዱ።
³ የእግዚአብሔር ድምፅ በውኆች ላይ፥ የክብር አምላክ አንጐደጐደ፥ እግዚአብሔር በብዙ ውኆች ላይ።
⁴ የእግዚአብሔር ድምፅ በኃይል ነው፤ የእግዚአብሔር ድምፅ በታላቅ ክብር ነው።
⁵ የእግዚአብር ድምፅ ዝግባን ይሰብራል፤ እግዚአብሔር የሊባኖስን ዝግባ ይቀጠቅጣል።
⁶ እንደ ጥጃ ሊባኖስን፥ አንድ ቀን እንዳለው አውሬ ልጅ ስርዮንን ያዘልላቸዋል።
⁷ የእግዚአብሔር ድምፅ የእሳቱን ነበልባል ይቈርጣል።
⁸ የእግዚአብሔር ድምፅ ምድረ በዳውን ያናውጣል፥ እግዚአብሔር የቃዴስን ምድረ በዳ ያናውጣል።
⁹ የእግዚአብሔር ድምፅ ዋላዎችን ያጠነክራቸዋል፥ ጫካዎቹንም ይገልጣል ሁሉም በመቅደሱ፦ ምስጋና ይላል።
¹⁰ እግዚአብሔር የጥፋት ውኃን ሰብስቦአል፤ እግዚአብሔር ለዘላለም ንጉሥ ሆኖ ይቀመጣል።
¹¹ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ኃይልን ይሰጣል፤ እግዚአብሔር ሕዝቡን በሰላም ይባርካል።
❤🔥 4❤ 2
መዝሙር 28
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጠራለሁ፤ ዝም ብትለኝ ወደ ጓድጓድ እንደሚወርዱት እንዳልመስል፥ አንተ አምላኬ፥ ዝም አትበለኝ።
² ወደ መቅደስህ ማደሪያ እጄን ባነሣሁ ጊዜ፥ ወደ አንተ የጮኽሁትን የልመናዬን ቃል ስማ።
³ ከኃጥኣንና ከክፉ አድራጊዎች ጋር ነፍሴን አትውሰዳት፤ ክፋትም በልባቸው እያለ ከባልንጀራቸው ጋር ሰላም ከሚናገሩት ጋር አትጣለኝ።
⁴ እንደ ሥራቸው እንደ አካሄዳቸውም ክፉት ስጣቸው ፤እንደ እጃቸውም ሥራ ስጣቸው፤ ፍዳቸውን ወደ ራሳቸው መልስ።
⁵ ወደ እግዚአብሔር ሥራ ወደ እጆቹም አደራረግ አላሰቡምና ያፈርሳቸዋል እንጂ አይሠራቸውም።
⁶ የልመናዬን ቃል ሰምቶኛልና እግዚአብሔር ይመስገን።
⁷ እግዚአብሔር ኃይሌና ጋሻዬ ነው፤ ልቤ በእርሱ ታመነ እኔም ተረዳሁ፤ ሥጋዬም ደስ ይለዋል፥ ፈቅጄም አመሰግነዋለሁ።
⁸ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ኃይላቸው ነው፥ ለቀባውም የመድኃኒቱ መታመኛ ነው።
⁹ ሕዝብህን አድን፥ ርስትህንም ባርክ ጠብቃቸው፥ ለዘላለሙም ከፍ ከፍ አድርጋቸው።
❤🔥 3❤ 1
ወደፊት የማያራምደን ትዝታን አናሽሞነሙንም፣ በማይወደን ለመወደድ ጥረት አናደርግም፣ ጠንክረን እንሰራለን ፣ እንከን አልባ ሆኖ ለመገኘት አንጥርም ፤ ሳቅ አናባክንም ፤ወዳጅነትን እናውቃለን ፤ ውድቀት ላይ አናፌዝም ፤ተስፋ ላይ ተስፋ አንቆርጥም ።
የሆነው ሆኖ :- መራመድን እንቀጥል
መኖር ደስስ ይላል❤🥰🥰
👍 3❤🔥 1❤ 1
“ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ እግዚአብሔርም ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው።”
— መክብብ 3፥11
ሰዎች ይህ ጥቅስ የሚጠቅሱት ግን ጊዜ ራሱ እንደሚቸራቸዉ በማሰብ ነዉ። ነገር ግን ጊዜ የማንም ዉለታ ሆነ ና ፍቅር ስለሌለው ማንንም አይከስም ፣ ለማንም ደግሞ አይፈረድም ።
😂ጊዜ ግን የእግዚአብሔር ሎሌ ነዉ።😂
❤ 2💯 2❤🔥 1