cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አሜን ነው!!!!!

እግዚአብሔር በከበደን ነገር ሁሉ ላይ ጉልበታችን ነው 💪😇

Show more
Advertising posts
333
Subscribers
-124 hours
+37 days
+2130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Untitled 238_360p.mp32.77 MB
❤‍🔥 1
እኔ ምለው ወገኖቼ 🤔 ሁላችንም ሙሴ ከሆንን የማይታዘዘው የእስራኤል ህዝብ ማነው? ሁላችንም ዳዊቶች  ከሆንን የዳዊት ጠላቶችስ እነ ማን ናቸው? ሁላችንም ያዕቆቦች ከሆንን ላባ ማነው? ሁላችንም  እውነተኞች ከሆንን በውሸት ያቀፈን ሸንጋይ ማነው? ሁላችንም  ዮሐንሶች ከሆንን የካደው ጴጥሮስ ማነው? ሁላችንም ጳውሎሶች ከሆንን ዴማስ ማነው? ሁላችንም የተሸጠው ኢየሱስ ከሆንን የሸጠው ይሁዳስ ማነው? ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው? መጽሐፍ ቅዱስ ሲናገረን አያመቻምችም።  አንዳንዶቻችን  ግን የሚመቸንን ጥቅስ እና ታሪክ ለራሳችን ማድረግ እንወዳለን።  #ለምሳሌ ”እውነት የሚናገሩ ከንፈሮች ለዘላለም ጸንተው ይኖራሉ፤ ሐሰተኛ አንደበት ግን ለቅጽበት ያህል ብቻ ነው።“   ምሳሌ   12 : 19   ይሄ ጥቅስ ''እውነት የሚናገሩ ከንፈሮች ለዘላለም ጸንተው ይኖራሉ፤ '' ይሄ ለኛ የተጻፈ ''ሐሰተኛ አንደበት ግን ለቅጽበት ያህል ብቻ ነው።“ ይሄ ደግሞ ለሌላ ሰው የተጻፈ  እና እኛን የማይመለከት ይመስለናል።  ብናስተውል መልካም አይደለምን? የእግዚአብሔር ቃል እውነት ነው።  ያጽናናል፣ ይፈውሳል፣ ያበረታል፣ ሃያል ያደርጋል ደግሞም ይመረምረናል፣ ይቆጣናል፣ ይገስጸናል፣ ይመልሰናል፣ ወደ ትክክለኛው መንገድ ይመራናል እንጂ ሁሌም አያባብለንም።  ቆንጆ ቆንጆው የኛ እና ጠንከር ጠንከር ያለው ለጎረቤት አንዳንዴ ለአሽሙር ስንፈልገው የተጻፈ አይደለም። "12፤ የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤" (ወደ ዕብራውያን 4:12፤) በሰላም እደሩልኝ! 😉   
Show all...
7367871439490796294.mp31.09 MB
3
#የአንቺ እምነቶች ሕይወትሽን ይወስኑታል :: ዕድለ ቢስ ነኝ........... ትሆኛለሽ በመሞከር ውስጥ ዕድል አለ......ታገኛለሽ አይሳካልኝም............ አይሳካልሽም ይሳካል.......... አዎ ይሳካል ያመሽበት ነገር የሕይወት ምርጫሽ ይሆናል! That's it🤷‍♀
Show all...
7381817515109583621.mp37.34 KB
😢 2
❤‍🔥 13 1
Photo unavailableShow in Telegram
ልዩ የቃል እና የአምልኮ ጊዜ #በBETHEL_YOUTH_MINISTRY_ተዘጋጀ!! እሁድ ሰኔ 23 🗓እሁድ ሰኔ 23 🗓 ⏰ከ11፡00 ጀምሮ ⏰ 📌ቤተ-ፋጌ ዓ/ዓ ቤተ-ክርስትያን 📌
Show all...
❤‍🔥 4
እራሱን እንደሚገዛ ሰው የተዋበ ሰው የለም ❤️🥰
Show all...
💯 3
7372507785164557061.mp31.31 MB
😢 3😭 1
ነገሬ በ እግዚአብሔር እጅ እንዳለ ሳውቅ መረበሽ አቆምኩ🥰
Show all...
❤‍🔥 4🤩 1💯 1
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.