አሜን ነው!!!!!
እግዚአብሔር በከበደን ነገር ሁሉ ላይ ጉልበታችን ነው 💪😇
Show more333
Subscribers
-124 hours
+37 days
+2130 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
እኔ ምለው ወገኖቼ 🤔
ሁላችንም ሙሴ ከሆንን የማይታዘዘው የእስራኤል ህዝብ ማነው?
ሁላችንም ዳዊቶች ከሆንን የዳዊት ጠላቶችስ እነ ማን ናቸው?
ሁላችንም ያዕቆቦች ከሆንን ላባ ማነው?
ሁላችንም እውነተኞች ከሆንን በውሸት ያቀፈን ሸንጋይ ማነው?
ሁላችንም ዮሐንሶች ከሆንን የካደው ጴጥሮስ ማነው?
ሁላችንም ጳውሎሶች ከሆንን ዴማስ ማነው?
ሁላችንም የተሸጠው ኢየሱስ ከሆንን የሸጠው ይሁዳስ ማነው?
ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው?
መጽሐፍ ቅዱስ ሲናገረን አያመቻምችም።
አንዳንዶቻችን ግን የሚመቸንን ጥቅስ እና ታሪክ ለራሳችን ማድረግ እንወዳለን።
#ለምሳሌ
”እውነት የሚናገሩ ከንፈሮች ለዘላለም ጸንተው ይኖራሉ፤ ሐሰተኛ አንደበት ግን ለቅጽበት ያህል ብቻ ነው።“
ምሳሌ 12 : 19
ይሄ ጥቅስ
''እውነት የሚናገሩ ከንፈሮች ለዘላለም ጸንተው ይኖራሉ፤ ''
ይሄ ለኛ የተጻፈ
''ሐሰተኛ አንደበት ግን ለቅጽበት ያህል ብቻ ነው።“
ይሄ ደግሞ ለሌላ ሰው የተጻፈ እና እኛን የማይመለከት ይመስለናል።
ብናስተውል መልካም አይደለምን?
የእግዚአብሔር ቃል እውነት ነው።
ያጽናናል፣ ይፈውሳል፣ ያበረታል፣ ሃያል ያደርጋል ደግሞም ይመረምረናል፣ ይቆጣናል፣ ይገስጸናል፣ ይመልሰናል፣ ወደ ትክክለኛው መንገድ ይመራናል እንጂ ሁሌም አያባብለንም።
ቆንጆ ቆንጆው የኛ እና ጠንከር ጠንከር ያለው ለጎረቤት አንዳንዴ ለአሽሙር ስንፈልገው የተጻፈ አይደለም።
"12፤ የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤"
(ወደ ዕብራውያን 4:12፤)
በሰላም እደሩልኝ! 😉
#የአንቺ እምነቶች ሕይወትሽን ይወስኑታል ::
ዕድለ ቢስ ነኝ........... ትሆኛለሽ
በመሞከር ውስጥ ዕድል አለ......ታገኛለሽ
አይሳካልኝም............ አይሳካልሽም
ይሳካል.......... አዎ ይሳካል
ያመሽበት ነገር የሕይወት ምርጫሽ ይሆናል!
That's it🤷♀
Photo unavailableShow in Telegram
ልዩ የቃል እና የአምልኮ ጊዜ #በBETHEL_YOUTH_MINISTRY_ተዘጋጀ!!
እሁድ ሰኔ 23
🗓እሁድ ሰኔ 23 🗓
⏰ከ11፡00 ጀምሮ ⏰
📌ቤተ-ፋጌ ዓ/ዓ ቤተ-ክርስትያን 📌
❤🔥 4
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.