𝐖𝐎𝐋𝐊𝐈𝐓𝐄_𝐅.𝐂
Open in Telegram
🙏 እንኳን ወደ ተወዳጁ ወልቂጤ.ክለባችን በደና መጡ❗️ ═════════════════ #ሁሌም_ስለ_ሰራተኞቹ_እንዘግባለን... 🌐ስለ ክለባችን #ወልቂጤ በስፋት ይዳሰስበታል❗️ 👉የስታዲየም ድባቦች 👉የጨዋታ ቀጥታ ስርጭት 👉የጨዋታ ፕሮግራም ማሳወቅ 👉የጨዋታ ሙሉ ድህረ ዳሰሳ 👉የተጨዋቾች ዝውውር ሀሳብ.አስተያየት👉ካሎት👇በዚህ ያድርሱን @WOLKITE_FC1_BOT
Show more4 177
Subscribers
No data24 hours
-247 days
-8730 days
Posts Archive
4 177
Repost from ETHIO NETWORKS

Unlock for
100
GIVEAWAY 100 ብር ካርድ ።
7 ሰው ብቻ ነው የሚሳተፈው ከ7ቱ እድለኛው የ100ብር ካርድ ያገኛል
❌የግድ ከስር Tasks የሚለው በመንካት channel Join ማለት ግዴታ ነው✔️
በመጀመሪያ Start ከዛ ከስር tasks የሚለው በመንካት telegram channel join አለቀ የ100 ብር ካርድ መውሰድ።
እንደ GIVEAWAY .. እንዲሆን በማሰብ እንጂ ሳፉሪ ኮም እያወጣን መክፈት አያቅትም ጋይስ ።
ይሄ ሲያልቅ እንቀጥላለን-----
ለመጀመር👉 http://t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref1457975433
4 177
10 ደቂቃ አላቹ የፈጠነ Start ብላቹ ከስር Tasks የሚለው በመንካት የ Tg እና የX Channel join ብላቹ የ25 ብር ካርድ አግኙ የፈጠነ
4 177
Repost from 𝐃𝐚𝐭𝐚 𝐐𝐞𝐧
+3
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ
- የደረጃ ሰንጠረዥ
- የአምስተኛ ሳምንት ውጤቶች
- የስድስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵️⤵️👇⤵️⤵️👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
Repost from 𝐃𝐚𝐭𝐚 𝐐𝐞𝐧
ክለባችን ወልቂጤ ከተማ በዛሬው ጨዋታ ወሳኝ ድልን ተቀኛጅቷል።
⏰ የሙሉ ሰዓት ውጤት'
ወልቂጤ ከተማ 3-2 አምቦ ከተማ
08' ጌትነት ተስፋዬ 27' ሚኪያስ ጌታቸው
63' ጌትነት ተስፋዬ 77' ግዛቸው ሀይሉ
82' ግሩም ዳንኤል
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵️⤵️👇⤵️⤵️👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
📣 ቀጣይ ጨዋታ 🎮
➡️ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ 4ኛ ሳምንት ጨዋታ
🟢 ወልቂጤ ከተማ ከ አምቦ ከተማ
📆 ሐሙስ ህዳር 5/2017
⏰ 07:00 ሰዓት
🏟አበበ ቢቂላ ስታዲየም (አዲስ አበባ)
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵️⤵️👇⤵️⤵️👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
ዛሬ የጨዋታ ቀን ነው
✔️የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ጨዋታ🕯
ወልቂጤ ከተማ ከ ሸገር ከተማ
ዛሬ ⌚ 07:00 ሰዓት ላይ
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵️⤵️👇⤵️⤵️👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_FC
https://t.me/WOLKITE_FC
https://t.me/WOLKITE_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ
4 177
Repost from 𝐃𝐚𝐭𝐚 𝐐𝐞𝐧
የወልቂጤ ከተማ እና እንጅባራ ከተማ እግር ኳስ ቡድኖች ከሀምበርቾ ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ሀምበርቾ ሜዳ ላይ ባለመገኘቱ የፎርፌ አሸናፊ እንደነበሩ ይታወሳል።
ሀምበርቾ ከውድድር መሰረዙን ተከትሎ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት በእለቱ ያገኙት ውጤት እንደማይመዘገብ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር አዘጋጅ እና ስነ ስርዓት ኮሚቴ ውሳኔ አስተላልፏል።
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵️⤵️👇⤵️⤵️👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
Repost from 𝐃𝐚𝐭𝐚 𝐐𝐞𝐧
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ 'ሀ' ድልድል
ምድብ ሀ
ሀምበርቾ
ቤንች ማጂ ቡና
ነቀምት ከተማ
ዱራሜ ከተማ
አምቦ ከተማ
እንጅባራ ከተማ
ሸገር ከተማ
ጋሞ ጨንቻ
ሶሎዳ አድዋ
ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን
አዲስ አበባ ከተማ
ደደቢት
ወልቂጤ ከተማ
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵️⤵️👇⤵️⤵️👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
Repost from 𝐃𝐚𝐭𝐚 𝐐𝐞𝐧
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከ2017 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተሰረዘው ወልቂጤ ከተማ በዘንድሮው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር የሚጠይቀውን መስፈርት በማሟላት እንዲወዳደር ውሳኔ አሳልፏል።
በዚህም መሠረት ወልቂጤ ከተማ በ2017 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ላይ ተደልድሎ የሚወዳደር ይሆናል።
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵️⤵️👇⤵️⤵️👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
Repost from 𝐃𝐚𝐭𝐚 𝐐𝐞𝐧
ወልቂጤ ከተማ ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ተደርጓል!! የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ውሳኔ
”የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አማ የውድድር አመራርና ስነ ስርዓት ኮሚቴ መስከረም 14 እና 19 ቀን 2017 ይግባኝ ባይን አስመልክቶ ያሳለፈውን የዲስፕሊን ውሳኔን ለማሻር የቀረበ የይግባኝ አቤቱታ” በማለት የይግባኝ ጥያቄያቸውን አስገብተዋል፡፡ ይሁን እንጂ የኢትዮጰያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ የቀረበውን የይግባኝ አቤቱታ ሲያጣራ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድርና ስነ ስርዓት ኮሚቴ ያስተላለፈውን ውሳኔ በቀን 19/01/2017 ዓ.ም ለክለቡ ማድረሱን ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ ስለሆነም ተሻሽሎ በወጣው የፌዴሬሽኑ የዲስኘሊን መመሪያ አንቀጽ 98 መሰረት ክለቡ ያቀረበው የይግባኝ አቤቱታ የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ገደብ እና ግዴታዎችን ያላሟላ በመሆኑ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ የሚከተለውን ውሳኔ ወስኗል፡፡ ውሳኔ
1. የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድርና ስነ ስርዓት ኮሚቴ በወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ላይ በወሰነው ውሳኔ ክለቡ ያቀረበው አቤቱታ የይግባኝ ማስገቢያ ጊዜውን ያልጠበቀ በመሆኑ ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴው አልተቀበለውም። ስለሆነም ውሳኔው ፀንቷል፡፡
2. ይግባኝ ባይ ለይግባኝ ያስያዘው ገንዘብ ለፌዴሬሽኑ ገቢ ሆኗል፡፡
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵️⤵️👇⤵️⤵️👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
Repost from 𝐃𝐚𝐭𝐚 𝐐𝐞𝐧
ሠራተኞቹ ከሊጉ መሰረዛችን ተገቢ አይደለም ሲሉ ይግባኝ ጠይቀዋል
October 3, 2024
ወልቂጤ ከተማ የሊጉ የውድድር አመራር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ ሕገወጥ በሆነ መንገድ ውሳኔ አስተላልፎብኛል ሲል ቅሬታውን አሰምቷል።
አስገዳጅ የሆነውን የክለብ ላይሰንሲንግ ፍቃድ አለማግኘቱን ተከትሎ ወልቂጤ ከተማ በተከታታይ ሁለት የሊግ ጨዋታዎች የፀደቀ የተጫዋቾች ስም ዝርዝር አለመላኩን ተከትሎ ፎርፌ መስጠቱን ተከትሎ ከውድድሩ መሰረዙን የሊጉ አክስዮን ማህበር ማሳወቁ ይታወቃል።
ይህን ተከትሎ ወልቂጤ ከተማ ከተማ ውሳኔውን በመቃወም ሁለት ገፅ የይግባኝ ደብዳቤ ለፌዴሬሽኑ አስገብቷል።
በአቤቱታው መግቢያ ላይም ክለቡ ሲገልፅ በሊጉ ተሳታፊ ለመሆን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ክለብ ላይሰንሲንግ ክፍል ምዝገባ ማከናወን ግዴታ በመሆኑ እና ለነባር ተጫዋቾችም ሆነ አዲስ ለሚያስመዘግቧቸው ተጫዋቾች በደመወዛቸው ልክ እንሹራንስ እንዲገባ ፣ የተጫዋቾች ዕዳ እስከ መስከረም 8 2017 ካልተከፈለ የነጥብ ቅነሳ እንዲወሰን ፤ በተጨማሪም ይግባኝ ባይ ማሟላት ያለበትን ባለማሟላቱ በማስጠንቀቂያ እንዲታለፍ እና ታኅሣሥ 1 2017 በሚጀመረው የክለብ ፍቃድ አሰጣጥ ባለው ጊዜ እንዲሟላ ሆኖ በተሰጠው ጊዜ አሟልቶ ካልቀረበ በደንቡ መሠረት ተጨማሪ ውሳኔ እንደሚሰጥ ያመላከተው ክለቡ አዳዲስ አሰልጣኞች እና ተጫዋቾችን በመያዝ ለአንድ ወር ያህል በዝግጅት ላይ ቆይቶ የተጫዋቾች ዕዳ በተለይም የውጪ ሀገር ተጫዋቾች ክፍያ በውጪ ምንዛሬ የሚከፈል በመሆኑ ያንን ለመፈፀም ጥረት ቢያደርግም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በገጠመው የውጪ ምንዛሬ እጥረት እና ገንዘቡ የሚከፈላቸው የውጪ ሀገር ተጫዋች አድራሻ አክቲቭ ባለመሆኑ በባንክ በኩል ሊከፈለው የሚገባው ክፍያ ተፈጻሚ ባለመሆኑ እና ይህም ከክለብ ላይሰንሲንግ ክፍል ማረጋገጫ ባለመሰጠቱ በሊጉ መሳተፍ አለመቻላቸውን ገልፀዋል።
“የሊጉ ውድድር አመራር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ ሕገወጥ በሆነ መንገድ የወሰነውን ውሳኔ ለማሻር እፈልጋለሁ” ያለው የወልቂጤ ከተማ ስፖርት ክለብ ተከታዩን አንኳር ነጥብ አንስቷል።
1ኛ በሊጉ የውድድር አመራር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ የተፈፀመ የፍሬ ነገር እና የሕግ ስህተት ለአብነት ያህል
– ይግባኝ ባይ የምዝገባ ሂደት ማሟላቱ ሳይረጋገጥ እና ከፌዴሬሽን ማረጋገጫ ሳይገኝ በውድድሩ እንዲሳተፍ ፕሮግራም መውጣቱ ስህተት ስለመሆኑ
2ኛ ኮሚቴው ወልቂጤ ከተማን ከውድድር ለመሰረዝ የተጠቀመው መመሪያ ከተፈጠረው ጉዳይ ጋር ፈፅሞ ግንኙነት የሌለው ስለመሆኑ ማለትም
– ወልቂጤ በፌዴሬሽኑ የክለብ ላይሰንሲንግ ክፍል የሚከናወነውን የምዝገባ ሂደት አጠናቅቆ በፌዴሬሽኑ ማረጋገጫ ተሰጥቶት ወደ ውድድሩ አልገባም።
ማረጋገጫ ተሰጥቶት ወደ ውድድር ያልገባን ክለብ ኮሚቴው የውድድር ፕሮግራም አውጥቶ በመመሪያው መሠረት አውጥቶ መቅጣቱ የዲሲፕሊን መመሪያውን የተፈጻሚነት ወሰን በግልጽ በመጣስ የተፈጸመ ሕገወጥ ተግባር በመሆኑ ይህ ሕግን መሠረት ያላደረገ ውሳኔ በመሆኑ ውሳኔው በይግባኝ ሰሚው ኮሚቴ ሊሻር ይገባል።
ፎርፌ የሚሰጠው አንድ ክለብ በውድድሩ ሜዳ ባይቀርብ ፣ ቀርቦ ባይጫወት ፣ ለጊዜ ጨዋታ ቢያቋርጥ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ቢያቋርጥ ነው። ሆኖም ከፌዴሬሽኑ ማረጋገጫ ያላገኘን ክለብ በፎርፌ መቅጣት ከተጠቀሰው መመሪያ መቅጣት ተገቢ አለመሆኑን ፤
3ኛ ኮሚቴው በይግባኝ በቀረበለት አቤቱታ ላይ ምላሽ ሳይሰጥ ውሳኔ መስጠቱ ሕገወጥ ስለመሆኑ ማለትም የኮሚቴው ሰብሳቢ ዶ/ር ወገኔ ዋልተንጉሥ መስከረም 16 2017 በኤፍ ኤም 97.1 ሬዲዮ ላይ ቀርበው ይግባኝ ባይ ከውድድሩ እንደሚሰረዝ መግለጫ መስጠታቸው ውሳኔው በአንድ ግለሰብ (በሰብሳቢው) ተፅዕኖ ብቻ በኮሚቴው ስም የተሰጠ ሕገወጥ ውሳኔ ስለመሆኑ አመላካች በመሆኑ ውሳኔው በይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ሊሻር እንደሚገባ አመላክቷል።
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵⤵👇⤵⤵👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
Repost from 𝐃𝐚𝐭𝐚 𝐐𝐞𝐧
+1
🔶⚪️የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አወዳዳሪ አካል ወልቂጤ ከተማን በተመለከት ውሳኔ አስተላለፈ።
🔶⚪️የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አወዳዳሪ አካል የሆነው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክስዮን ማኅበር ዛሬ ባደረገው ስብስባ ከዳኞች፣ ከጨዋታ ታዛቢዎች እና ሌሎች አካላት የቀረቡለትን ሪፖርት መሰረት አድርጎ የዲሲፕሊን ውሳኔዎችን ይፋ አድርጓል።
🔶⚪️ይህንን ተከትሎ በሁለቱም የጨዋታ ሳምንታት አነጋጋሪ የነበረው የወልቂጤ ከተማ ጉዳይ ላይ ውሳኔ አስተላልፏል።
🔶⚪️ አወዳዳሪው አካል ሠራተኞቹ በአንድ የውድድር ዓመት በሁለት ጨዋታዎች በፎርፌ መሸነፋቸውን ጠቅሶ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የዲስፕሊን መመርያ ክፍል 3፣ አንቀፅ 69፣ በንኡስ አንቀፅ 3፣ ተራ ቁጥር 14 መሰረት ከ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መሰረዛቸውን ይፋ አድርጓል።
🔶⚪️የሊግ ካምፓኒው አያይዞም በሁለቱም የጨዋታ ሳምንታት ወልቂጤ ከተማን በፎርፌ ያሸነፉት የመቻል ስፖርት ክለብ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ክለብ ውጤት እንዳይመዘገብ ውሳኔ አስተላልፏል።
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵⤵👇⤵⤵👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
4 177
🔶⚪️ የቀድሞ የክለባችን አሰልጣኝ እና የአሁኑ የመቻል አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ስለ ክለባችን ወልቂጤ ከተማ እንዲህ...🎙ብለዋል አድምጡት።
#መስፈርቱ_ፍቅር_ብቻ_ነው።
👍ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
⤵⤵👇⤵⤵👇⤵️⤵️
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
https://t.me/WOLKITE_CITY_FC
👉 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ።
