825
Subscribers
+324 hours
+77 days
+630 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+12
in 0 channels
November '24
+9
in 0 channels
Get PRO
October '24
+48
in 0 channels
Get PRO
September '24
+69
in 0 channels
Get PRO
August '24
+36
in 0 channels
Get PRO
July '24
+48
in 0 channels
Get PRO
June '24
+29
in 0 channels
Get PRO
May '24
+26
in 0 channels
Get PRO
April '24
+23
in 0 channels
Get PRO
March '24
+97
in 0 channels
Get PRO
February '24
+15
in 0 channels
Get PRO
January '24
+32
in 0 channels
Get PRO
December '23
+26
in 0 channels
Get PRO
November '23
+26
in 0 channels
Get PRO
October '23
+636
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 21 December | +2 | |||
| 20 December | 0 | |||
| 19 December | 0 | |||
| 18 December | 0 | |||
| 17 December | 0 | |||
| 16 December | 0 | |||
| 15 December | +1 | |||
| 14 December | +2 | |||
| 13 December | 0 | |||
| 12 December | 0 | |||
| 11 December | +1 | |||
| 10 December | +2 | |||
| 09 December | +1 | |||
| 08 December | 0 | |||
| 07 December | 0 | |||
| 06 December | 0 | |||
| 05 December | 0 | |||
| 04 December | 0 | |||
| 03 December | 0 | |||
| 02 December | +1 | |||
| 01 December | +2 |
Channel Posts
🎙🎙🎙እንኳን ደስ አላችሁ|||| እንኳን ደስ አለን🎙🎙🎙
✈️✈️✈️አካዳሚያችን በእየሳምንቱ አዳዲስ ነገሮችን ማሰማት ከጀመረ ሰነባብቷል።የዛሬዉን አድስ ነገር ስናበስራችሁ እንደሚታወቀዉ ልጆቻችንን ከአካዳሚ አልፎ ከአካባቢያችን ካሉ ት/ቤቶች ከዚያም አልበቃ ብሎ እንደ ክ/ከተማ እያወዳደርን ስራወቻችንን እየመዘን እና እየገመገምን በርካታ አመታትን ከእናንተ አስተዋይና የማትታክቱ ልበ ቀና ወላጆች ጋር ተጉዘናል። በዘንድሮዉ አመት ባስፈተናቸዉ ተማሪዎች እንደግቢ ባመጣነዉ ዉጤት ተደስተን ሳንጨርስ ትላንት አንድ ትልቅ ዜና ከት/ቢሮ ሀላፊዎች ደርሶናል።ይህም በሸገር ክ/ከተማ አጠቃላይ በስድስተኛ ከፍል ከክ/ከተማዉ አንደኛ በስምንተኛ ክፍል ደግሞ ሶስተኛ መዉጣታችንን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነዉ።ለዚህ ሁሉ ስኬት የአንበሳዉ ድርሻ ለሚወስዱት ዉድ መምህራኖች እጅግ በጣም ከልብ የመነጨ ምስጋናና ክብር እየሰጠን በመቀጠል ልጅነታ ሳይበግራችሁ ጨዋታ ሳያታልላችሁ ይህን ዉድ ዉጤት ያስመዘገባችሁ ጀግና ተማሪዎቻችን ሁሌም ይህን አይነት አይበገሬነት እንድታስቀጥሉ አደራ ለማለት እንወዳለን።በመጨረሻም ሙያዉን በክብር የያዛችሁ ዉድ መምህራኖቻችን መምህርነት ዋጋዉ ይሄ ነዉ ትዉልድን አፍርቶ ሲበላ ማየት ስለዚህ ሙያዉ ታጋሽነትን ሳይሰስቱ መስጠትን ሁሌ መዘጋጀትን ልጅ መዉደድን ሁሉ ይጠይቃልና እናንተ በዚህ የተካናችሁ የሙያዉ ባለቤት ናችሁና የዛሬዉ ዉጤት ለነገዉ የሚያቆመን ሳይሆን ዛሬ በክ/ከተማ ተወዳድረን ከሆነ ነገ በክልል ብሎም እንደ ሀገር ተወዳድረን የነገ ስንታመም ሀኪሞቻችንን ስንደክም ደጋፊዎቻችንን ሀገርን መስመር የሚያሲዙ ጀግና ሀገር ተረካቢዎች እንድናፈራ አደራ ለማለት እወዳለሁ።
🎆🎆🎆ከሰላምታ ጋር🎆🎆🎆🎆
🌠🌠🌠🌠ዱባለ ይመር🌠🌠🌠🌠
| 2 | No text... | 736 |
| 3 | 🍎🍎 🍎 የምዝገባ ሂደት ማስታወሻ 🍎🍎 🍎
ዉድ የተከበራችሁ የት/ቤታችን ነባርና አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪ ወላጆች
የከበረ ሠላምታችንን እያቀረብን አስቀድመን እንደገለጽነው የነባር ተማሪዎች
ምዝገባ በሚመለከት ዝርዝር መረጃዎችን በወቅቱ እያሳወቅን መቆየታችን ይታወሳል፡፡
ሆኖም በተለያዩ ምክንያቶች በተቀመጠው የጊዜ መርሐ-ግብር መሰረት ልጆቻችሁን
ያላስመዘገባችሁ የነባር ተማሪ ወላጆች ከነገ ቀን ቅዳሜ ፣ ነሀሴ 04 ፣ 2016 ዓ.ም
እስከ ማክሰኞ ፣ ነሀሴ 7 ድረስ ተጨማሪ ቀናት የተሰጡ መሆኑን አውቃችሁ በተሰጠው
እድል መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ፡
ነገር ግን ከተቀመጡት የምዝገባ ቀናት አሳልፈው ለሚመጡ እና ልጆቻችውን በወቅቱ የማያስመዘግቡ
ወላጆች ለሚገጥማቸው ችግር ኃላፊነት የማንወስድ እና ይህንን በሚመለከት የሚቀርብ ማንኛውንም ቅሬታ
የማንቀበል መሆናችንን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።
ከሠላምታ ጋር፡፡
የትምህርት ቤቱ አስተዳደር | 905 |
| 4 | No text... | 1 453 |
| 5 | 👍👍👍👍👍ከነገ ጀምረዉ ወደ አካዳሚያችን ሲመጡ እነዚህን ጀግኖች በር ላይ በትልቅ ባነር ያገኛሉ።👍👍👍👍
እንደሚታወቀዉ 85 የስድስተኛ ክፍል እና 55 የስምንተኛ ክፍል በአጠቃላይ 140 ተፈታኞቻችን ሙሉ በሙሉ ወደ ቀጣይ ክፍላቸዉ አልፈዉ የዚህ ሳምንት ደስታን ሰጥተዉን ልዩ ሳምንት አሳልፈናል።ስለሆነም ተማሪዎቻችን ጋር ስንወያየ የመጀመሪያዉ ሀሳባቸዉ ባለፉት አመታት የተመዘገበዉን ዉጤት ሪከርድ ሰብረን ታሪክ ሰርተን ባነር እናስቀይራለን የሚል ነበር።ይህንም እነዚህ ጀግኖች አሳክተዉት በር ላይ የነበረዉን ባነር በዚህ መልኩ አስቀይረዉ ከተፈተኑት 140 ተማሪዎች 85 ተማሪዎች ከ90% በላይ በማምጣት ለዚህ ክብር በቅተዋል እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን ለማለት እንወዳለን።
🍎🍎🍎🍎🍎ከሰላምታ ጋር🍎🍎🍎
የት/ቤቱ አስተዳደር | 1 340 |
| 6 | No text... | 1 134 |
| 7 | ✍✍✍✍✍ለ2016 ዓ.ም በአካዳሚያችን ልጆቻችን ለማስተማር ላመለከታችሁ ወላጆች✍✍✍
እንደሚታወቀዉ ከቅዳሜ ጀምሮ የነባር ተማሪዎችን ምዝገባ በማካሄድ ላይ እንገኛለን።ስለሆነም እስካሁን ድረስ በአካል በመገኘት እና በተለያዩ መገናኛ ቻናሎቻችን ስትጠይቁት የነበረዉ የአዲስ ተማሪዎች የፈተና ቀን እና የምዝገባ ሂደት ቀኑ ደርሶ ነገ ማለትም ሐሙስ /ንሐሴ 03/2016 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 ላይ ይሰጣል።በእለቱ ተፈታኝ ተማሪዎች
1.በተመደበላቸዉ ክፍል ብቻ ይፈተናሉ።
2. ወላጆች ወደ ልጆች መፈተኛ ክፍል መግባትም ሆነ ፈታኝ መምህርን ማናገር የተከለከለ ነዉ።
3. የፈተና ወረቀቱን ለፈታኝ መምህር ሳይሰጡ ከክፍል ወጥተዉ ከወላጅ ጋር ተገናኝቶ በድጋሜ ፈተናዉን ቢያመጡ ነጥቡ የማይታረም እና የማይሞላ ይሆናል።
4. ለፈተና ሲመጡ እርሳስ ወይም እስኪርቢቶ ብቻ የሚያዝ ሲሆን መፅሐፍ ወይም የተማሩባቸዉን ደብተር እና ወረቀቶችን ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት አይቻልም።
5. ልጅዎ ተፈትኖ/ና ማለፉን/ፏን ካረጋገጡ በኋላ ለምዝገባ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን ከአካዳሚዉ አስተዳደር ሰራተኞች ሙሉ መረጃ ይዉሰዱ።
ማሳሰቢያ:- የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እስከ አርብ ንሐሴ 03/2016 ዓ.ም መሆኑን በተደጋጋሚ ማሳወቃችን ይታወቃል።ምዝገባ ያላካሄዳችሁ ተማሪዎች ባሉት ሁለት ቀናቶች ምዝገባችሁን እንድታካሂዱ ለማሳሰብ እንወዳለን።
ከሰላምታ ጋር
የት/ቤቱ አስተዳደር | 1 118 |
| 8 | 🔴የምዝገባ ሂደት ማስታወሻ ፡-
1. በ2016 ዓ.ም የነበሩን የሶስተኛ ዓመት የቅድመ መደበኛ (የተመራቂ) ተማሪዎች ቁጥር ከፍተኛ ከመሆኑ አንፃር ለ2017 ዓ.ም ወደ አንደኛ ክፍል ሲመጡ ሊኖሩን የሚችሉ የመማሪያ ክፍሎች ብዛት የተመጠነ ስለሚሆን ቀድመው የሚመጡ ተማሪዎችን የምንቀበል መሆኑን አውቃችሁ የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆን ቅድሚያውን ለማግኘት እንደ ወላጅ በጊዜው እንድትጠቀሙ እንመክራለን ፡፡
2. የ5ኛ ክፍል ተማሪዎች እንደዚሁ ብዛታቸው በ2016 ዓ.ም ከነበሩን ከ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ቁጥር ስለሚበልጥ ባለን ቦታ ብቻ የምናስተናግድ ይሆናል፡፡
3. በምዝገባው ሂደት ለቁጥጥርና ለአሰራር አመቺ ይሆን ዘንድ በማሰብ አንድ የክፍል ደረጃ የሚመዘገበው በተመደበለት አስተባባሪ እና የመመዝገቢያ ስፍራ ይሆናል፡፡
4. በተለይ በኬጂ ግቢ (አፀደ ህፃናት) ከሚኖረው ጥበት አንፃር ቢያንስ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለሚያመጡ ለነባር ወላጆች ያለንን ክፍት ቦታ ያዘጋጀን ሲሆን ቀድሞ ለሚመዘገቡ ወላጆች ቅድሚያ በመስጠት እንደምርጫቸው የምናስተናግድ ይሆናል።
5. በመጨረሻም ምርጫቸው የሚከበርላቸው ቀድሞ የሚመጡ ወላጆች ብቻ ሲሆኑ በዚህ አጋጣሚ በተቀመጠው ቀነ ገደብ ልጆቻችሁን ባለማስመዝገባችሁ ከሚፈጠር ችግር ለመዳን በጊዜው እድትጠቀሙ አጥብቀን እናሳስባለን፡፡
👉 ምዝገባ የሚካሄደው በመደሰት ቅርንጫፍ የተርሚኖስ አካዳሚ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ምድረ ግቢ ውስጥ ይሆናል፡፡ | 1 123 |
| 9 | No text... | 1 024 |
| 10 | No text... | 1 063 |
| 11 | 🔔🔔🔔ለውድ የተከበራችሁ የአካዳሚያችን ወላጆች በመሉ 🔔🔔በነገው ዕለት ማለትም ዓርብ፣ ሐምሌ 05፣ 2016 ዓ.ም በአካዳሚያችን አፀደ ህፃናት ካምፓስ የተማሪዎች የውጤት መግለጫ ሪፖርት ካርድ የሚሰጥ ሲሆን የአንደኛ ደረጃ መደሰት ካምፓስ ተማሪዎች ሰኞ፣ ሐምሌ 08፣ 2016 ዓ.ም የሚወስዱ ይሆናል። በተያያዘም ከነገ ጀምሮ የውጤት መግለጫ ካርድ በሚሰጥበት ወቅት መምጣት እና መውሰድ የሚቸሉት ወላጆች ብቻ ስለሆኑ ይህንን ከገንዛቤ በማስገባት ወላጆች ብቻ እየመጣችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
የአካዳሚው አስተዳደር | 1 635 |
| 12 | 🏵🏵🏵🏵🏵🏵እንኳን አደረሳችሁ🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌟🌟እጅግ የደመቀው ዝግጅት ነገ እሁድ፣ ሰኔ 30፣ 2016 ዓ.ም በያያ🌟🌟
🌻🌻🌻🌻🌻👉👉👉ነገ ልዩ ቀን ነው👈👈👈👈🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳
❤️❤️ለውድ የተከበራችሁ የአካዳሚያችን የተማሪ ወላጆችና ተማሪዎቻችን በሙሉ ❤️❤️
🎄🎄እንኳን ለ 2016 ዓ.ም የዓመቱ የትምህርት መዝጊያ የወላጆች ቀን በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን🎄🎄 እያልን ሁላችንም በጋራ ስንጠብቀው የነበረው የሶስተኛ ዓመት ቅድመ መደበኛ አፀደ ህፃናት ምርቃት ቀን በነገው ዕለት በታላቅ ድምቀት በያያ አትሌቲክስ ቪሌጅ ይከበራል። በመሆኑም በዚህም ታላቅ የምርቃት ቀን በዓይነቱ እና በብዛቱ እጅግ የደመቀውን ዝግጅት ለእናንተ ለወላጆቻችን ለማቀረብ ዝግጅታችንን አጠናቀናል። እንደሚታወቀው በዚህ ታላቅ የምርቃት ዝግጅት ላይ ከ 250 በላይ የሶስተኛ አመት ቅድመ መደበኛ አፀደ ህፃናት ተመራቂ ተማሪዎችን በጋራ ስለምናስመርቅ ለተወደዳችሁ ወላጆች ማሳሰብ የምንፈልገው ቁጥሩ ከምንጠብቀው በላይ የመሆን እድሉ ሰፊ ስለሆነና የቦታ ጥበት ይኖራል የሚል ስጋት ስላለን ውድ የተመራቂ ተማሪ ወላጆች በጠዋት ከ 2፡00 በፊት ጀምሮ እየመጣችሁ ቦታ ትይዙ ዘንድ በትህትና እናሳስባለን። 🥳🥳🥳🥳🥳🥳
የአካዳሚው አስተዳደር | 1 656 |
| 13 | No text... | 1 434 |
| 14 | No text... | 1 329 |
| 15 | 🔔🔔ለውድ የተከበራችሁ የአካዳሚያችን የተመራቂ ተማሪ ወላጆች በሙሉ🔔🔔
👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍
🥳🥳🥳🥳🥳እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን🎄🎄🎄🎄🎄🎄
🎩🎩🎩🎩🎩🎩🎩🎩🎩🎩🎩🎩
እነሆ ልጆቻቸን በዓመቱ ያላችውን የትምህርት ጊዜያት አጠናቀው ሊመረቁ በጣት የሚቆጠሩ ቀናት ብቻ ቀርተዋል።
🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾
🌻🌻🌻🌻🌻እንዴት ያጓጓል?🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
ተማሪዎቻችንንም በድምቀት ይመረቁ ዘንድ ሁላችንም በጋራ ተባብረን ቀናቸውን ብሩህ እንደምናደርገው ከወዲሁ በማመን በቀጣይ የሚቀሩ መርሃ ግብሮችን እንደሚከተለው እናስቀምጣለን።
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌎🌎🌎🌎🌎💫💫💫💫💫
አርብ፣ ሰኔ 21፣2016 ዓ.ም የተማሪዎች የመጨረሻ ፈተና የሚወስዱበት ቀን ይሆንና ቀኑን በብሩህ እና አስደሳች መርሐ-ግብሮች ያሳልፉና ከጓደኞቻቸው ጋር የሚለያዩበት ቀን ሆኖ ያሳልፋሉ።
🥳🥳🥳🥳👈👈👈👈👉👉👉👩🏫👩🏫🥳🥳🥳🥳😄😄😄
ረዕቡ፣ ሰኔ 26፣ 2016 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በአካዳሚው ዋና ካምፓስ በመምጣት መፅሔታቸውን እንዲሁም ተመላሽ የሚሆን የጋዋን ማስያዣ 700 ብር በመክፈል መውሰድ የሚጀምሩ ይሆናል። (ማሳሰቢያ፦ ጋዋን ለመውሰድ ስትመጡ ሁሉንም የአካዳሚውን ክፍያ መጨረሳችሁን እርግጠኛ ሆናችሁ መምጣት ያለባችሁ ሲሆን ለዚህም ከፋይናንስ ክፍል ጋር ተናባችሁ የማረጋገጫ ወረቀት ከተሰጣችሁ በኋላ የሚያስተናግዷችሁ መሆኑን እንገልፃለን።)
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
እሁድ፣ ሰኔ 30 ፣ 2016 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት 📌📌📌📌በያያ አፍሪካን አትሌቲክስ ቪሌጅ 📌በሚዘጋጅው የወላጆች ቀን ላይ ተማሪዎቻችንን በጋራ እናስመርቃለን።
🎉🎉🎉🎉🎉🎊🎊🎊🎊🥗🥗🥗🥗🎊🎊🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር
የአካዳሚው አስተዳደር | 1 338 |
| 16 | No text... | 928 |
| 17 | No text... | 922 |
| 18 | No text... | 1 014 |
| 19 | ለውድ የተከበራችሁ የአካዳሚያችን የተማሪ ወላጆች በሙሉ እንኳን ለኢድ-አል አድሃ (አረፋ ) በሰላም አደረሳችሁ። ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ በዓሉ የደስታ እንዲሆንላችሁ እየተመኘን በነገው ዕለት መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን አያይዘን ለመግለፅ እንወዳለን። | 1 282 |
| 20 | No text... | 1 349 |
