cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

LUCY DINKINESH ETHIOPIA

እንኳን ወደ # ሉሲ የቴሌግራም ቻናል በደህና መጡ #የሉሲ /LUCY DINKINESH E/ቤተሰብ ሰለሆኑ ደስብሎናል። መረጃ መስጠት የምትፈልጉ በዚ አድርሱን 👉 @CACA77 # የኢትዬጵያዊነት የአሸናፊነት መገለጫ አርማችን ነው! ነፃነታችንን 💪በፈርጣማው ጡንቻችን ይረጋገጣል 👉 ኢትዬጵያዊነት አርበኝነት የማንነት አርማች ነው 🙏🙏🙏

Show more
Advertising posts
127 353
Subscribers
-22424 hours
-13 7017 days
+1 72630 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
"ጀግኖቻችንን ከፍ አድርገን ትግላችንን በውጤት እናጠናቅቃለን!!" የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ..‼️‼️ የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአደረጃጀቱ ትግል ውስጥ ታላቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች የተላያዩ ማዕረጎችንና የክብር ስሞችን አጎናፀፈ። በአሁኑ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የተካተተው የቀድሞው የአንድ አማራ ፋኖ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአደረጃጀቱ ትግል ውስጥ በአመራርነት፣ድረጂቱ ከተመሰረተ ጀምሮ የላቀ አፈፃፀም ያመጡ እና ታላላቅ ጀብዱ ለፈፀሙ ታጋዮች የሚገባቸውን የወታደራዊ ማዕረግ እና የክብር ስያሜ  የሰጠ መሆኑን የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ህዝብ ግንኙነት ኢንጂነር ናትናኤል አክሊሉ ገልፀዋል። የተሰጠው ወታደራዊ ማዕረግ እና የክብር የትግል ስም ጀግኖች ለከፈሉት ታላቅ ህዝባዊ አበርክቶ እውቅና ከመስጠቱም በላይ ተተኪ የአደረጃጀቱ ታጋዮች የትግሉን ዓላማ በውል በመረዳት አማራ አቀፍ ህዝባዊ ትግላችን ባጭሩና በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ የጀግንነት ወኔ የሚሰንቁበት እውቅና እንድሁም ታሪካችንን እሴታችንን ማንነታችንን የምናሳይበት መሆኑን በመርሐግብሩ የተሳፉ አመራሮችና የክብር እንግዶች ተናግረዋል። በእውቅና መርሐ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ዋና ጦር አዛዥ ሻለቃ አቡሽ እንግዳ አንድ አማራ ፋኖ እንደ ወርቅ በእሳት የተፈተነ ፣ነገሮች ሁሉ አልጋባልጋ ሳይሆኑለት ተግዳሮቶችን በብቃትና በስልት የተሻገረ አደረጃጀት መሆኑን ገልፀው  በትግሉ ውስጥ ለአማራነታቸው ከጠላት ጋር ፊትለፊት ገጥመው የተሰው ጀግና ፋኖዎች እንዳሉና አሁንም ለምናደረገው ሁሉን አቀፍ አማራዊ የፋኖነት ትግል አመራሩም ሆነ አባሉ የሚከፈለውን ሁሉ መስዋትነት ከፍሎ ትግሉን በድል ለማጠናቀቅ ከምንጊዜውም በላይ ቁርጠኛ መሆናቸውን እና ወደፊትም ታላላቅ መሰል ጀብዶችን ለሚሰሩ ታጋዮች የማዕረግ እና የክብር አበርክቶ እንደሚሰጡ አብራርተዋል። ማዕረጉና የክብር ስሙ:- 1ኛ  ሻለቃ አቡሽ እንግዳ  👉ራስ ቢትወደድ 2ኛ  ኢንጂነር ናትናኤል አክሊሉ  👉ቢትወደድ 3ኛ ባዩ አለባቸው    👉ፊታውራሪ 4ኛ ሰኢድ አህመድ 👉 ፊታውራሪ 5ኛ ብሩክ ካሳዬ   👉ደጅአዝማች 6ኛ  ኢያሱ ሙሉጌታ  👉ግራአዝማች 7ኛ ኢንጂነር ሳሙኤል ተሾመ  👉ቀኝአዝማች 8ኛ ትንሳኤ ቢራራ   👉ቀኝአዝማች 9ኛ ሸጋው ሎጋው   ቀኝአዝማች 10ኛ ሽመልስ አዘዘ  👉ቀኝአዝማች 11ኛ እዝራ ፍስሀ  👉ባላምባራስ 12 ለማ ጠጁ(በክብር የተሰዋ) 👉ቀኝ አዝማች 13 አሊ  ሁሴን  (በክብር የተሰዋ) 👉ግራአዝማች 14 ቢኒያም  ጌታሁን 👉ፊታውራሪ 15 ፲ አለቃ ኤፍሬም አስፋው ወሰን  👉ቀኝ አዝማች ማዕረግ የሰጠ ሲሆን 1ኛ  አከበር ስመኘው 👉 አባድፈን 2ኛ ዳዊት ቀፀላ       👉አባናደው 3ኛ ተስፋማርያም ታፈሰ 👉 አባነፍሶ 4ኛ ትንቢት ሀይለማርያም   👉ዳግማዊት ጣይቱ ተብለው የክብር ስም ሰጥቷል።በተጨማሪ ማዕከላዊ ኮሚቴው በልዩነት 1ኛ ለአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ምክትል መሪ ለሆኑት ኢንጂነር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የክብር ስም 👉አባ ጎራው 2 ለ፲ አለቃ በሀይሉ ሙሉጌታ 👉አባ ውቃው በማለት በክብር ያጎናፀፈ ሲሆን ይህ የማዕረግና የክብር ስም ከተሰጠበት እለት ጀምሮ የአማራ ህዝብ ጀግኖቻችንን በሰጠናቸው የማዕረግና የክብር ስም እንዲጠራልን ሲል ማዕከላዊ ኮሚቴው መልዕክቱን አስተላልፏል። አደራጃጀቱ የሰጠው የማዕረግና የክብር ስም የቀድሞ አባቶቻችንን ታሪክና ጀግንነት፣ ጀብዱ እና ወግ ባጠቃላይ የታላቁን አማራ ህዝብ ታሪክ የሚያወሳ እንደሆነና ይህ አሰራርም በሁሉም የአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች መቀጠል እንዳለበት ጠቁሟል።
1 9311Loading...
02
የራሳቸውን ዲሽቃ ሰርተው የሚዋጉ ነበልባል ፋኖዎች የእምዬ ሚኒሊክ ልጆች ..‼️‼️ እንደመይሳው ካሳ የራሳቸውን የጦር መሳሪያ ከወዳደቁ ብረቶች መስራት ችለው እየተዋጉበት ነው ። የአንድ ዲሽቃ ዋጋ የሚያውቀው ያውቀዋል ...
3 2779Loading...
03
የራሳቸውን ዲሽቃ ሰርተው የሚዋጉ ነበልባል ፋኖዎች የእምዬ ሚኒሊክ ልጆች ..‼️‼️ እንደመይሳው ካሳ የራሳቸውን የጦር መሳሪያ ከወዳደቁ ብረቶች መስራት ችለው እየተዋጉበት ነው ። የአንድ ዲሽቃ ዋጋ የሚያውቀው ያውቀዋል ...
10Loading...
04
የጀብዱ ዜና ምስራቅ ጎጃም | ጃማ ቀበሌ ..‼️‼️ ቅዳሜ ለሁድ አጥቢያ 03/09/2016 በምስራቅ ጎጃም ዞን ደ/ማርቆስ ከተማ ስር የምትገኘው አነደድ ወረዳ ጃማ ቀበሌ ላይ ከሌሊት 11 ሰዓት አስከ ቀኑ 11 ሰዓት ድረስ በወራሪው ፋሽስት ሀይል እና በነበልባሉ ፋም መካከል እልህ አስጨራሽ ውጊያ ተካሂዶ ነበር ። ቀደም ብለው በባንዳዎች መንገድ መሪነት በቅርከ ርቀት ፋኖች ተከበው ያደሩ ቢሆንም ከፍተኛ ጥበቃ ስለነበር እና መውጫ መግቢያውን ቀድሞ አዘጋጅቶ ስለሚያውቁ ሰብረው በመውጣት በጀርባ ጠላትን ለምሳ አስበውት እነሱ ለቁርስ አድርገው እረፍርፈውታል ። ቁጥሩ በውል ባይታወቅም በጣም ከፍተኛ የጠላት ሀይል እንደተደመሰሰ ምንጫችን አድርሰውናል ። በውጊያው ላይ ከታዩ ጀብዱዎች መካከል አንድ 19 እድሜ የሚሆን ልጅ 20 የፋሽስቱን ጎመን ሰራዊት ለብቻው ረፍርሮዋቸው ። ነገር ግን ከውጊያ ተርፈው እግር አውጪኝ ብለው ያመለጡ ጥቂት ፍሽስቶች መንገዳቸው ላይ አንድ መምህር እና ሶስት ገበሬ ቤት ለቤት ገለዋል ።
8 5878Loading...
05
ሰሞኑን የወረዳ አስተዳዳሪን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በተገደሉበት በላስታ ወረዳ ላሊበላ ከተማ በፋኖ ስም ሀሰተኛ የሆኑ በራሪ ወረቀቶች ተበትነዋል። ትናንት ግምቦት 05/2016 ዓ/ም በላሊበላ ከተማ "ቤተ አማራ ፋኖ በኮማንዶ ፍቅሩ ሙልየ የሚመራው የአሳምነው ብርጌድ" በሚል የተላለፈው መልዕክት በፉፁም የፋኖን አቋም የማይወክልና ከፋኖም ያልተላለፈ መልዕክት ነው ሲል የገለፀው የላስታ ክ/ጦር በፋኖ ስም መልዕክቱም የተላለፈው ከወረዳው ብልፅግና አመራሮች ነው ብሏል። በዚህ ዙሪያ ከአማራ ድምፅ ሚድያ ጋር ቆይታ ያደረገው በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ላስታ አሳምነው ክ/ጦር ም/አዛዥ የሆነው ኮማንዶ ፍቅሩ ሙል፡ እንመራዋለን የሚሉትን ህዝብ ስነ ልቦና የማያውቁ፡ እውቀትም ሞራልም የሌላቸው ናቸው በኛ ስም በራሪ ወረቀቱን የበተኑት ካድሬዎች ሲል ምላሽ ሰቷል። የክ/ጦሩ ም/አዛዥ ኮማንዶ ፍቅሩ ሙልየ የሰጠውን ምላሽ ሙሉውን ከአማራ ዲዲያ ድምፅ የተደቡ ይከታተሉ! SUBSCRIBE በማድረግም በተደጋጋሚ እየዘጉባቸው በመሆኑ ተነበሩ https://youtu.be/O5gNDmFKA6M?si=YbMrjSOCo7-W64RZ
9 8314Loading...
06
ቃላቸው በኛ ዘመን ስጋ ሆነ ..‼️‼️ "የአማራ እራሱን ካንዣበበት ዘር እልቂት ለመከላከል በማንነቱ ይደራጅ " ብለው የዛሬው አማራነት ፅንስስ ጥለው የሄዱ ታላቁ ፕ/ር አስራት ወልደየስ መታሰቢያ ልደን ቀን !! ዛሬ ግንቦት 6/2016 ዓ.ም የታላቁ አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስ 25ኛ ዓመት  የመስዋዕትነት መታሰቢያ ዕለት ነው። ቃሎ መሬት አልወደቀም ህይወት ዘርቷል ። ዛሬ ፅንፁ ተወልዶ ፣ ጐልብቶ እና አድጐ በእልፍ ሰራዊት ፈርጥሞ በትጥቅም ማርኮ ገዝፎ ለአማራነት ዘብ ላንዣበበበት እልቂት ጋሻ እና የሸህ አጥር መከተታ ሆኗል ። እንኳን ለአማራ ከኢትዮጵያ ተሻግሮ የምስራቅ አፍሪካ ሀይል ሆኗል ። በጀመረው የድል ትግል እንኳን የአማራን እናት መግደል እና አማራን መስደብ ቀርቶ በአማራ ህዝብ ላይ መዶለት አንዱ የሀጢያት ህግጋት አካል በማድረግ ይቋጫል ። ቃለም ስጋ ሆነ ነብሶትን በጸደ ገነት ያኑርልን
9 9698Loading...
07
#እንደምን_አደራችሁ🙏 // "መከላከያ ሰራዊት እያፈረሰው ነው ባብዛኛው ፈርሷል ። ወደ ደካማ የጉሬላ ሀይል ተቀይሯል" ሚኒሻ ብርሀኑ ጁላ ..‼️‼️ " አሁን በየቦታው ጠንካራ በጠንካራ የፈጥኖ ደራሽ ክፍለ ጦሮች መስርቷል አቅማቸው ፈርጣማ ነው ። ሁሉንም handle (ለቋቋሙ) ይችላሉ ። ሰራዊቱን መውጋት ጀምሯል (ፋኖ ህግ ማስከበር ጀምሯል) ። መከላከያ ሰራዊቱን መንገድ ላይ እየጠበቀ ጨፍጭፎታል (በውጊያ ደምስሶታል ለማለት ነው) ። ተበትኖ ሲሄድ በየመንገዱ ከባድ አደጋ እንዲደረሰበት በተደረጋል ( በደፈጣ ጥቃት ከባድ ምት ደሶበታል) ። መከላከያ ሰራዊት እያፈረሰው ነው ባብዛኛው ፈርሷል ። ወደ ደካማ የጉሬላ ሀይል ተቀይሯል ። ተልዕኮ የሚቀበል ግዳጅ የሚቀበል የመከላከያ ሀይል አይኖረንም ማለት ነው " ሚኒሻ ብርሀኑ ጁላ የፋሽት ሰራዊቱን እንደተሸነፈ ፋኖ እየጎለበተ የአገር መከላከያ ቁመና እየተላበሰ መምጣቱን በውስጥ ታዋቂነት የገለፁበት ወገንተኝነት የሌለበት ሀቀኛ ንግግር ። በዚ አጋጣሚ ጥሩ ያልሰሩትን እንደምንኮንን ሁሉ እውነቱን አጥርተው ስለገለፀልን ሚኒሻውን እናመሰግናለን ዛሬም ተዘጋጅ 🔥🔥 ዛሬም ተደራጅ 🔥🔥 ዛሬም ተቀላቀል 🔥🔥 ዛሬም አንክት 🔥🔥 ዛሬም መክት 🔥🔥 ዛሬም ደግፍ 🔥🔥 ያለ መስዋትነት የሚገኝ ምንም አይነት ነጻነት ያለም
11 47312Loading...
08
የአለም መጥፊያ ቀን እየደረሰ ይመስላል ..‼️‼️ ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ጋር የኒውክለር ጦርነት ውስጥ ልትገባ እንደምትችል የብልፅግና ከፍተኛ አመራሮች እያሳሰሉ ይገኛል.. ንፋ በለው .... እረ ሳክስም ጥራት እና ደረጃ ሊወጣለት ይገባል ( የጠቅላዩ ምላስ ቁመቱ ለህግ ሊደብ ይገባል ) 😂😆
12 10316Loading...
09
#ምኒሊክ_ቴሌቭዥን !! የዛሬውን ኢትዮ 360 ዛሬ ምን አለ ፕሮግራም በዚ ሊነክ ይከታተሉ👇👇👇👇👇👇👇👇 ➡️በዘላቂነት ሁሌም ሳይዘጋ ለመከታተል ከታች ያለው RUMBLE ሊንክ SUBSCRIBE አድርጋችሁ ተከታተሉ YOUTUBE👇👇 https://www.youtube.com/watch?v=ubVbosxKFxs 🟥RUMBLE👇👇 https://rumble.com/v4ujg6x-ethio360-zare-min-ale-sat-may-12-2024.html
12 1081Loading...
10
አይ ክስረት ..‼️‼️ ይህ ቪድዮ ፅንፈኛው አብይ አመድ ሌት ተቀን ኢትዮጵያን ለመበተን ይተጋል ጋንኤል ክስረት ደግሞ ባንድ ወቅት " ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ሲባል ሲሰው በሁለቱ አይናቸው የእንባ ዘለላ ዝም ብሎ ይፈሳል " ያለውን አስታወስን
12 11611Loading...
11
ለጀግኖቻችን የጀንነታችን እናጠናክር ..‼️‼️ ሲያትል May  18/2024 DMV  May  19/2024 እንድትገኙ ጥሪ ቀርቧል! ባትገኙ እንኳን ትኬቱን ኦንላይን በመግዛት ድጋፍ እናድርግ! https://www.eventbrite.com/e/dmv-tickets-901453972097?aff=oddtdtcreator
13 0023Loading...
12
እስቲ ተበላ ስለተባለው የግንባሩ ገንዘብ ..‼️‼️ (እስቲ የ30 ሰከንድ የተቆረጠ ቪድዬ እየለቀቃችሁ ህዝቡን በስሜት አትንዱት እውነት ካላችሁ ሙሉ መልዕቱን ያዘለውን ሳትቆራርጡ ልቀቁ) የአዛኝ መሳይ ጭንብል ለብሰው እና ለትግሉ ከነሱ በላይ ተቆርቋሪ የሌለ በመምሰል ድራማውን እና ተውኔቱን አሟሙቆ በጨፍን እንዲነዱ ይጠቅማቸው ዘንድ ከአንድ ረጅም ሙሉ ንግግር ውስጥ ቀንጥበው ለነሱ እኩይ ሴራ ግብአት የምትሆነ ከ 30 ሰከንድ - 1 ደቂቃ ያልበለጠ ብቻ ቆርጠው አውጥተው ቤንዚናቸውን አርከፍክፈው ስልቦችን በስሜት ለመንዳት ይጠቀሙበታል ። ከእያንዳንዱ የሚለቀቀ ቪድዮዎች ጀርባው ግልፅ ሴራ እንዳለው የሚገባችሁ አንድ ቪድዮ ሙሉ መልክቱን በፍፁም ሲያቀርቡትም አይታይም። የሚያቀርቡት ቪድዮ 30 ሰከንድ ሲሆን በጣም በዛ ከተባለ አንድ ደቂቃ ነው ። ከዛ በኋላ ለምን እንዴት ማለት የማይችል በጭፍን የሚከተላቸው መንጋ ቀድመው እንዲሰደብ ፣ ስሙ እንዲጠሽ እና በህዝብ ጥርጣሬ አድሮበት እንዲነጠል ቀድመው ባሰሉት እና በቀደዱላቸው ቦይ ላይ እየፈሰሱ እነሱ የሚፈልጉትን አንድ የአማራ ታጋይ ሚኒሻው እና አድማ ብተናው ተረባርቦ የስድብ ናዳቸውን ያወርዳሉ። ከዛን መልሰው በሆዳቸው ይህ ቂል መንጋ እንደሚሉት ጥርጥር የለውም ። አሁን ግን አብዛኛው የነቃው አማራ ስለሆነ እንደ እዚህ በፊቱ ቁማር መብላት አሁን ላይ ፀሃዬ ጠልቋል ። ተጠያቂነት ግድ ነው ሆኖም  ጊዜ እና የምንጠይቀውን አካል እንዲሁም የአጠቃየቅ ስርአት እና ደንበ አለው ። እኔን ጠይቁኝ ፣ ማወቅ የሚፈልግ ከነሙሉ መረጃ እና ደረሰኝ በፈለው ሰአት ይጠይቀኝ ብለው በአደባባይ እየተናገሩ የሌሎችን ስም ለማጥፋት የህዝብ ለማጋጨት ለምን ተፈለገ ? ምንስ አላማ እና ድብቅ አጀንዳ ለማስፈጸም ነው ። እስቲ እየተነሳ ስላለው በግንባሩ የተሰበሰበ ስለነበረው ተጠያቂነት ከሙሉ ማብራሪያ ጋር ከላይ በቪድዮፍታ ግልፅ ጠንካራ የህዝብ ጥያቄ ጋር እንመልከት ። ከሻለቃ ዳዊት እንደሰማነው አንኳር ነጥቦቹ ስነመለኮት * ለተሰለሰው እና ለወጣው ገንዘብ ሙሉ ኃላፊነት የምወስደው እኔ ነኝ * ስለገንዘቡ ገቢ እና ወጪ ደረሰኝ ማወቅ የሚፈልግ በፈለገ ሰአት ቢሮዬ መጥቶ መጠየቅ ይችላል * ለአርበኛ አሰግድ ተነጋግረን የሚፈልገውን እና የሚቻለውን ገንዘብ ሰጥተናል * ግንባሩ አድም ቀን ፋኖዎችን በኛ ስር ግቡ ብለን አናቅም * ለጎጃም ፋኖ ብዙ ዋጋ ስለከፈሉ እና ስለተጐዱ አብዛኛው ብር ከፍለናቸዋል * አርበኛ አሰግድን አንድም ቀን እስክንድር በኛ ስር ግባ ብሎ ጠይቆት አያቅም ካለም በግልፅ ወጥቶ መናገር ይችላል .... * ሌላም ሌላም ሙሉውን ሰሙት ....
13 19122Loading...
13
መረጃ አዲስ የወያኔ ወረራ ..‼️‼️ የህወሓት ታጣቂዎች ከምስራቅ ጠለምት በመነሳት ወረራ መፈፀማቸው እና የተለያዩ አካባቢዎችን መያዛቸውን ምንጮች ገልፀዋል። ሜዳ ሀምሾ ምድር እና ገብራይ የሚባሉ ቀበሌዎችን ጨምሮ ወደ  ማይ ግመሬ    በርካታ ታጣቂዎች እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ምንጮች ገልፀዋል። በተመሳሳይ በአላማጣ ከተማ ምዕራባዊ ክፍል አፅመ ጋላ መረዋ ዶጊያት ጠጠራ አቆጅራ ሶሪያ የተባሉ ቦታዎች በታጣቂዎች መያዛቸውን የገለፁት ምንጮች በሁለት ቀናት ብዙ ሽህ ሰዎች መፈናቀላቸውን አረጋግጠዋል። 2) በደቡብ ወሎ አምባሰል ተራሮች የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ተሰማ ግንቦት 4 እና ግንቦት አምስት በአምባሰል ተራሮች የተፈጸሙት የድሮን ጥቃቶች በሰዎች ላይ ያደረሱትን ጉዳት ለማወቅ አልተቻለም! በዐማራ ክልል ላለፉት 11 ወራት በተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶች በርካታ ንፁሃን መገደላቸውን ዓለም አቀፍ ሪፖርቶች ያመላክታሉ። ግንቦት 5/2016 ዓ.ም
13 3863Loading...
14
( ከላይ የቀጠለ .........👆👆👆 ) ይገባናል ይቺ ንግግር የዋን ወዴዎች እና ደቀመዝሙሮቻቸው ጀግኖቹ ደጀን እንዳይኖራቸው ለነሱ ድምፅ የሚሆን እንዳይኖር እና ነጥሎ ለመምታት ሲያመቻምቹ እንደሆነ ጠንቅቀን እናቃለን ። እና ከላይ የበግ ለምድ ከውስጥ ተኩላ እስካልሆነ ድረስ ለየትኛውም የአማራ ታጋይ ሲነካ አንወድም ። ትግል የአንድ ጭቁን የህብረተሰብ የሚወልደው ንቅናቄ ነው ። ጀግኖች በሁለት መንገድ ሊወለዱ ይችላሉ። አንድም አንድ ማህበረሰብ መከራው እጅግ ሲበረታቦ እራሱን ሊከላከል ሲል በጋራ ተሰባስቦ ከውስጣቸው መሪ መርጠው ይወልዳሉ ። ሌላኛው ከአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ የተለየ ልህቀት እና አስተውሎ አካባቢውን ተረድቶ እየመጣ ያለውን መከራ ከወዲሁ ተገንዝቦ የራሱን ህይወት ለማህበረሰቡ መስዋት አድርጐ ቀን ከሌት የተኛውን ያልነቃውን ህዝቡን ቀስቅሶ አንቅቶ ዋጋ ከፍሎ የሚወዳቸውን ቤተሰብ እና ህይወቱን ጥሎ ስለ ወገኑ ጫካ ገብቶ ጠላትን በተግባር በጦርሜዳ ሲፋለም ያ ሰራው ጀግና ያደርገዋል ። ለዚህኛው ምሳሌ ጀነራል አሳምነው ፅጌ ፣ ከነ ዘመነ ካሴ ፣ አርበኛ በመሳፍንት ፣ አርበኛ ዝናቡ ፣  ሞሬ ወዳጆ ፣ እስከድር ነጋ ሻለቃ  እና እዚህ ጠቅሰን የማንጨርሳቸው ብዙ አሉ ። እሱ ቀድመው ባያነቁን ህዝቡ በተኛበት ተበልቶ ባለቀ ነበር ።  ዛሬም ብዙ አሳምነዎች ብዙ ፕሮፌሰር አስራቶች አሉ ። እኛ እንደ አሳምነው ካለፉ በኋላ የምንጮህ ስልብ ገልቱዎች አይደለንም በህይወት እያሉ ጥፋታቸውን ለመደበቅ ሳይሆን ( ጥፋት መደበቅ የአማራን ህዝብ እንደ መክዳት ስለሆነ ) በነሱ ላይ ታቅዶ የሚደረገውን ብለው እንቅፋት ተምረን ደሞም ላገሬታ ሴራዎችን ተረድተን ደጀን እንሆናለን ። አማራ የራሱን አማራ ታጋይ ፈጽሞ አጨብጭቦ ጭቃ ቀብቶ ቁማሩ ከተበላ በኋላ የሚያለቅስበት ጊዜ አሁን ላይ ላይመለስ አብቅቷል ። ቁማርተኞቹ ዛሬም ስማቸውን ከለራቸውን እና ስሌታቸውን ቀይረው የድሮው አማራ ያለ መስሏቸው ይመጣሉ ... ሳይሳካላቸው አንገት ይፍተው ይመለሳሉ ። ዛሬ በዋን ወያኔዎች የተጠና አካሄድ በተዘጋጀ ተረት እና ከረጅም ሙሉ የንግግር ሁሳብ ውስጥ ለሴራቸው የምትሆን ተመርጦ የተቆራመጠ ቪድዮ ተሸውዶ ዋጋ የሚከፍሉለትን አሳልፎ የሚሰጥ የነቃ አማራ የለም ነገር ግን ስልብ አማራ ሊኖር ይችላል።
13 6155Loading...
15
ግለሰብ አምላኪ ለምትሉን ..‼️‼️ ( ጠብቁ ዋን ወያኔያውያን እና መሪያቸው ይሄ ልጅ ግንቦት ሰባት ይሉታል ጠብቁ ..😂😆 ) ለመግቢያ ያህል መጀመሪያ ይህ ቪድዮ ለነቁ አማራውያን ሳይሆን ማንም መንገደኛ አልፎ ሂያጅ እየዘገናቸው እንደ ኳስ ለሚያንጠባጥባቸው ፣ በባለ ቂቤ ምላሶች መጫወቻ እየሆነ ትላንት በፅንፈኛው ጠ/ሚር የሳክስ ባህር ዉስጥ ስምጠው ከርመው ወጥተው በቅፅበት ተቃዋዊ ይሁን አቃዋዊ ከሆኑ ወራት ሳያልፉት ዛሬ ደግሞ ተመልሶ ለዋን ወያኔ እና የነብስ አባቶቻቸው የፈለጉትን ሲናገሩ ለሚያጨበጭቡ ነገም ለሚመጣው ቂቤ ምላስ ለማጨብጨብ እራሳቸው ያዘጋጁ ስልቦች ይድረስልን ። እንቅፋት አንዴ ይምታን ሁለተኛ ከመታን ግን እንቅፋቱ እራሱ ነው ። በጦርነት ውጊያ ወቅት የአንድ የጦርነት መሪ የመጀመሪያ እቅድህ ጠላት ብሎ የፈረጃውን አካል መሪውን ቀድሞ መምታት የማሸነፊያ ቁልፉ ስልት ነው ። የመጀመሪያ እቅድህ መሪውን ለመምታት ሲሆን እዛ ለመድረስ ቅድሚያ ከወታደሩ ጋር ትዋጋለህ ። 1 ምክንያቱም መሪውን ( በዋናነት ነቅቶ የነቃ ታጋይ አታጋዮን ) ከመታኸው መንጋው በቀላሉ ይበተን እና ጦርነቱን ድል ታደርጋለህ ። ስለዚህ ለየተኛውም የመሬት ላይ ውጊያ ይሁን የፕሮፓጋንዳ ድል የሚገኘው መሪውን ላይ ትኩረት አድርገህ አነጣጥረህ ስትኩስ ብቻ ነው ። ለዚህ ነው ዋን ወያኔዎቹ እና የነብስ አባቶቻቸው በዋናነት ይሄን ስልት የሚጠቀመት ። ቀደም ብለው ብአዴን ብአዴን ይሉ ነበር በቃ አትበሉ ተባሉ መሰል አሁን ፋሽኑ ግንቦት ሰባት ነው ( ለአማራ ህዝብ በጠላትነት ሚዛን ግም ቦቲ 7 = ብአዴን = ብልፅግና = ኦነግ = ወያኔ = እና ዋን ወያኔ እኩል ናቸው ። አንዱን ስትጠራ ስድስቱንም እንደመጥራት ተደርገው ይታሰባሉ ) ። በመሆኑም የአማራን ትግል ለማኮላሽት እና ለማምከን ጀግና ታጋዮችን ስም እየለጠፉ በማህበረሰቡ ተቀባይነት እንዳይኖራቸው አድርጐ መንጋው ተስፋ ቆርጦ እንዲበተን በማድረግ መሬት ላይ ያልቻሉትን ጦርነት ድል የማድረግ አባዜ እና ሴራ መሆኑን የገባው አማራ ኃላ ካለፉ እና ትግሉን ካስጠለፉ በኋላ እንደ አሳምነው ፅጌ ፎቶ ፕሮፋይል አድርጐ ለመቆዘም የተዘጋጀ ከስልብ አማራው በቀር የነቃ አማራ አሁን ላይ የለም ። የሚነዛው ወሬ የተጠበሰበ ዶላር በሉ በሚል ስልት ጀግኖቹን ሁሉንም የአማራ ጀግኖች የመምታት ስሌት ነው ። ሲጀመር በዚህ በሞቀ ትግል መሀል አጀንዳ ለማድረግ ለምን እንደተፈለገ መንገም ሂሳብ ማወራረድ ከተባለ ደግሞ መጀመሪያ አራስ ይጀምራል ። እኛ ግን መሪዎቻችን ሲመቱ መንጋው እንደሚበተን... መንጋው ከተበተነ ድል ሳይሆን ሽንፈት እንደሚመጣ ጠንቅቀን እናቃለን ። ለዚህም በዚህ የመጥፋት ያለመጥፋት የህልውና ትግል ወቅት ግለሰቦችን ሳይሆን የትኛውንም ከሊቅ እስከ ደቂቅ የአማራ ጀግኖችን አታጋዮችን ዋጋ የሚከፍሉልን በራሳችን በላይ እና ከብራቸዋለን ። የምናመልከው ሰውን ሳይሆን ፈጣሪያችንን ብቻ ነው ።
13 25714Loading...
16
" ተደራጁ " ዋን ወያኔዎች የማይለጥፉት ..‼️‼️ "የአማራ ህዝብ እራስህን ማደራጀት ብቻ ነው ። እራስህን ስታደራጅ ብሔርተኛ የሚልህን አፍንጫህን ላስ በለው ። እራስህን ስታደራጅ ስም ሊሰጥህ የሚሞክረውን ተከናነብ ካንተ ጋር የምጋራት ኢትዬጵያ የለችኝ በለው " ሀብታው አያሌው የዋን ወያኔዎቹ የሚዲያ ሚኒሻ እና አድማ ብተናዎችን ኮመንት ስር እንደ አጋንንት ስትጨሁ ብሎኩን አትርሱ። መጮሀችሁንም ለብሎክ እንፈልገዋል ...
13 3115Loading...
17
#እንደምን_አደራችሁ🙏🙏 // " 17 ደቂቃ ብቻ ነው የቆየው በዛ በእልፍ መሳሪያ እና በእልፍ ሰራዊት አልፈን ፍንዳታ ስናደርግ ሁሉም በየአቅጣጫው በእግር አውጪኝ ተበታትነው ነው የጠፉት " ሙሉ ዝርዝር መረጃውን በአማራ ፋኖ በጎጃም ቃላቀባይ ፋኖ ማርሸት ፀሐይ ሙሉ መረጃ ና ወግለጫውን ስመት * 100% የአማራ ክልል ሙሉ በሙሉ ከፋሽቱ እጅ የወጣ መሆኑን የተላንትናው የድልድይ ምረቃ በቂ ማሳያ ነው
14 88835Loading...
18
ወሎ እዝ ጥሪ ላይ እንተባበር ..‼️‼️
14 7560Loading...
19
የዛሬው የሞርታር ተኩስ ድንጋጤ ቋንቋውን ሳትቀይረው አልቀረችም ..‼️‼️ ፅንፈኛ ....ጃዊሳ ..አሸባሪ..የውጭ ኃይል ተላላኪ ...ፀረ ሰላም.. ፀረ እድገት... ጭሪሪም ፒሪሪም ቀርቶ "ስለ አማራ መብት እንቆረቆራለን በሚል ጫካ የገባችሁ.." 🧐😆 ዳንኤል ክብረት DK ሀተታ ውሀ በላው እየተናበባችሁ እንጂ ... አንጀት ሊበላ 🤭 የሳክስ ዘመን አብቅቷል😂 ትግሉ ፅንፈኛውን መሪ እና ቡድን የመቅበር ነው ባቡ
14 3334Loading...
20
አስቸኳይ የጥንቃቄ መልዕክት!..‼️‼️ አሁን ምሽት 12:40 አካባቢ ከቢሾፍቱ በኩል ወደ አዲስ አበባ ከ 6-8 ቅጥቅጥ የቀድሞው የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ዩኒፎርም የለበሱ ተጭነው ፍተሻው ጋር ቀደም ብለው ቆመዋል። ምን አልባት ከተማውን ሲመሽ ለማለፍና ወደአማራ ክልል የሚያመራ ይመስላል። በሁለቱም መውጫ መንገዶች ክትትልና ማጣራት ይደረግበት።
14 0664Loading...
21
አሳዛኝ እልቂት በድሮን ጥቃት በርካታ ንፁሃን ተጨፈጨፉ ..‼️‼️ በሸዋ ይፋት ቀጠና በቀወት ወረዳ የለን ቀበሌ ጉሎ  ትምህርት ቤት ላይ ዛሬ ግንቦት 4/2016 ዓ.ም ሁለት ጊዜ በተከታታይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካታ ንፁሃን ተገድለዋል። ከተገደሉት ውስጥ የትምህርት ቤቱ ሰራተኞች የሆኑ 4 መምህራን ይገኙበታል። ከ27 በላይ ንፁሃን ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል። እግራቸውን እና እጃቸውን በድሮን ጥቃት ያጡት ወገኖች ህክምና ተቋም መድረስ ባለመቻላቸው ብዙ ደም ፈሷቸው ሕይወታቸው እያለፈ ነው ሲሉ ምንጮች ገልፀዋል። ባለፉት 11 ወራት በዐማራ "ክልል" ከ90 ጊዜ በላይ የድሮን ጥቃት ተፈጽሞ 512 በላይ ንፁሃን መጨፍጨፋቸውን   ምንጮች አስተውሰዋል። ግንቦት 4/2016 ዓ.ም
14 08811Loading...
22
ነብሱን ይማረው አነ ኤሊያስ መልካ ባንድ ወቅት ባግባቡ ተገዝቦ የተነገረው ።
14 22915Loading...
23
የፋሽስቱ ደህንነት በጀግኖቹ ተሞሽረ ..‼️‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለጦር ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ የስርዓቱን ቀንደኛ ደህንነት እርምጃ  መውሰዱን አስታወቀ የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለጦር ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ሻምበል መማር ጌትነት ሻለቃ የስርዓቱን ባንዳና ቀንደኛ ደህንነት መርዓዊ ከተማ ላይ በወሰደው መብረቃዊ ጥቃት እርምጃ መውሰዱን ቃል አባዩ ፋኖ ሙሉሰው የኔአባት ከአሻራ ሚዲያ ጋር በነበረው ቆይታ ለማረጋገጥ ተችሏል። በተመሣሣይ ከቀናት በፊት የሻምበል መማር ጌትነት ሻለቃ የሚሊሻ ጠርናፊውን ማስወዱ ይታወሳል። ዘጋቢ:- ጋዜጠኛ ኤልያስ ደባሱ ከግንባር
13 9828Loading...
24
ሰበር - ቁጥር ቀላሉ ጨቅላው ከሞርታር አምልጧል! ..‼️‼️ ወደ ባህርዳር ከተማ ለዲስኩር የሄደችው ጨቅላዋ አንጀባ ከሶስት የሞርታር ጥቃት አምልጣለች። ይህንንም ተከትሎ በአዲሱ የአባይ ድልድይ ታስቦ የነበረው ዝግጅት እንዳሰቡት እምብዛም ሳይደሰኩሩ መቋረጡ ታውቋል። ለአገዛዙ ሚዲያዎችም ይህንን ለመሸፋፈን በያዙት የቪዲዮ ማስረጃዎች አማካኝነት እንዲያጫጩሁት መታዘዙ ተሰምቷል። ዛሬ አምልጠኸን ሊሆን ይችላል፤ የአንተ የመጨረሻ እስትንፋስ ግን ከእኛ እጅ እንደማያልፍ እርግጠኞች ነን። አንድ ቀን እርሳሳችን ግንባርክን ትነድላለች። ያ ቀን ደግሞ ሩቅ አይደለም! በተጨማሪ‼️ ከደቂቃዎች በፊት በዓባይ ማዶ አምስት የፀጥታ ኃይሎች እርምት (ጠብቆ ይነበብ) ተደርገዋል። ከሞርታር ያመለጠው ጨቅላ አቅጣጫ ለማሳት ባዶ (እሱን ያልያዘ) ሄሊኮፕተሮች ከመኮድ አስነስቶ ሲያዞር እንደነበር ለማወቅ ተችሏል። ጨቅላዋ የረጠበ ሱሪዋን ለመቀየር የት ይሆን ያለችው? 😀 አንጀባ! @BW በ15 ሰዎች ብቻ የተመረቀ የመጀመሪያው ድልድይ
14 35212Loading...
25
ሰበር - ቁጥር ቀላሉ ጨቅላው ከሞርታር አምልጧል! ..‼️‼️ ወደ ባህርዳር ከተማ ለዲስኩር የሄደችው ጨቅላዋ አንጀባ ከሶስት የሞርታር ጥቃት አምልጣለች። ይህንንም ተከትሎ በአዲሱ የአባይ ድልድይ ታስቦ የነበረው ዝግጅት እንዳሰቡት እምብዛም ሳይደሰኩሩ መቋረጡ ታውቋል። ለአገዛዙ ሚዲያዎችም ይህንን ለመሸፋፈን በያዙት የቪዲዮ ማስረጃዎች አማካኝነት እንዲያጫጩሁት መታዘዙ ተሰምቷል። ዛሬ አምልጠኸን ሊሆን ይችላል፤ የአንተ የመጨረሻ እስትንፋስ ግን ከእኛ እጅ እንደማያልፍ እርግጠኞች ነን። አንድ ቀን እርሳሳችን ግንባርክን ትነድላለች። ያ ቀን ደግሞ ሩቅ አይደለም! በተጨማሪ‼️ ከደቂቃዎች በፊት በዓባይ ማዶ አምስት የፀጥታ ኃይሎች እርምት (ጠብቆ ይነበብ) ተደርገዋል። ከሞርታር ያመለጠው ጨቅላ አቅጣጫ ለማሳት ባዶ (እሱን ያልያዘ) ሄሊኮፕተሮች ከመኮድ አስነስቶ ሲያዞር እንደነበር ለማወቅ ተችሏል። ጨቅላዋ የረጠበ ሱሪዋን ለመቀየር የት ይሆን ያለችው? 😀 አንጀባ! @BW በ15 ሰዎች ብቻ የተመረቀ
10Loading...
26
Media files
10Loading...
27
የአንድ ደቂቃው ምርቃት ..‼️‼️ ቀደም ብለን እንደተናገርነው የፕሮፓጋንዳ ሽፋኑ ለድልድዮ ምርቃት ሲሆን አለማው ለሚዲያ ሰራዊቱ ግብአት ታላሚ የተደረገ ቢሆንም የሚታለል ስለሌለ ከሽፏል ። የወደቀውን ስርአት በፕሮፖጋዳ ለመሸፈን ፎቶ በጋርዶቹ እና ወታደርሩ ውስጥ ተደብቀው እሱን ጨምሮ በኢሊኮፍተር ከሄዱ ከ10 የማይሞሉ ሰዎች በ15 ደቂቃ ቶሎ ቶሎ ተነስተው ይጠው ወደ ሂሊኮፍተራቸው መግባታቸው ታውቋል ። ነቀምት ላይ እስቴዲየም ህዝብ ምልቶ በአውራጎዳናዎች ላይ እየፎለሉ ማይክራፎን ይዞ በነፃነት መደስኮር የሚባል ናፍቆት ቱ እቺ ምራቅ ሳትደርቅ እንደተባለ ህፃን ፉር ብለው ሲወጡ ታይተዋል። ቀድሞውኑም ባህርዳር በስርአቱ ወታደር ስር የምትተዳደር በመሆኗ ትንሽ ከድልድዩ 2km ወረድ ብለው ወይ ጢስ አባይ ላይ ፎቶ ቢነሱ ጥሩ ነበር ። የመግባት የመግባት እነናሁሰናይ ያለ ኢሊኮፍተር ቦሌ ገብተው ቀድመዋል
14 25612Loading...
28
ተጨማሪ ሰበር ዜና - ባህርዳር! ..‼️‼️ በባህርዳር አዲሱ ድልድይ እና ሆምላድ ሆቴል አካባቢዎች የአሳማው መንጋ በተሰበሰበበት በድንች* እንዲሞቁ ተደርጓል። በተጨማሪም የ6ኛ ፖሊስ ጣቢያ የፖሊስ ፓትሮል መኪና ጋይቷል። @BW
14 2508Loading...
29
#ባህርዳር #UPDATE ..‼️‼️ ከላይ ቀደም ብሎ የተላለፉት የፅንፈኛው አብይ አመድ የባህርዳር የበረራ ቁጥሮች የበረራ አስተናገጆች አያውቋቸውም ምክንያቱያ በደህንነት አንፃር በደፈናው ስለሚበሩ ። አሁን በረራው እየተጣራ ነው ይሉናል የብሄራዊ ደህነት ምንጫችን። እጅግ ከባድ ድንጋጤ ላይ እንዳለ ምንጮቹ ጠቅሰው ቀይሮ በሔሊኮፕተር የመበረር እቅድ ተቀምጧል ። አቀባበል ስለማይደረግለት በአንዲት ቅፅበት ገብቶ ፎቶ ተነስቶ በመውጣት ለማዲያ ሰራዊቱ የሚያጫጩህብት የፎቶ እና ለአንፃራዊ ሰላም ፣ ፋኖ ተሸነፏል ፣ ክልሉን ተቆጣጥረነዋል ብሎ አየሩን የሚሞላበት ለዜና ግብአት የሚሆን ፎቶ ብቻ ነው የሚፈልገው ። ሆኖም አንድ ICAO 000001 ሞዴል ሂሊኮፍተር በአካባው ላይ እንዳለች ጠቁመውናል ።
14 1996Loading...
30
Media files
10Loading...
31
የቀረ ከቤቱ የለም ትግሉ ሕዝባዊ ሆኗል ..‼️‼️ ፋሽታ የገጠመው ከአማራ ህዝብ ጋር ብቻ ሳይሆነ ከአማራ ምድር ጋር ጭምር ነው ። ለፋሽቱ ሰራዊት የአማራ ምድር መቀበሪያ ኤርታሌው ነው .. ..
14 01616Loading...
32
በባህር ዳር ከተማ የዓባይ ድልድይ አካባቢ ከፍተኛ የቦንብ ፍንዳታ ተሰምቷል። ይህንን ተከትሎም ገባ በጥዋቱ በከተማዋ የነበረው ውጥረት ይበልጥ አይሏል። ለማንኛውም የከተማችን ነዋሪ ለክፉም ለደጉም እንዲዘጋጅ ምክራችን ነው። ወይ መግባት ..😁 ስፍዬው እኮ ከሜዲያ ላይ መውረድ አይችልም ..😂😆
13 9613Loading...
33
ለሚዲያ ላይ ብቻ ህይወቱ ተንጠልጥላ የቀረውትው ፅንፈኛው መሪ በሚዲያ ሰራዊቱ እንደገባ ተደርጐ በዘመቻ ከሁሉም አቅጣጫ የሚያጯጩሁት ሁሉ ውሸት መሆኑን በድጋሚ እናረጋግጣለን ።
10Loading...
34
አስቸኳይ የደረሰን መረጃ ለጎጃም እና ጐንደር ፈኖዎች ..‼️‼️ ፅንፈኛው አብይ አመድ ሄጃለው ብሎ የለጠፈው ውሸት ገና አልሔደም አውቆ ለማደናገር ነው ። የጎጃም እና ጐንደር ፋኖዎች በጥብቅ ክትትል ጠብቁት ። ባህርዳር እንደደረሰ አቀባበል ላይደረግ ይችላል ቀጥታ ወደ መደበቂያው ነው የሚሔድ። ለመሄድ ከወሰንም እንደሄድ የተዘጋጀለት የጧቱ VIP የጉዞ አውሮፕላን የጎን ሬጅስትሬሽን 👉ET-ARM  ....special VIP አብይ የሚሔድባት 👉ET - ASA....STANDBY VIP የጉዞ ሰዓት ጧት ከ 11:30-12:30 ባለው ሰዓት መዳረሻ ባህር ዳር።
14 0808Loading...
35
" የኢትዮጵያ ህዝብ ጉዳን ነው " ፅንፈኛው ጠ/ሚር
14 03015Loading...
36
#ምኒሊክ_ቴሌቭዥን !! የዛሬውን ኢትዮ 360 ዛሬ ምን አለ ፕሮግራም በዚ ሊነክ ይከታተሉ👇👇👇👇👇👇👇👇 ➡️በዘላቂነት ሁሌም ሳይዘጋ ለመከታተል ከታች ያለው RUMBLE ሊንክ SUBSCRIBE አድርጋችሁ ተከታተሉ YOUTUBE👇👇 https://www.youtube.com/live/MzSumchA_oE?si=6gudYzfWcBQunO2O 🟥RUMBLE👇👇 https://rumble.com/v4ud62b-ethio-360-zare-min-ale-friday-may-10-2024.html
13 8350Loading...
37
አስቂኙ የፋሽቱ የብልፅግና ዜና ..‼️‼️ የዘጠኝ ወሩን የስራ ግምገማ በጐርጐራ አካሄደ ብሎ የቆየ ፎቶ ለጥፎ ዜና ሰርተዋል ። ምናለ ሰዎቹን በፎቶሾፕ እንኳ ወንዙ ዳር አቁመው እራሳቸው  ከውርደት እና ከተለመደ ማሾፊያነት እራሳቸውን ሊያድኑ ..😂😆 ..
14 0742Loading...
38
አስቂኙ የፋሽቱ የብልፅግና ዜና ..‼️‼️ የዘጠኝ ወሩን የስራ ግምገማ በጐርጐራ አካሄደ ብሎ የቆየ ፎቶ ለጥፎ ዜና ሰርተዋል ። ምናለ ሰዎቹን በፎቶሾፕ እንኳ ወንዙ ዳር አቁመው እራሳቸው ከውርደት እና ከተለመደ ማሾፊያነት እራሳቸውን ሊያድኑ ..😂😆 ..
10Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
"ጀግኖቻችንን ከፍ አድርገን ትግላችንን በውጤት እናጠናቅቃለን!!" የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ..‼️‼️ የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአደረጃጀቱ ትግል ውስጥ ታላቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች የተላያዩ ማዕረጎችንና የክብር ስሞችን አጎናፀፈ። በአሁኑ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የተካተተው የቀድሞው የአንድ አማራ ፋኖ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአደረጃጀቱ ትግል ውስጥ በአመራርነት፣ድረጂቱ ከተመሰረተ ጀምሮ የላቀ አፈፃፀም ያመጡ እና ታላላቅ ጀብዱ ለፈፀሙ ታጋዮች የሚገባቸውን የወታደራዊ ማዕረግ እና የክብር ስያሜ  የሰጠ መሆኑን የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ህዝብ ግንኙነት ኢንጂነር ናትናኤል አክሊሉ ገልፀዋል። የተሰጠው ወታደራዊ ማዕረግ እና የክብር የትግል ስም ጀግኖች ለከፈሉት ታላቅ ህዝባዊ አበርክቶ እውቅና ከመስጠቱም በላይ ተተኪ የአደረጃጀቱ ታጋዮች የትግሉን ዓላማ በውል በመረዳት አማራ አቀፍ ህዝባዊ ትግላችን ባጭሩና በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ የጀግንነት ወኔ የሚሰንቁበት እውቅና እንድሁም ታሪካችንን እሴታችንን ማንነታችንን የምናሳይበት መሆኑን በመርሐግብሩ የተሳፉ አመራሮችና የክብር እንግዶች ተናግረዋል። በእውቅና መርሐ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ዋና ጦር አዛዥ ሻለቃ አቡሽ እንግዳ አንድ አማራ ፋኖ እንደ ወርቅ በእሳት የተፈተነ ፣ነገሮች ሁሉ አልጋባልጋ ሳይሆኑለት ተግዳሮቶችን በብቃትና በስልት የተሻገረ አደረጃጀት መሆኑን ገልፀው  በትግሉ ውስጥ ለአማራነታቸው ከጠላት ጋር ፊትለፊት ገጥመው የተሰው ጀግና ፋኖዎች እንዳሉና አሁንም ለምናደረገው ሁሉን አቀፍ አማራዊ የፋኖነት ትግል አመራሩም ሆነ አባሉ የሚከፈለውን ሁሉ መስዋትነት ከፍሎ ትግሉን በድል ለማጠናቀቅ ከምንጊዜውም በላይ ቁርጠኛ መሆናቸውን እና ወደፊትም ታላላቅ መሰል ጀብዶችን ለሚሰሩ ታጋዮች የማዕረግ እና የክብር አበርክቶ እንደሚሰጡ አብራርተዋል። ማዕረጉና የክብር ስሙ:- 1ኛ  ሻለቃ አቡሽ እንግዳ  👉ራስ ቢትወደድ 2ኛ  ኢንጂነር ናትናኤል አክሊሉ  👉ቢትወደድ 3ኛ ባዩ አለባቸው    👉ፊታውራሪ 4ኛ ሰኢድ አህመድ 👉 ፊታውራሪ 5ኛ ብሩክ ካሳዬ   👉ደጅአዝማች 6ኛ  ኢያሱ ሙሉጌታ  👉ግራአዝማች 7ኛ ኢንጂነር ሳሙኤል ተሾመ  👉ቀኝአዝማች 8ኛ ትንሳኤ ቢራራ   👉ቀኝአዝማች 9ኛ ሸጋው ሎጋው   ቀኝአዝማች 10ኛ ሽመልስ አዘዘ  👉ቀኝአዝማች 11ኛ እዝራ ፍስሀ  👉ባላምባራስ 12 ለማ ጠጁ(በክብር የተሰዋ) 👉ቀኝ አዝማች 13 አሊ  ሁሴን  (በክብር የተሰዋ) 👉ግራአዝማች 14 ቢኒያም  ጌታሁን 👉ፊታውራሪ 15 ፲ አለቃ ኤፍሬም አስፋው ወሰን  👉ቀኝ አዝማች ማዕረግ የሰጠ ሲሆን 1ኛ  አከበር ስመኘው 👉 አባድፈን 2ኛ ዳዊት ቀፀላ       👉አባናደው 3ኛ ተስፋማርያም ታፈሰ 👉 አባነፍሶ 4ኛ ትንቢት ሀይለማርያም   👉ዳግማዊት ጣይቱ ተብለው የክብር ስም ሰጥቷል።በተጨማሪ ማዕከላዊ ኮሚቴው በልዩነት 1ኛ ለአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ምክትል መሪ ለሆኑት ኢንጂነር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የክብር ስም 👉አባ ጎራው 2 ለ፲ አለቃ በሀይሉ ሙሉጌታ 👉አባ ውቃው በማለት በክብር ያጎናፀፈ ሲሆን ይህ የማዕረግና የክብር ስም ከተሰጠበት እለት ጀምሮ የአማራ ህዝብ ጀግኖቻችንን በሰጠናቸው የማዕረግና የክብር ስም እንዲጠራልን ሲል ማዕከላዊ ኮሚቴው መልዕክቱን አስተላልፏል። አደራጃጀቱ የሰጠው የማዕረግና የክብር ስም የቀድሞ አባቶቻችንን ታሪክና ጀግንነት፣ ጀብዱ እና ወግ ባጠቃላይ የታላቁን አማራ ህዝብ ታሪክ የሚያወሳ እንደሆነና ይህ አሰራርም በሁሉም የአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች መቀጠል እንዳለበት ጠቁሟል።
Show all...
👍 40 6🥰 2🔥 1👏 1👌 1
08:39
Video unavailableShow in Telegram
የራሳቸውን ዲሽቃ ሰርተው የሚዋጉ ነበልባል ፋኖዎች የእምዬ ሚኒሊክ ልጆች ..‼️‼️ እንደመይሳው ካሳ የራሳቸውን የጦር መሳሪያ ከወዳደቁ ብረቶች መስራት ችለው እየተዋጉበት ነው ። የአንድ ዲሽቃ ዋጋ የሚያውቀው ያውቀዋል ...
Show all...
35👍 18🔥 4🥰 4😍 4👏 2🏆 1🤓 1
08:36
Video unavailableShow in Telegram
የራሳቸውን ዲሽቃ ሰርተው የሚዋጉ ነበልባል ፋኖዎች የእምዬ ሚኒሊክ ልጆች ..‼️‼️ እንደመይሳው ካሳ የራሳቸውን የጦር መሳሪያ ከወዳደቁ ብረቶች መስራት ችለው እየተዋጉበት ነው ። የአንድ ዲሽቃ ዋጋ የሚያውቀው ያውቀዋል ...
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የጀብዱ ዜና ምስራቅ ጎጃም | ጃማ ቀበሌ ..‼️‼️ ቅዳሜ ለሁድ አጥቢያ 03/09/2016 በምስራቅ ጎጃም ዞን ደ/ማርቆስ ከተማ ስር የምትገኘው አነደድ ወረዳ ጃማ ቀበሌ ላይ ከሌሊት 11 ሰዓት አስከ ቀኑ 11 ሰዓት ድረስ በወራሪው ፋሽስት ሀይል እና በነበልባሉ ፋም መካከል እልህ አስጨራሽ ውጊያ ተካሂዶ ነበር ። ቀደም ብለው በባንዳዎች መንገድ መሪነት በቅርከ ርቀት ፋኖች ተከበው ያደሩ ቢሆንም ከፍተኛ ጥበቃ ስለነበር እና መውጫ መግቢያውን ቀድሞ አዘጋጅቶ ስለሚያውቁ ሰብረው በመውጣት በጀርባ ጠላትን ለምሳ አስበውት እነሱ ለቁርስ አድርገው እረፍርፈውታል ። ቁጥሩ በውል ባይታወቅም በጣም ከፍተኛ የጠላት ሀይል እንደተደመሰሰ ምንጫችን አድርሰውናል ። በውጊያው ላይ ከታዩ ጀብዱዎች መካከል አንድ 19 እድሜ የሚሆን ልጅ 20 የፋሽስቱን ጎመን ሰራዊት ለብቻው ረፍርሮዋቸው ። ነገር ግን ከውጊያ ተርፈው እግር አውጪኝ ብለው ያመለጡ ጥቂት ፍሽስቶች መንገዳቸው ላይ አንድ መምህር እና ሶስት ገበሬ ቤት ለቤት ገለዋል ።
Show all...
72👍 55🔥 8 5🥰 4😍 3😘 2🤣 1
Photo unavailableShow in Telegram
ሰሞኑን የወረዳ አስተዳዳሪን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በተገደሉበት በላስታ ወረዳ ላሊበላ ከተማ በፋኖ ስም ሀሰተኛ የሆኑ በራሪ ወረቀቶች ተበትነዋል። ትናንት ግምቦት 05/2016 ዓ/ም በላሊበላ ከተማ "ቤተ አማራ ፋኖ በኮማንዶ ፍቅሩ ሙልየ የሚመራው የአሳምነው ብርጌድ" በሚል የተላለፈው መልዕክት በፉፁም የፋኖን አቋም የማይወክልና ከፋኖም ያልተላለፈ መልዕክት ነው ሲል የገለፀው የላስታ ክ/ጦር በፋኖ ስም መልዕክቱም የተላለፈው ከወረዳው ብልፅግና አመራሮች ነው ብሏል። በዚህ ዙሪያ ከአማራ ድምፅ ሚድያ ጋር ቆይታ ያደረገው በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ላስታ አሳምነው ክ/ጦር ም/አዛዥ የሆነው ኮማንዶ ፍቅሩ ሙል፡ እንመራዋለን የሚሉትን ህዝብ ስነ ልቦና የማያውቁ፡ እውቀትም ሞራልም የሌላቸው ናቸው በኛ ስም በራሪ ወረቀቱን የበተኑት ካድሬዎች ሲል ምላሽ ሰቷል። የክ/ጦሩ ም/አዛዥ ኮማንዶ ፍቅሩ ሙልየ የሰጠውን ምላሽ ሙሉውን ከአማራ ዲዲያ ድምፅ የተደቡ ይከታተሉ! SUBSCRIBE በማድረግም በተደጋጋሚ እየዘጉባቸው በመሆኑ ተነበሩ https://youtu.be/O5gNDmFKA6M?si=YbMrjSOCo7-W64RZ
Show all...
69👍 51🥰 5👏 2😁 2👌 2😍 2❤‍🔥 1 1🤯 1😘 1
04:00
Video unavailableShow in Telegram
ቃላቸው በኛ ዘመን ስጋ ሆነ ..‼️‼️ "የአማራ እራሱን ካንዣበበት ዘር እልቂት ለመከላከል በማንነቱ ይደራጅ " ብለው የዛሬው አማራነት ፅንስስ ጥለው የሄዱ ታላቁ ፕ/ር አስራት ወልደየስ መታሰቢያ ልደን ቀን !! ዛሬ ግንቦት 6/2016 ዓ.ም የታላቁ አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስ 25ኛ ዓመት  የመስዋዕትነት መታሰቢያ ዕለት ነው። ቃሎ መሬት አልወደቀም ህይወት ዘርቷል ። ዛሬ ፅንፁ ተወልዶ ፣ ጐልብቶ እና አድጐ በእልፍ ሰራዊት ፈርጥሞ በትጥቅም ማርኮ ገዝፎ ለአማራነት ዘብ ላንዣበበበት እልቂት ጋሻ እና የሸህ አጥር መከተታ ሆኗል ። እንኳን ለአማራ ከኢትዮጵያ ተሻግሮ የምስራቅ አፍሪካ ሀይል ሆኗል ። በጀመረው የድል ትግል እንኳን የአማራን እናት መግደል እና አማራን መስደብ ቀርቶ በአማራ ህዝብ ላይ መዶለት አንዱ የሀጢያት ህግጋት አካል በማድረግ ይቋጫል ። ቃለም ስጋ ሆነ ነብሶትን በጸደ ገነት ያኑርልን
Show all...
👍 115 46💯 43🍓 39👌 38🏆 32 20🥰 3👏 1😍 1😘 1
01:04
Video unavailableShow in Telegram
#እንደምን_አደራችሁ🙏 // "መከላከያ ሰራዊት እያፈረሰው ነው ባብዛኛው ፈርሷል ። ወደ ደካማ የጉሬላ ሀይል ተቀይሯል" ሚኒሻ ብርሀኑ ጁላ ..‼️‼️ " አሁን በየቦታው ጠንካራ በጠንካራ የፈጥኖ ደራሽ ክፍለ ጦሮች መስርቷል አቅማቸው ፈርጣማ ነው ። ሁሉንም handle (ለቋቋሙ) ይችላሉ ። ሰራዊቱን መውጋት ጀምሯል (ፋኖ ህግ ማስከበር ጀምሯል) ። መከላከያ ሰራዊቱን መንገድ ላይ እየጠበቀ ጨፍጭፎታል (በውጊያ ደምስሶታል ለማለት ነው) ። ተበትኖ ሲሄድ በየመንገዱ ከባድ አደጋ እንዲደረሰበት በተደረጋል ( በደፈጣ ጥቃት ከባድ ምት ደሶበታል) ። መከላከያ ሰራዊት እያፈረሰው ነው ባብዛኛው ፈርሷል ። ወደ ደካማ የጉሬላ ሀይል ተቀይሯል ። ተልዕኮ የሚቀበል ግዳጅ የሚቀበል የመከላከያ ሀይል አይኖረንም ማለት ነው " ሚኒሻ ብርሀኑ ጁላ የፋሽት ሰራዊቱን እንደተሸነፈ ፋኖ እየጎለበተ የአገር መከላከያ ቁመና እየተላበሰ መምጣቱን በውስጥ ታዋቂነት የገለፁበት ወገንተኝነት የሌለበት ሀቀኛ ንግግር ። በዚ አጋጣሚ ጥሩ ያልሰሩትን እንደምንኮንን ሁሉ እውነቱን አጥርተው ስለገለፀልን ሚኒሻውን እናመሰግናለን ዛሬም ተዘጋጅ 🔥🔥 ዛሬም ተደራጅ 🔥🔥 ዛሬም ተቀላቀል 🔥🔥 ዛሬም አንክት 🔥🔥 ዛሬም መክት 🔥🔥 ዛሬም ደግፍ 🔥🔥 ያለ መስዋትነት የሚገኝ ምንም አይነት ነጻነት ያለም
Show all...
276🏆 193💯 177👍 68 50🔥 17👏 3🎉 3🫡 3🥰 1😘 1
Photo unavailableShow in Telegram
የአለም መጥፊያ ቀን እየደረሰ ይመስላል ..‼️‼️ ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ጋር የኒውክለር ጦርነት ውስጥ ልትገባ እንደምትችል የብልፅግና ከፍተኛ አመራሮች እያሳሰሉ ይገኛል.. ንፋ በለው .... እረ ሳክስም ጥራት እና ደረጃ ሊወጣለት ይገባል ( የጠቅላዩ ምላስ ቁመቱ ለህግ ሊደብ ይገባል ) 😂😆
Show all...
😁 137👍 61🤣 28 8😎 4🤔 3🙉 3🙊 3🙈 2🤩 1💅 1
#ምኒሊክ_ቴሌቭዥን !! የዛሬውን ኢትዮ 360 ዛሬ ምን አለ ፕሮግራም በዚ ሊነክ ይከታተሉ👇👇👇👇👇👇👇👇 ➡️በዘላቂነት ሁሌም ሳይዘጋ ለመከታተል ከታች ያለው RUMBLE ሊንክ SUBSCRIBE አድርጋችሁ ተከታተሉ YOUTUBE👇👇 https://www.youtube.com/watch?v=ubVbosxKFxs 🟥RUMBLE👇👇 https://rumble.com/v4ujg6x-ethio360-zare-min-ale-sat-may-12-2024.html
Show all...
Ethio 360 Zare Min Ale የዐብይ የወለጋው ትዕዛዝ እና ዛሬ በሶንቶም ቀበሌ በአማራ ላይ እየተፈፀመ ያለው ጭፍጨፋ Mon May 13, 2024

👍 40 8👏 3😍 3🥰 2
00:09
Video unavailableShow in Telegram
አይ ክስረት ..‼️‼️ ይህ ቪድዮ ፅንፈኛው አብይ አመድ ሌት ተቀን ኢትዮጵያን ለመበተን ይተጋል ጋንኤል ክስረት ደግሞ ባንድ ወቅት " ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ሲባል ሲሰው በሁለቱ አይናቸው የእንባ ዘለላ ዝም ብሎ ይፈሳል " ያለውን አስታወስን
Show all...
🤣 74👍 40💯 29 27👌 21🍓 20🤯 2🤩 2🫡 1😘 1😎 1