en
Feedback
Renaissance School®

Renaissance School®

Open in Telegram

Renaissance School

Show more
1 951
Subscribers
+124 hours
+97 days
+2730 days
Posts Archive
🎆🎉🎆🎉🎆🎉Congratulation🎉🎆🎉🎆🎉🎆
+5
🎆🎉🎆🎉🎆🎉Congratulation🎉🎆🎉🎆🎉🎆

🎆🎉🎆🎉🎆🎉Congratulation🎉🎆🎉🎆🎉🎆
+1
🎆🎉🎆🎉🎆🎉Congratulation🎉🎆🎉🎆🎉🎆

photo content

photo content

ሬነሳንስ ት/ቤት ለውድ የተማሪ ወላጆች
የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ፈጥነው እንዲያካሂዱ እየገለጽን፣ በሰዓቱ ለማያስመዘግቡ ወላጆች ቦታው ለአዲስ ተማሪዎች የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ

ለሬነሳንስ ት/ቤት ወላጆች በሙሉ
ከ1ኛ - 12ኛ ክፍል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የሚጀምረው ረቡዕ ሐምሌ 16/2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡ ትምህርቱ የሚሰጠው ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡20 ነው፡፡ ማሳሰቢያ :- ለ6ኛ ፤ ለ8ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ትምህርት መማር ግዴታ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

photo content

photo content

Beginning Tuesday afternoon, you'll be able to fill out your university placement and field of study selections. Please prepare a ranked list of your preferred universities. The list of options is shown in the photo.

photo content

ጉዳዩ፡- የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ተፈታኞችን ይመለከታል፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8/2017 ድረስ በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይ
+1
ጉዳዩ፡- የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ተፈታኞችን ይመለከታል፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8/2017 ድረስ በበይነ መረብ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት በሁሉም ትምህርት ቤቶች እና መፈተኛ ጣቢያ ተፈታኞች ልምምድ እያደረጉ ያሉ ሲሆን በዚህ ሂደት ውስጥ በተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች ክፍተቶችን እያየን በመሆኑ ለዋናው ፈተና ችግር እንዳይገጥማቸው የሚከተሉትን ጉዳዮች፡- 1. ሁሉም ተፈታኞች ሰኔ 17 እና 18/2017 ዓ.ም በሚሰጠው ልምምድ ላይ መገኘት ግዴታ ሲሆን ያልተገኘ ተፈታኝ በዋናው ፈተና ላይ መቀመጥ የማይችል መሆኑ፤ 2. ሁሉም ተፈታኞች በመፈተኛ ጣቢያ ሲገኙ የት/ቤታቸውን ዩኒፎርም ብቻ ለብሰው መገኘት ያለባቸው መሆኑ፤ 3. መፈተኛ ጣቢያ ውስጥ ተፈታኞች የኤሌክትሮኒክስ _ መሳሪያዎች፣የጋብቻ ያልሆነ ቀለበት፣ሀብል እና በፈተና መመሪያ መሠረት የተከለከሉ ነገሮችን ይዞ መምጣት የማይፈቀድ መሆኑን በጥብቅ እያሳወቅን፤ትምህርት ቤቶች በዚህ ልክ ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስባለሁ፡፡

photo content

ነገ አርብ ሁለተኛ ዙር Mock Exam ሰለ ሚኖር ሁሉም የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች በት/ቤት ተገኝታቹ ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡ Natural (ጠዋት 3፡00 - 6:00) Social (ከሰዓት 8፡00 - 10:00)

photo content

የተፈታኞች መብትና ግዴታ ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ደንብና ሥርዓት  አከባበር እንዲሁም የመልስ ወረቀት አጠቋቆርና   ተዛማጅ ሁኔታዎችን አስመልክቶ በሚሰጡ ገለፃዎች ላይ የመሣተፍ ግዴታ አለበት። ተፈታኙ በገለፃው ላይ ባለመሳተፉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ኃላፊነቱን ይወስዳል። ተፈታኙ/ኟ የሰራበትን የመልስ ወረቀት ለፈታኙ በመስጠት  የጥያቄ ወረቀቱን ይዞ መውጣት ይችላል ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ጥያቄዎቹን መስራት ከመጀመሩ በፊት በፈተና የመልስ መስጫ ወረቀት ላይ የግል መለያ መረጃዎችን በሙሉ ግልፅ በሆነ ሁኔታ በቅደም ተከተል ጽፍ ማጥቆር ይኖርበታል (በተለይ የመለያ ቁጥር እና የትምህርት አይነት ኮድ)። ማንኛውም ተፈታኝ የራሱን ችሎታና ዕውቀት ተጠቅሞ መስራት ይጠበቅበታል፡፡ የሚሠራባቸው የጥያቄና የመልስ መስጫ ወረቀቶች ለሌሎች ተፈታኞች ዕይታ የተጋለጡ እንዳይሆኑ ሸፍኖ መስራት ይኖርበታል ማንኛውም ተፈታኝ ሞባይል፣ ካልኩሌተርና የመሳሰሉ ማንኛውንም ዓይነት  የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው ። እያንዳንዱ ተፈታኝ ይህንን አውቆ በቅድሚያ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ አለበት ። ይህንን ባለማድረጉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ተፈታኙ  ራሱ ኃላፊነቱን ይወስዳል። ማንኛውም ተፈታኝ በመፈተን ላይ እያለ ፈተናውን እንዳይሠራ የሚያውኩ ሁኔታዎች ቢያጋጥመው በፈታኙ ሲፈቀደለት ችግሩን በመግለጽ አስፈላጊውን እርዳታ ማግኘት ይችላል ይሁንና በማንኛውም ምክንያት ለባከነ ጊዜ ተጨማሪ ሰዓት አይፈቀድም ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከሚጀመርበት ጊዜ ተኩል ሰዓት /30 ደቂቃ/ ቀደም ብለው ከመፈታኛው ቦታ በመገኘት መቀመጫቸውን መያዝ አለባቸው። ፈተናው ከተጀመረ ከ15 ደቂቃ በኋላ የሚመጣ ተፈታኝ ወደ ፈተናው አዳራሽ መግባት አይፈቀድለትም። ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ተጀምሮ 45 ደቂቃ ሳይሞላ ፈተናውን ሠርቶ ቢያጠናቅቅም እንዲወጣ አይፈቀድለትም። ይሁን እንጂ ፈተናው ከተጀመረ ከ45 ደቂቃ በኋላ ከፈተና አዳራሹ ለመውጣት   እንዲፈቀድለት ሲጠይቅ የመልስ ወረቀቱን ለፈታኙ አስረክቦ በጸጥታ እንዲወጣ ይፈቀድለታል። ፈተናው ሊጠናቀቅ ከ10 ደቂቃ ያነሰ ጊዜ ሲቀረው የሚጨርስ ተፈታኝ የሁሉም ተፈታኞች የመልስ ወረቀቶች እስኪሰበሰቡና ለፈተናው የተፈቀደው የጊዜ ገደብ አብቅቶ እስኪደወል ድረስ በቦታው ተቀምጦ እንዲቆይ ይደረጋል። ፈተናው በሚሰጥበት ጊዜ ማንኛውም ተፈታኝ ትክክለኛ ያልሆነ የተቀደደ ወይም የተበላሸ የፈተና ጥያቄ ጥራዝ ከገጠመው ወይም የተሰጠው የመልስ ወረቀት የተበላሸ ከሆነ ወይም በራሱ እጅ ቢበላሽበት እጁን አንስቶ በመጠየቅ ሲፈቀድለት ሊያስቀይር ይችላል። ለተፈታኞች የተፈቀዱ እርሳስ የቀን ተማሪዎች የደንብ ልብስ (UNIFORM) ADMISSION CARD ላጲስ፣ መቅረጫና ማስመሪያ ለተፈታኞች የተከለከሉ ስልክ ይዞ መግባት አይቻልም ካልኩሌተር የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ሰዓት በሀኪም ከታዘዘ ውጪ የሆኑ መነጽሮች የሚነበቡ ጽሁፎች በሙሉ የፈተና ኦረንቴሽን ቀን የ8ኛ ክፍል በ2/10/2017 እና የ6ኛ ክፍል በ9/10/2017 ዓ፣ም ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ 8ኛ ክፍል ሰኔ 3 እና 4 /2017 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ከሰኔ10-12/2017 ዓ/ም ይሆናል

photo content
+2

photo content
+2

photo content
+2

photo content
+2

የ2017ዓ.ም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና የጊዜ ሰሌዳ (የተስተካከለ)
+2
የ2017ዓ.ም 2ኛ ሴሚስተር ሞዴል ፈተና የጊዜ  ሰሌዳ (የተስተካከለ)