የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር l Ye Orthodox Tewahido Mezmur
Open in Telegram
514
Subscribers
+824 hours
+127 days
+3930 days
Posts Archive
''ጊዜ እረፍታ'' ‼️አርጋለች ማርያም
Gize Erefta
ዘማሪ ዲያቆን ኪሮስ ይኄይስ
l Zemari Tadiwos Kiros @orthodoxye
"አለቅህም" የንስሃ መዝሙር
ዲ/ን ዳዊት በቀለ። "Alekehm" Dn Dawit Bekele the @Orthodoxye
እንደገና l Endegena Zemari Diakon Solomon Abubeker @orthodoxye
የተተወለት yetetewelet Zemari Diakon Solomon Abubeker @orthodoxye
ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ገብርኤል ኃጢአት ይሰራሉ? / Deacon henok haile
@Orthodoxye
"ሚካኤል በእግዚአብሔር ፊት"
ዘማሪ ዘአማኑኤል ይነሱ #MP3
@Orthodoxye
አዲስ #video ዝማሬ
"ሚካኤል በእግዚአብሔር ፊት"
ዘማሪ ዘአማኑኤል ይነሱ
@Orthodoxye
ዘማሪ ዲያቆን ኪሮስ ይኄይስ l Zemari Diakon Kiros Yiheyis
ከመልአኩ ክብር የተነሳ ምድር አበራች
#Mp3 @orthodoxye
ዘማሪ ዲያቆን ኪሮስ ይኄይስ l Zemari Diakon Kiros Yiheyis
ከመልአኩ ክብር የተነሳ ምድር አበራች
#VIDEO @orthodoxye
ሚካኤል" Michael "
ዘማሪት ትዕግስት ስለሺ l Zemarit Tigist Sileshi @orthodoxye
ሚካኤል" Michael "
ዘማሪት ትዕግስት ስለሺ l Zemarit Tigist Sileshi @orthodoxye
#Video
"ማርያም እንዲህ አለች"
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ liqe mezemran Tewodros Yosef @Orthodoxye
ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ l Zemarit Diacon Abel Mekbib @orthodoxye
አለፍኩኝ ድንግል አርቲስት አምሳሉ ትዕዛዙ / #Engidawork
@Orthodoxye
ሁሉን ተውኩት እናቴ Zemarit Tirhas Gebre egziabher
ዘማሪት ትረሀስ ገብረ እግዚአብሄር
@Orthodoxye
አዲስ ዝማሬ
"መልክአ ማርቆስ"
ኆኅተ መንግስተ ሰማያት ሰንበት ትምህርት ቤት #VIDEO
@Orthodoxye
ኦ ያ ብድራትህ" ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ
Zemari diakon abel Mekbib
@Orthodoxye
#ታህሳስ 19 #ለመላእኩ_ቅዱስ_ገብርኤል_ዓመታዊ_ክብረ_በዓል_እንኳን_አደረሰን_አደረሳችሁ! !
♦ታህሳስ 19 ብርሃናዊው መልዓክ ቅዱስ ገብርኤል ሰለስቱ ደቂቅን ከዕቶን እሳት ያዳነበት ዕለት በመሆኑ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዓመታዊ በዓል በመባል በፀሎትና በምስጋና በደማቅ ሁኔታ ታከብራለች፡፡
♥ #ታሪኩም_ከብዙ_በጥቂቱ_እንዲህ_ነበር :-
♦ባቢሎንን ይመራ የነበረው ናቡክደነፆር በእግዚአብሔር የማያምን ጣዖትን የሚያመልክ ንጉስ ነበር፡፡ በወቅቱም ቁመቱ ስልሳ ወርዱ ስድስት ክንድ የሆነውን የወርቅ ምስል በማሰራት ሕዝቡ እንዲሰበብ በማዘዝ ሁሉም ሰው ላሰራው ጣዖት መስገድ እንዳለባቸው ይህን በማይፈፅሙት ላይ ቅጣቱ ከባድ እንደሆነ አዋጅ አሳወጀ፡፡
♦የንጉሱ አስተሳሰብ ለእግዚአብሔር ወዳጆች ከባድ ፈተና ቢሆንም እውነተኛዎቹን አማኞች ግን በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው እምነት ሊቀይረው አልቻለም፡፡ ቅጣቱንም በማሰብ እና በመፍራት ሁሉም እግዚአብሔርን በመካድ ለጣዖቱ ሰገዱ አረበረቡ፡፡
♦በዚህ ፈታኝ ዘመን ነበር አናንያ ፣ አዛርያን እና ሚሳኤል የተባሉ ሶስት ወጣቶች ግን ለእግዚአብሔር ያላቸውን መታመን አሳዩ፡፡ ለጣዖቱ ያልሰገደ ወደ እቶን እሳት ተጥሎ እንደሚሞት ቁርጥ ያለ ወሳኔ እንደሆነ ቢያውቁም ያለምንም ፍርሃት በአንሰግድም አቋማቸው በመፅናት "ንጉስ ሆይ የፈጠረንን አምላካችንን ክደን አንተ ላቆምከው ጣኦት አንሰግድም !" አሉት፡፡
♦በሶስቱ ወጣቶች ድርጊትና ድፍረት በጣም የተቆጣው ንጉስ ናቡክደነፆር አገልጋዮቹን ጠርቶ እሳቱ ሰባት እጥፍ እንዲነድ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ወደ እሳቱም እንዲከቷቸው አዘዘ፡፡ የንጉሱ አገልጋዮች ሶስቱን ወጣቶች አናንያን ፣ አዛርያን ፣ ሚሳኤልን እያንከበከቡ ወደ እቶን እሳቱ ወረወሯቸው፡፡
♦እሳቱ ከነበረው ኃይል የተነሳ ወላፈኑ አገልጋዮቹን እዛው እንደ ማገዶ አነደዳቸው፡፡ ሠለስቱ ደቂቅ ግን ከየት እንደመጣ ካልታወቀ እንግዳ ጋር በመሆን በዕቶን እሳቱ ውስጥ እግዚአብሔርን እያመሰገኑ በደስታ ይመላለሱ ጀመር፡፡ ይህም ተዓምር ንጉሱን እና መኳንንቶቹን እንዴት ሊሆን ቻለ ብለው ተገረሙ፡፡
♥ንጉሱም በዚህ ወቅት በመደነቅ
♦" እነሆ እኔ በእሳቱ መካከል የሚመላለሱ አራት ሰዎች ይታዩኛል፡፡ እሳቱ ምንም አልጎዳቸውም ፡፡ አራተኛው ግን የአማልክትን(የእግዚአብሔርን) ልጅ ይመስላል፡፡ " አለ፡፡
♦ንጉስ ናቡክደነጾር በግልፅ ተመልክቶ እንደመሰከረው የነደደውን እሳት በማብረድ ለሠለስቱ ደቂቅ ቤዛ የሆናቸው ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ነው፡፡ ስለ ሃይማኖታቸው መከራ የተቀበሉን የአግዚአብሔር ወዳጆችን በእምነት የሚያፀና ታላቅ መልዓክ ነው፡፡
የመልዓኩ የቅዱስ ገብርኤል ረድኤት በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን! አሜን!!!
#ወስበሐት_ለእግዚአብሔር
