cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ወጣቶች ቻናል (OTYC)

ORTHODOX TEWAHIDO YOUTH CHANNEL የእግዚአብሔር አምላክ የጸጋ ልጆች የቅድስት ኪዳነምህረት ድንግል ማርያም የመስቀል ስጦታ ሀሳብ፣ አስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ጥያቄና የመሳሰሉትን 👇👇👇ማቅረብ ይችላሉ YouTube ላይ Subscrib አድርጉን🙏 👇 https://www.youtube.com/channel/UCzTfhD3HSC_7USAutACZ4jA

Show more
Advertising posts
499
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
“ኢየሱስ ግን የተናገሩትን ቃል አድምጦ ለምኵራቡ አለቃ፦ እመን ብቻ እንጂ አትፍራ አለው።” — ማርቆስ 5፥36 @OTYC1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
“መልአኩም መልሶ፦ እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፥ ...፤” — ሉቃስ 1፥19
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
“እኔም ራሴ የናዝሬቱን የኢየሱስን ስም የሚቃወም እጅግ ነገር አደርግ ዘንድ እንዲገባኝ ይመስለኝ ነበር።”   — ሐዋርያት 26፥9 ሲቀላቀለን መሃላችን አልመሰለንም አምላካችን ለካስ የናዝሬቱ ኢየሱስ ነው አብሮን ከእኛ ጋራ ያለው @OTYC1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
“ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥13 @OTYC1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
መኃልየ. 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ² እኔ ተኝቻለሁ፥ ልቤ ግን ነቅቶአል፤ የውዴ ቃል ነው፥ እርሱም ደጁን ይመታል፤ እኅቴ፥ ወዳጄ፥ ርግቤ፥ መደምደሚያዬ ሆይ፥ በራሴ ጠል፥ በቈንዳላዬም የሌሊት ነጠብጣብ ሞልቶበታልና ክፈችልኝ። ³ ቀሚሴን አወለቅሁ፤ እንዴት እለብሰዋለሁ? እግሬን ታጠብሁ፤ እንዴት አሳድፈዋለሁ? ⁴ ውዴ እጁን በቀዳዳ ሰደደ፥ አንጀቴም ስለ እርሱ ታወከ። @OTYC1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ሐዋርያት 26 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁵ ... እርሱም አለኝ፦ ... እኔ ኢየሱስ ነኝ። ¹⁶ ነገር ግን ተነሣና በእግርህ ቁም፤ ስለዚህ እኔን ባየህበት ነገር ለአንተም በምታይበት ነገር አገልጋይና ምስክር ትሆን ዘንድ ልሾምህ ታይቼልሃለሁና። ¹⁷-¹⁸ የኃጢአትንም ስርየት በእኔም በማመን በተቀደሱት መካከል ርስትን ያገኙ ዘንድ፥ ከጨለማ ወደ ብርሃን ከሰይጣንም ሥልጣን ወደ እግዚአብሔር ዘወር እንዲሉ ዓይናቸውን ትከፍት ዘንድ፥ ከሕዝቡና ወደ እነርሱ ከምልክህ ከአሕዛብ አድንሃለሁ። @OTYC1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
“... ልባሞች የሆናችሁ አይምሰላችሁ።”   — ሮሜ 12፥16 “ክፉውን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ።”   — ሮሜ 12፥21 @OTYC1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ዮሐንስ 8 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³³ እነርሱም መልሰው፦ የአብርሃም ዘር ነን ለአንድም ስንኳ ከቶ ባሪያዎች አልሆንም፤ አንተ፦ አርነት ትወጣላችሁ እንዴት ትላለህ? አሉት። ³⁴ ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው። ³⁵ ባርያም ለዘላለም በቤት አይኖርም፤ ልጁ ለዘላለም ይኖራል። ³⁶ እንግዲህ ልጁ አርነት ቢያወጣችሁ በእውነት አርነት ትወጣላችሁ። @OTYC1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
“ስለዚህ ወደ ማርያም ከመጡት፥ ኢየሱስም ያደረገውን ካዩት ከአይሁድ ብዙዎች በእርሱ አመኑ፤” — ዮሐንስ 11፥45 @OTYC1
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ማርቆስ 9 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³⁸ ዮሐንስ መልሶ፦ መምህር ሆይ፥ አንድ ሰው በስምህ አጋንንትን ሲያወጣ አየነው፥ ³⁹ ስለማይከተለንም ከለከልነው አለው። ኢየሱስ ግን አለ፦ በስሜ ተአምር ሠርቶ በቶሎ በእኔ ላይ ክፉ መናገር የሚችል ማንም የለምና አትከልክሉት፤ ⁴⁰ የማይቃወመን እርሱ ከእኛ ጋር ነውና። @OTYC1
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.