cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ሀዋሳ ላይ ሳንጃው

#ስለ ሳንጅዬ✌️ #ብቻ የሚተራረክበት #ፀዴክስ ቻናል #ላይቭ📡 #ወቅታዊ🗓 ና ትኩስ ኢንፎ🌏 #የሳንጅዬ✌️ ታሪክ ... #ጆይን✌️ #ሮርዋርድ✌️ #ሼር✌️ #አይረሳ ✌️🙏✌️ @hawasslyesangya @hawasslyesangya @hawasslyesangya #አንድ ክለብ #አንድ ቤተሰብ #ምንጊዜም ጊዮርጊስ #ቪ የ ክልል ደጋፊዎች ድምፅ ሀዋሳሌ ሳንጅዬ

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
277
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ሀዋሳ ላይ ያላቹ የሳንጅዬ ልጆች እና የቅድስ ጊዮርጊስ እስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ሁላቹም ያላቹ ነገ ከጫወታ ሰአት በፊት ተገናኝተን ወደስታዲየሙ እንሄዳለን እና ሀዋሳና አከባቢዎች ያላቹ ደጋፊዎች ነገ ማንም መቅረት አይቻልም ስምንት ሰአት ሌ ቶታል ቁርጥ ቤት ሁላችንም ተገናኝተን እናወራለን
Show all...
ሰላም ሰላም አስደሳች ዜና ሀዋሳ እና አከባቢዋ ለምትገኙ የኳስ አፍቃሪያን እንደሚታወቀው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ደጋፊዎች ማህበር ሀዋሳ ቅርጫፍ ከፍተላቹ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ደጋፊዎች ማህበር የአባልነት ፎርም በይፊ ጀመረላቹበሀዋሳ ሀዋሳና አከባቢዋ ያላቹ 2 ጉርድ ፎቶ እና የታደሰ መታወቅያ ማንነትን ይሚገልፅ ይዛቹ ኑኑ አድርሻ ችን ሞክራይ ሆቴል አጠገብ ለበለጠ መለጃ 👇👇👇👇👇 📞0932675180 ምንቴ 📞0911945828 መሳይ 👆👆👆👆👆 ይደውሉልን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ደጋፊዎች ማህበር ሀዋሳ ቅርጫፍ
Show all...
ሰላም እንዴት ናቹ ሰበር ዜና ደብረዘይት ተዘጋጅቶ የነበረው የኳስ ውድድር ከአአ አሰር ቲም እንዲሳፍ ከክልል ደሞ ደብረዘይት እና አዳማ ያሉት እንዲሳተፉ ተወስኗል
Show all...
ሻሎም ሻሎም🇪🇹 የኢትዮጵያ እግርኳስ ደጋፊዎች ማህበር በ24/10/2013 ዓ.ም የክብር አባል ምዝገባ በይፋ ይጀምራል🇪🇹 አርቲስቶች ተዋቂ ሰዎች የእግርኳስ አሰልጣኞች የብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አትሌቶች ዘፋኞች ስፖርት ጋዜጠኞች ባለ ሀብቶች በይፋ ምዝገባ እንጀምራለን🇪🇹
Show all...
ሻሎም ሻሎም🇪🇹 የኢትዮጵያ እግርኳስ ደጋፊዎች ማህበር በ24/10/2013 ዓ.ም የክብር አባል ምዝገባ በይፋ ይጀምራል🇪🇹 አርቲስቶች ተዋቂ ሰዎች የእግርኳስ አሰልጣኞች የብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አትሌቶች ዘፋኞች ስፖርት ጋዜጠኞች ባለ ሀብቶች በይፋ ምዝገባ እንጀምራለን🇪🇹
Show all...
እሁድ ስብሰባ አለ የደብረዘይት ኮፓ ለመሄድ እንወያያለን እና ማናቹም እንዳቀሩ እሁድ 8:00 ሰአት ሌ ማይኮጋ እንገናኝ እባኮቹ ማናቹም መቅርት አይቻልም እናኑ በደብረ ዘይት የተዘጋጀውን ውድድር እንሶተፋለን እና ሁላቹም እሁድ እንዳቀሩ ማይኮጋ እንገናኝ
Show all...
የፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ የመኪና አደጋ ደረሰበት ! ያለፉት ዓመታት የ ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ግብ ሲጠብቅ የቆየው ፓትሪክ ማታሲ የመኪና አደጋ እንደ ደረሰበት የተለያዩ የአፍሪካ መገናኛ ብዙሀን እየዘገቡ ይገኛሉ ። ማታዲ የመኪና አደጋው በ ካፓሳቤት ናኩሩ ጎዳና ላይ አደጋው ሲከሰትበት በፍጥነት በስፍራው ወደ ሚገኘው ካፓሳቤት ሆስፒታል መወሰዱ ተገልጿል ። ማታሲ መኪናውን እያሸከረከረ እንደነበረ ሲገለፅ ከመኪናው ጎማ ጋር በተያያዘ ችግር መቆጣጠር አቅቶት አደጋው ሊከሰት እንደተቻለ ተጠቁሟል ። ማታሲ ከ ሁለት ወንድሞቹ ጋር እንደነበረ ሲገለፅ በአሁን ሰዓት የደረት ህመም እንደሚሰማው ለማወቅ ተችሏል ። ማታሲ በትላንትናው ዕለት የቀድሞው ክለቡን ተስካር እግር ኳስ ክለብ ከሜዳው ውጪ ያሸነፈበትን ጨዋታ መታደም ችሎ ነበር ። ማታሲ ሊጉ መገባደደቡን ተከትሎ ያሳለፍነው ቅዳሜ ረፋድ ላይ ከ አዲስ አበባ ወደ ኬንያ አቅንቶ ነበር
Show all...