ንባብ፡ ለህይወት
በእዚህ ቻናል፡ 👉እጫጭር ጠቃሚ ፁሁፍ 👉ፍልስፍና 👉የታላላቅ ሰዎች ንግግር 👉አስገራሚ እውነታዎች ፡ያገኛሉ @adisqen @yeithelhagerlij 👆👆👆👆👆👆👆 ለሀሳብ እና አስታየትዎ
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
298
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ጊዜ ከሁሉ በላይ የሚያስፈልገን ነገር ሆኖ ሳለ ከሁሉ ነገር በላይ ያለ አግባብ የምንጠቀመው ነገር ነው።ለሰው ልጆች ሁሉ በ እኩልነት የተሰጠ ሲሆን የሰው ልጅ ሁሉ ግን በእኩል አይጠቀምበትም።
የጊዜ አጠቃቀም ጥበብ _ዶ/ር እዮብ
@yeithelhagerlij
ንባብ፡ ለህይወት
በእዚህ ቻናል፡
👉እጫጭር ጠቃሚ ፁሁፍ
👉ፍልስፍና
👉የታላላቅ ሰዎች ንግግር
👉አስገራሚ እውነታዎች
፡ያገኛሉ
@adisqen
@yeithelhagerlij
👆👆👆👆👆👆👆
ለሀሳብ እና አስታየትዎ
https://t.me/adisqen
ንባብ፡ ለህይወት
በእዚህ ቻናል፡ 👉እጫጭር ጠቃሚ ፁሁፍ 👉ፍልስፍና 👉የታላላቅ ሰዎች ንግግር 👉አስገራሚ እውነታዎች ፡ያገኛሉ @adisqen @lukye90 & @lukyeebot 👆👆👆👆👆👆👆 ለሀሳብ እና አስታየትዎ
ሰላም የቻናላችን ቤተሰቦች እንደምን ከረማችሁ ለ ረጅም ጊዜ በመጥፋቴ ይቅርታ እየጠየኩ።አሁን በ አጫጭር ፁሁፍዎች ብቻ ሳይሆን ለ እናንተ ይሆናሉ ብዩ የማስባቸውን 🔰 መፅሀፍት
🔰ከመፅሀፍ የተወሰዱ ፅሁፍዎች
🔰ታሪኮች
🔰ፍልስፍና
🔰የተለያዩ መረጃዎችና መልዕክት ወደ እናንት እናደርሳለን ።
እናንተም #join ብለው ይቀላቀሉ።
📙📙እነሆ የቻናላችን
ተካፋይ እንዲሆኑ ጋበዝናችሁ📙📙
@adisqen
አንድ የፍልስፍና መምህር ተማሪዎቹን ፈተና እንዳለ ነግሯቸው ነበርና ክፍል ሲገቡ ፕሮፌሰሩ አንድ ወንበር ይዞ መጥቶ "ይህ ወንበር እንደሌለ አሳምኑኝ።ፈተናው ይህ ነው አላቸው።" ተማሪዎቹም የቻሉትን ያህል ወንበሩ አለመኖሩን ለማሳመን ከሶቅራጠስ እና ከፕሉቶ ጥቅስ እየወሰዱ ይቸከችኩ ጀመር።
ፈተናውን ግን የመለሰው አንድ ልጅ ብቻ ነበር። "የምን ወንበር?" ብሎ።
https://t.me/METSIHAFEPDF
ከመጻሕፍት ገፅ
ከመጻሕፍት ገፅ የተገኙትን አስተማሪ እና አዝናኛ ፅሁፎችን ወደ እናንተ እናቀርባለን። በአንባቢ አቅም ኢትዮጵያ ትቅደም!!!
ከፍ ያለ ቦታ ላይ ስትሆን #ኩራት የሚባለውን ጭራቅ ተጠንቀቅ። ኩራት አንተ የደረስክበት የስኬት ደረጃ ላይ ያልደረሱ ሰዎችን በንቀት እንድትመለከት ያደርግሃል።
ታችኛው ክፍል ላይ ስትሆን #ምሬት የሚባለውን ጭራቅ ተጠንቀቅ። ምሬት ቅናት እንዲሰማህና አንተ ያልተሳካልህ በሌሎች ሰዎች ምክንያት እንደሆነ እንድታስብ ያደርግሃል።
ወደላይኛው መንገድ ስትጓዝ #ስግብግብነት ተብሎ የሚጠራውን ጭራቅ ተጠንቀቅ። ስግብግብነት ትዕግስት ያሳጣሃል እናም እንድትሰርቅ ወይም አቋራጮችን እንድትፈልግ ያደርግሃል።
ወደታች በምትወርድበት ጊዜ #ተስፋ_መቁረጥ ተብሎ የሚጠራውን ጭራቅ ተጠንቀቅ። ተስፋ መቁረጥ ሁሉም ነገር ተጠናቋል ብለህ እንድታስብ ሊያደርግህ ይችላል።
ኔልሰን ማንዴላ
@adisqen.
''......ምላጭ ስለቱ አደገኛ ነው ዛፍ ግን አይቆርጥም
መጥረቢያና ጥንካሬው ትልቅ ነው ፀጉር ግን አይቆርጥም
ሁሉም ሠው እንደ ተፈጠረለት አላማ ጠቃሚ ነዉ
አንተ የምትሰራውን ስራ ባይሰሩም አንተ የማሠራዉን ስራ ሊሰሩ ይችላሉ እና አትናቃቸዉ ...''
@adisqen
ስላንቺ ቁንጅና~ስላንቺ ቁመና
ከንፈርና ዳሌ~ ተረከዘ ሎሚ ፀጉር ገለመሌ
~ ለጡት ለወገብሽ
ለፀባይሽ ጭምር~ በግጥም
በዜማ በአንድናቆት~ ስዘምር
እንዴት ስለራሴ...
እስከዛሬ አልፃፍምኩም~በጣም እንደማምር ?
ብሽቅ ሰው ነኝ የምር
እንጂማ...
አልጎርርም እንጂ~የአፈር ሰውነቴን
በቁንጅና አብዬው ~
ቆንጆ ማየት ሲያምረኝ ራሴን ነው ማየው
ብዬሽም አልነበር ?
እውነት እንዳይመስልሽ
ይሄንን መልክማ~ከሚበላው አፈር
ሞት በኔ ይረሳል አፈርዬ ራሱ
አፈር ይበላታል ,
✍️ በላይ በቀለ ወያ