የመናገሻ ገነተ ጽጌ ሰ/ት/ቤት
Open in Telegram
"ለነገዋ ቤተክርስቲያን የምትጨነቁ ከሆነ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ፡፡" ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ
Show more2 185
Subscribers
+624 hours
+227 days
+2530 days
Posts Archive
2 185
ቀን:- 2/12/2015ዓ.ም
የሐዘን ማስታወቂያ
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል እና የሥራ አመራር ፀሐፊ የሆነው ናትናኤል ጉደታ ወንድም ከዚህ ዓለም ድካም በማረፋቸው የቀብር ስርዓታቸው ዛሬ 02/12/2015 በቡራዩ ማርያም ቤ/ክ 9:00 ሰዓት ይፈፀማል
አድራሻ:- ቡራዩ ድሬ ሶሊና
ስልክ:-0913041077 አባላት አስተዳደር ግንኙነት ዋና ክፍል
2 185
1 ቀን ብቻ የቀረው ዘመኑን የዋጀ የገለጻ እና የትምህርት መርሐግብር።#ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ።
"ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ ክህነት በኦሪት ፣ነገረ ክህነት በአባቶች ፣ ክህነት ለቤተ ክርስትያን ምኗ ነው?" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰ/ት ት/ቤታችን አዳራሽ ከቀኑ 7፡30 ላይ ሁላችንም ተጋብዘናል።
2 185
3 ቀናት የቀሩት ዘመኑን የዋጀ የገለጻ እና የትምህርት መርሐግብር።#ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ።
"ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ ክህነት በኦሪት ፣ነገረ ክህነት በአባቶች ፣ ክህነት ለቤተ ክርስትያን ምኗ ነው?" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰ/ት ት/ቤታችን አዳራሽ ከቀኑ 7፡30 ላይ ሁላችንም ተጋብዘናል።
2 185
"ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ ክህነት በኦሪት ፣ነገረ ክህነት በአባቶች ፣ ክህነት ለቤተ ክርስትያን ምኗ ነው?" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰ/ት ት/ቤታችን አዳራሽ ከቀኑ 7፡30 ላይ ሁላችንም ተጋብዘናል።
2 185
የመ/ገ/ጽ/ቅ/ጊ/ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት በ2015 ዓ.ም ከ8-12ኛ ክፍል ላሉ እና ከከፍቸኛ የትምህርት ተቋማት ለዕረፍት ለመጡ ተማሪዎች እንዲሁም ለምእመናን ለ2ወር የሚቆይ አጭር ተከታታይ ትምህርትን አዘጋጅቷል።
የትምህርት ዓይነቶች:-
ትምህርተ ሃይማኖት
ክርስትያናዊ ሥነምግባር
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እና ግእዝ ትምህርት
የሚሰጥበት ቀን ከሰኞ አስከ ዓርብ ሰዓት ከጠዋቱ 3:00-6:00 ሰዓት
የመመዝገቢያ ቦታ በሰንበት ትምህርት ቤቱ ትምህርት ክፍል
የመመዝገቢያ ሰዓት ከ7:00 - 2:00
ለበለጠ መረጃ 011 8 54 80 59.
011 1 55 89 41
ለምዝገባ ሲመጡ ሁለት ጉርድ ፎቶ ይዘው ይምጡ።
2 185
ማስታወቂያ ለአባላት በሙሉ
የሀገር አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከተለያዩ ቢዝነስ ተቋማት ጋር በመነጋገር ባመቻቸው የሥራ ፈጠራ እና የሥራ ዕድል ላይ ሥራ ለመጀመር ያሰባችሁ ወይንም የጀመራችሁትን ሥራ ለማስፋፋት የምትፈልጉ የሰ/ት/ቤታችን አባላት በሙሉ የፈለጋችሁትን ዝርዝር ሃሳብ ደረጃውን በጠበቀ ቢዝነስ ፕሮፓዛል አዘጋጅታችሁ ገቢ በማድረግ የዕድሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ።
መረጃውን ሲያስገቡ
ሙሉ ስም
ስልክ ቁጥር
የሚያገለግሉበትን ክፍል በመጥቀስ ገቢ ማድረግ ይገባዎታል
2 185
"ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡" ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት
የሰ/ት/ቤታችን አባል የሆነችው እኅታችን ዶ/ር ራኬቭ ዓለማየሁ (እሴተ ገብርኤል) እና ዲ/ን ኢ/ር ሄኖክ ግርማ (ዐስበ ጻድቅ) በዛሬው ዕለት በቅድስት ቤተክርስቲያን በሥርዓተ ተክሊል ጋብቻቸውን ፈጽመዋል።
ጋብቻችሁ የአብርሃም የሣራ ይሆን ዘንድ ሰ/ት/ቤታችሁ መልካሙን ይመኛል
2 185
ለሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሙሉ
በትዳር ውስጥ ሆነው ነው የሚገለግሉት ?
በእጮኝነት ውስጥ ሆነው ነው አገልግሎት እያበረከቱ ያሉት ?
እንግዲያውስ ለሁሉም የሚሆን ልዩ የአባላት ጉባዔ ግንቦት 6 ከ3፡30 ጀምሮ ከሌሎች ልዩ መረሐ ግብራት ጋር በሰ/ት/ቤታችን አዳራሽ በመገኘትዎ ብዙ የሚያተርፉበት
ቀን ግንቦት 6/2015 ዓ.ም ከ3፡30 6፡00 ቦታ በሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ
2 185
እንኳን ለታላቁ በዓል ፤ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለተወለደችበት ዕለት አደረሰን።
"ወሶበ አኮ እግዚአብሔር ጸባኦት ዘአትረፈ ለነ ዘርዐ ከመ ሰዶም እምኮነ ወከመ ገሞራ እመሰልነ ፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።”
— ኢሳይያስ ፩፥፱
2 185
የአባላት ጉባኤ "ትዳር በአገልግሎት ውስጥ ያለው ሚና" በሚል ርዕስ የትምህርት እና የውይይት መርሐግብር ለሰ/ት ት/ቤታችን አባላት በሙሉ በሰ/ት ት/ቤቱ አዳራሽ ግንቦት 06/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ።
