en
Feedback
የመናገሻ ገነተ ጽጌ ሰ/ት/ቤት

የመናገሻ ገነተ ጽጌ ሰ/ት/ቤት

Open in Telegram

"ለነገዋ ቤተክርስቲያን የምትጨነቁ ከሆነ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ፡፡" ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ

Show more
2 185
Subscribers
+624 hours
+227 days
+2530 days
Posts Archive
ቀን:- 2/12/2015ዓ.ም          የሐዘን ማስታወቂያ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል እና የሥራ አመራር ፀሐፊ  የሆነው  ናትናኤል ጉደታ  ወንድም ከዚህ ዓለም ድካም በማረፋቸው የቀብር ስርዓታቸው ዛሬ 02/12/2015 በቡራዩ ማርያም  ቤ/ክ 9:00 ሰዓት ይፈፀማል               አድራሻ:- ቡራዩ ድሬ ሶሊና                       ስልክ:-0913041077                                 አባላት አስተዳደር ግንኙነት ዋና ክፍል

ኑ እና እውነተኛ ክርስትናን ተማሩ!!
ኑ እና እውነተኛ ክርስትናን ተማሩ!!

ሐምሌ 23 ከቀኑ 11:30 ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአቡነ ጴጥሮስ ልዩ መርሐግብር በሰ/ት ት/ቤታችን አዳራሽ።
ሐምሌ 23 ከቀኑ 11:30 ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአቡነ ጴጥሮስ ልዩ መርሐግብር በሰ/ት ት/ቤታችን አዳራሽ።

1 ቀን ብቻ የቀረው ዘመኑን የዋጀ የገለጻ እና የትምህርት መርሐግብር።#ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ። "ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ
1 ቀን ብቻ የቀረው ዘመኑን የዋጀ የገለጻ እና የትምህርት መርሐግብር።#ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ። "ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ ክህነት በኦሪት ፣ነገረ ክህነት በአባቶች ፣ ክህነት ለቤተ ክርስትያን ምኗ ነው?" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰ/ት ት/ቤታችን አዳራሽ ከቀኑ 7፡30 ላይ ሁላችንም ተጋብዘናል።

3 ቀናት የቀሩት ዘመኑን የዋጀ የገለጻ እና የትምህርት መርሐግብር።#ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ። "ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ ክ
3 ቀናት የቀሩት ዘመኑን የዋጀ የገለጻ እና የትምህርት መርሐግብር።#ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ። "ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ ክህነት በኦሪት ፣ነገረ ክህነት በአባቶች ፣ ክህነት ለቤተ ክርስትያን ምኗ ነው?" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰ/ት ት/ቤታችን አዳራሽ ከቀኑ 7፡30 ላይ ሁላችንም ተጋብዘናል።

"ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ ክህነት በኦሪት ፣ነገረ ክህነት በአባቶች ፣ ክህነት ለቤተ ክርስትያን ምኗ ነው?" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ
"ነገረ ክህነት እና ቤተ ክርስቲያን ፤ ነገረ ክህነት ለማን ፣ ነገረ ክህነት ለምን ፣ ነገረ ክህነት በኦሪት ፣ነገረ ክህነት በአባቶች ፣ ክህነት ለቤተ ክርስትያን ምኗ ነው?" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰ/ት ት/ቤታችን አዳራሽ ከቀኑ 7፡30 ላይ ሁላችንም ተጋብዘናል።

የመ/ገ/ጽ/ቅ/ጊ/ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት በ2015 ዓ.ም ከ8-12ኛ ክፍል ላሉ እና ከከፍቸኛ የትምህርት ተቋማት ለዕረፍት ለመጡ ተማሪዎች እንዲሁም ለምእመናን ለ2ወር የሚቆይ አጭር ተከታታይ ትምህርትን አዘጋጅቷል። የትምህርት ዓይነቶች:- ትምህርተ ሃይማኖት ክርስትያናዊ ሥነምግባር የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እና ግእዝ ትምህርት የሚሰጥበት ቀን ከሰኞ አስከ ዓርብ ሰዓት ከጠዋቱ 3:00-6:00 ሰዓት የመመዝገቢያ ቦታ በሰንበት ትምህርት ቤቱ ትምህርት ክፍል የመመዝገቢያ ሰዓት ከ7:00 - 2:00 ለበለጠ መረጃ 011 8 54 80 59. 011 1 55 89 41 ለምዝገባ ሲመጡ ሁለት ጉርድ ፎቶ ይዘው ይምጡ።

ማስታወቂያ ለአባላት በሙሉ የሀገር አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከተለያዩ ቢዝነስ ተቋማት ጋር በመነጋገር ባመቻቸው የሥራ ፈጠራ እና የሥራ ዕድል ላይ ሥራ ለመጀመር ያሰባችሁ ወይንም የጀመራችሁትን ሥራ ለማስፋፋት የምትፈልጉ የሰ/ት/ቤታችን አባላት በሙሉ የፈለጋችሁትን ዝርዝር ሃሳብ ደረጃውን በጠበቀ ቢዝነስ ፕሮፓዛል አዘጋጅታችሁ ገቢ በማድረግ የዕድሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ። መረጃውን ሲያስገቡ ሙሉ ስም ስልክ ቁጥር የሚያገለግሉበትን ክፍል በመጥቀስ ገቢ ማድረግ ይገባዎታል

"ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡" ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት የሰ/ት/ቤታችን አባል የሆነችው
"ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡" ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት የሰ/ት/ቤታችን አባል የሆነችው እኅታችን ዶ/ር ራኬቭ ዓለማየሁ (እሴተ ገብርኤል) እና ዲ/ን ኢ/ር ሄኖክ ግርማ (ዐስበ ጻድቅ) በዛሬው ዕለት በቅድስት ቤተክርስቲያን በሥርዓተ ተክሊል ጋብቻቸውን ፈጽመዋል። ጋብቻችሁ የአብርሃም የሣራ ይሆን ዘንድ ሰ/ት/ቤታችሁ መልካሙን ይመኛል

ለሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሙሉ በትዳር ውስጥ ሆነው ነው የሚገለግሉት ? በእጮኝነት ውስጥ ሆነው ነው አገልግሎት እያበረከቱ ያሉት ? እንግዲያውስ ለሁሉም የሚሆን ልዩ የአባላት ጉባዔ ግንቦት 6 ከ3፡30 ጀምሮ ከሌሎች ልዩ መረሐ ግብራት ጋር በሰ/ት/ቤታችን አዳራሽ በመገኘትዎ ብዙ የሚያተርፉበት ቀን ግንቦት 6/2015 ዓ.ም ከ3፡30 6፡00 ቦታ በሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ

እንኳን ለታላቁ በዓል ፤ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለተወለደችበት ዕለት አደረሰን። "ወሶበ አኮ እግዚአብሔር ጸባኦት ዘአትረፈ ለነ ዘርዐ ከመ ሰዶም እምኮነ ወከመ ገሞራ እመሰልነ ፤ የሠራዊት
እንኳን ለታላቁ በዓል ፤ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለተወለደችበት ዕለት አደረሰን። "ወሶበ አኮ እግዚአብሔር ጸባኦት ዘአትረፈ ለነ ዘርዐ ከመ ሰዶም እምኮነ ወከመ ገሞራ እመሰልነ ፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።” — ኢሳይያስ ፩፥፱

በመገኘትዎ ብዙ የሚያተርፉበት!!! መልእክቱን ላልሰሙት በማዳረስ የጉባኤው ተሳታፊ ይሁኑ

በመገኘትዎ ብዙ የሚያተርፉበት!!! መልእክቱን ላልሰሙት በማዳረስ የጉባኤው ተሳታፊ ይሁኑ
በመገኘትዎ ብዙ የሚያተርፉበት!!! መልእክቱን ላልሰሙት በማዳረስ የጉባኤው ተሳታፊ ይሁኑ

የአባላት ጉባኤ "ትዳር በአገልግሎት ውስጥ ያለው ሚና" በሚል ርዕስ የትምህርት እና የውይይት መርሐግብር ለሰ/ት ት/ቤታችን አባላት በሙሉ በሰ/ት ት/ቤቱ አዳራሽ ግንቦት 06/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3
የአባላት ጉባኤ "ትዳር በአገልግሎት ውስጥ ያለው ሚና" በሚል ርዕስ የትምህርት እና የውይይት መርሐግብር ለሰ/ት ት/ቤታችን አባላት በሙሉ በሰ/ት ት/ቤቱ አዳራሽ ግንቦት 06/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ።