የመናገሻ ገነተ ጽጌ ሰ/ት/ቤት
Open in Telegram
"ለነገዋ ቤተክርስቲያን የምትጨነቁ ከሆነ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ፡፡" ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ
Show more2 185
Subscribers
+624 hours
+227 days
+2530 days
Posts Archive
2 185
ዜና ዕረፍት
“መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤ ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል” 2ኛ ጢሞ 4: 7-8
ደብራችንን በልማት ፣ በአገልግሎት እና በመሰል ተግባራት በጉልበታቸው፣ በገንዘባቸው እና በዕውቀታቸው ሲያገለግሉ የምናውቃቸው አረጋዊው አባታችን አቶ ዘውዴ መኩሪያ ከዚህ ዓለም ድካም ዐርፈዋል፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም በደብራችን ቤተልሔም ግቢ ውስጥ ከቀኑ 8-9 ይፈጸማል፡፡
ሰ/ት/ቤታችን ለአባታችን ዕረፍተ ነፍስን ያድልልን እያለ ለቤተሰብ ፣ ለደብራችን አገልጋዮች እና ለወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ይመኛል
2 185
የብፁዕ አቡነ ሰላማ ሥርዓተ ቀብር ነገ እሁድ በአዲስ አበባ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል ::
መስከረም 18/2016 ዓ.ም ( ገነተ ጽጌ አዲስ አበባ )
የታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም እና የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የበላይ ጠባቂ ሊቀጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሰላማ ሥርዓተ ቀብራቸው እሁድ መስከረም 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ፣ ቀሳውስትና ዲያቆናት የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ይፈጸማል።
የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን
2 185
እነኚህን ቀናት መዝግበው ይያዙ #ነሐሴ_28 ጠዋት 2፡30 ላይ የተማሪዎች ምርቃት መርሐግብር ፣ #ነሐሴ_28 ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ዓመታዊ በዓላችን ፣ #ጳጉሜ_05 ጠዋት 3፡00 ላይ የሕጻናት እና ታዳጊ ክፍል ተማሪዎቻችን ምርቃት መርሐግብር።
2 185
ነሐሴ 28 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ #ቀኑን_ይመዝግቡ።
እንኳን አደረሰን እንኳን አደረሳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን ዓመታዊ በዓል እሑድ ነሐሴ 28 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ታላላቅ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በድምቀት ይከበራል።
ሁሉም አባል ተጋብዟል።
2 185
ነሐሴ 28 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ #ቀኑን_ይመዝግቡ።
እንኳን አደረሰን እንኳን አደረሳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን ዓመታዊ በዓል እሑድ ነሐሴ 28 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ታላላት ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በድምቀት ይከበራል።
ሁሉም አባል ተጋብዟል።
2 185
ነሐሴ 28 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ #ቀኑን_መዝግቡ።
እንኳን አደረሰን እንኳን አደረሳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን ዓመታዊ በዓል እሑድ ነሐሴ 28 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ታላላት ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን በተገኙበት በድምቀት ይከበራል።
ሁሉም አባል ተጋብዟል።
