742
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-330 days
Posts Archive
742
🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵🏵
ሥርዓተ ማኅሌት ዘልደታ ለማርያም
💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎💎
"ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ፦
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣሕል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ለማርያም ዘምሩ፤ ለማርያም ዘምሩ፤ መስቀሎ ለወልዳ እንዘ ትጸውሩ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክዐ ሚካኤል፦
ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤ ወለድምጸ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል፤ ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤ አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሣህል፤ እንበለ ባሕቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ተውህቦ ምሕረት ለሚካኤል፣ ወብሥራት ለገብርኤል፤ ወሀብተ ሰማያት ለማርያም ድንግል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዘጣዕሙ፦
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ፦
ወመሠረቱ ወመሠረቱ ለዓለም አንቲ፤ ዕጓለ አንበሳ ዕጓለ አንበሳ በከርሥኪ ፆርኪ፤ እምአንስት ቡርክት አንቲ፤ ለመሠረትኪ የኃትዎ ዕንቊ ክቡር፤ አንቲ ውእቱ መንፈሳዊት ሀገር ንጽሕት ፀምር፤ ዘኃረያ ጸባኦት አማኑኤል።
@EOTCmahlet
ነግሥ፦
፪ቱ አዕሩግ አመ በከዩ ብካየ፤ ረከቡ ወለተ ዘታስተሠሪ ጌጋየ፤ ለወንጌላውያን ኲልነ ዘኮነተነ ምስካየ፤ ኢያቄም ወሐና ወለዱ ሰማየ፤ ሰማዮሙኒ አሥረቀት ፀሐየ።
ዚቅ
ምሥራቀ ምሥራቃት መፃአ ፀሐይ፤ እግዝእትነ ዘመና ሙዳይ፤ ተወልደት ዮም ዳግሚት ሰማይ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም፦
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
በሐኪ ማርያም ዘገነት ኮል፤ ዕፀ ጳጦስ መዝገቡ ለቃል፤ ዕለተ ልደትኪ ዮም በጽድቅ ናብዕል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
በሐኪ ማርያም ዘገነት ኮል/፪/
'ዕፀ ጳጦስ'/፪/ መዝገቡ ለቃል/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም፦
ሰላም ለልሳንኪ ሙኃዘ ኀሊብ ወመዓር፤ ዘተነብዮ ወፍቅር፤ ማርያም ድንግል ወለተ ድኁኃን አድባር፤ ኅብዕኒ እምአይነ ፀር ወአንጽሕኒ እምነውር፤ እስመ ተስፋየ አንቲ በሰማይ ወምድር።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን፤ ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
'መሠረታቲሃ'/፪/ ውስተ አድባር ቅዱሳን/፪/
ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ ወብእሲ ተወልደ/፪/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም፦
ሰላም ለአእዳውኪ እሳተ መለኮት እለ ገሠሣ፣ አውቃፈ ብሩር ወወርቅ ለሥርጋዌሆን ኢኃሠሣ፤ ማርያም ድንግል ለመካን ሕንባበ ከርሳ፤ አንጽሕኒ እግዝእትየ ለፍትወተ ዓለም እምርኲሳ፤ በዲበ ሥጋየ ኢትንብር ነጊሣ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነሰ ዘተፀነስኪ፤ አላ በሩካቤ ዘበሕግ እምሐና ወኢያቄም ተወለድኪ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
'እምሐና ወኢያቄም'/፪/ ተወለድኪ/፪/
አላ 'በሩካቤ'/፪/ ዘበሕግ/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም፦
ሰላም ዕብል ለድንግልናኪ ዕጽው፤ እንተ እምኔሁ ሠረቀ ፀሐየ መለኮት ኅትው፤ ማርያም ድንግል ዘስነ ንጽሕኪ ፍትው፤ ለኀዲር በበፍናው በአሕጉር ወበድው፤ ዕቀብኒ ወለቶሙ ለኄራን አበው።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወለቶሙ ለነቢያት ይእቲ ማርያም፤ እሞሙ ለሐዋርያት ይእቲ ማርያም፤ ደብተራ ፍጽምት እንተ ኢገብራ ዕደ ሰብእ፤ ዕጹብ ግብረ መናሥግተ ሥጋ ኢያርኃወ ዕጹብ ግብረ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ወለቶሙ ለነቢያት እሞሙ ለሐዋርያት ይእቲ ማርያም/፪/
ደብተራ ፍጽምት ደብተራ እንተ ኢገብራ ዕደ ሰብእ/፪/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም፦
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤ ለዘይስዕለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤ ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤ ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤ ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
ርግብ ፀዓዳ ዘዕንቊ ጽዳ፤ ወዘጳዝዮን ማኅፈዳ፤ ተወልደት ዮም በምድረ ይሁዳ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
ርግብ ፀዓዳ ዘዕንቊ ጽዳ ወዘጳዝዮን ማኅፈዳ ወዘጳዝዮን/፪/
ዮም ተወልደት በምድረ 'ይሁዳ'/፪/ በምድረ ይሁዳ ተወልደት።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ማስረቂያ፦
ሰላም ለልደትኪ እማኅጸነ ድክምት ሥጋ፤ ድኅረ ኃለፋ ውርዙት ወድኅረ ትክቶ ኃደጋ፤ ማርያም ሥመሪ ወጺሐኪ እንበለ ንትጋ፤ ለማየ ንጽሕኪ ትረስዪኒ ፈለጋ፤ እስመ ንጽሕ ይሁብ ሞገሰ ወጸጋ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ሐመልማላዊት ሐመልማላዊት ሐመልማላዊት ዕፅ ሙሴ ዘርእያ በደብረ ሲና፤ እግዝእትየ ሙዳዩ ለመና፤ ተወልደት ዮም እምነኢያቄም ወሐና።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ወረብ
'ሐመልማላዊት'/፪/ ዕፅ ሙሴ ዘርእያ በደብረ ሲና/፪/
ተወልደት ዮም እምነኢያቄም ወሐና/፪/
@EOTCmahlet
ምልጣን፦
ዮም ፍሥሃ ኮነ በእንተ ልደታ ለማርያም እምሐና ወኢያቄም፤ ከመ ትቤዙ ነቢያተ ወጻድቃነ፤ አማን ተወልደት እመብርሃን።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አመላለስ
'አማን በአማን'/፪/ ተወልደት 'አማን በአማን'/፪//፩/
ተወልደት እመብርሃን/፬/
@EOTCmahlet
ወረብ
ፍሥሐ ኮነ ዮም በእንተ ልደታ ለማርያም/፪/
ከመ ትቤዙ ነቢያተ ወጻድቃነ ነቢያተ ከመ ትቤዙ/፪/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም
ልሳንየ ላዕላዕ ይሴብሐኪ፤ እግዝእትየ እብለኪ፤ አዳም ንባብኪ፤ ወመሠረቱ ወመሠረቱ ለዓለም አንቲ፤ ዕጓለ አንበሳ ዕጓለ አንበሳ በከርሥኪ ፆርኪ፤ እምአንስት ቡርክት አንቲ፤ ለመሠረትኪ የኃትዎ ዕንቊ ክቡር፤ አንቲ ውእቱ መንፈሳዊት ሀገር ንጽሕት ፀምር፤ ዘኃረያ ጸባኦት አማኑኤል።
አመላለስ
አንቲ ውእቱ መንፈሳዊት ሀገር ንጽሕት ፀምር/፪/
ዘኃረያ ጸባኦት አማኑኤል/፬/
🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
# Join & share #
742
ግንቦት ፩(1)
ሠረቀ ግንቦት ልደታ ለእግዝትነ ማርያም
ዘነግህ፡-፵፬:፲፪
ምስባክ፡-
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር ፡፡
ኩሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን፡፡
በዘአጽፋረ ወርቅ ዑፅፍት ወኁብርት፡፡
ወንጌል ፡-ማቴ ፩:፩-፲፰
#ዘቅዳሴ
መልእክታት -ገላ. ፬:፩-፲፫
-፩ጴጥ. ፩:፰-፲፫
-ግብ ሐዋ.፯:፵፬-፶፩
ምስባክ፡-፹፮:፩-፪
መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን፤ ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናጽቀ ጽዮን፤
እምኵሉ ተዐየኒሁ ለያዕቆብ
ወንጌል፡-ሉቃ ፩:፴፱-፶፯
ቅዳሴ፡-ዘእግዝእትነ(ጎሥዐ)
742
☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️
አመ ዕስራሁ ወሡሉሱ ለሚያዝያ በዓለ ጊዮርጊስ ስርአተ ማህሌት
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
መልክዐ ሥላሴ
ሰላም ዕብል ለንዋየ ውስጥ ምሕረትክሙ። ትሩፋተ ገድል ኩኑኒ ሥላሴ አምጣነ ትሩፋት አንትሙ። ሶበ ሖርኩሰ ከመ እሳተፍ ገድሎሙ። ጊዮርጊስ ኢወሀበኒ መጠነ ነጥበ ጠል እምደሙ። ወተክለሃይማኖት ከልአኒ ስባረ እምዓጽሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
በደመ ሰማዕት መዋዕያን : ወበገድለ ጻድቃን ቡሩካን : ተሣሃለነ እግዚኦ።
@EOTCmahlet
ዘጣዕሙ፦
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ። ለወልድኪ አምሳለ ደሙ። መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ። ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ። እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ጻድቃን ይበውኡ ውስቴታ : የዋሃን የዓውዱ መሠረታ : ሰማዕት ይቀውሙ ዓውዳ : በዕለተ ጊዮርጊስ ስብሐት የዓውዳ ለቅድስት ቤተክርስቲያን።
@EOTCmahlet
ነግሥ
ሰላም ለቆምከ ዘአዳም ቆሙ። ወለመልክዕከ በይነ ሰላሙ። ቅዱስ ጊዮርጊስ መክብበ ሰማዕታት ኲሎሙ። ሶበ መተሩ ክሣደከ ምድረ አጥለለት ደሙ። ወጊዜ ሞትከ ብርሃናት ፀልሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ሶበ መተርዎ ሶበ መተርዎ : ሶበ መተርዎ ለጊዮርጊስ : ፀሃይ ጸልመ : ወወርኅ ደመ ኮነ : ዬ ዬ ዬ : አድለቅለቀት ምድር ወተከሥቱ መቃብራት።
@EOTCmahlet
መልክዐ ጊዮርጊስ
ሰላም ለዝክረ ስምከ ዘሰሌዳ ሞገስ መጽሐፉ። ዘያሜኒ ኲሎ ወዘያስተሴፉ። ጥዑመ ዜና ጊዮርጊስ ለሀሊበ ዕጎልት ሱታፉ። ሰላምከ ወረድኤትከ በላዕሌየ ያዕርፉ። አኮ ለምዕር ዳዕሙ ለዝሉፉ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ከመ ሀሊብ ዘዕጎልት : ወከመ ወይን ዘገነት : ይጥዕም ስምከ ጊዮርጊስ ሰማዕት።
@EOTCmahlet
ወረብ
ከመ ሀሊብ ዘዕጎልት ወከመ ወይን ዘገነት/፪/
ስመከ ይጥዕም "ጊዮርጊስ"/፪/ ሰማዕት/፪/
@EOTCmahlet
መልክዐ ጊዮርጊስ
ሰላም ለክሣድከ ዘተመሰለ ምንሐረ። በአንቅዖ ሀሊብ ወማይ አመ በመጥባሕት ተመትረ። ጊዮርጊስ ዘፆርከ ሥቃየ ኲነኔ መጽእረ። በለኒ በቃለ ብሥራት ከመ ነሃሉ ኅቡረ። ጥቃ ቤተ ነፍስየ ለከ ሐነጽኩ ማኅደረ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሶበ ተከለለ : ደም ወሀሊብ እምነ ክሣዱ ፈልፈለ።
@EOTCmahlet
መልክዐ ጊዮርጊስ
ሰላም ለሕሊናከ ዘመከረ በልባዌ። በሞቱ ወበተንሥኦቱ ለተሳትፎ መርዓዌ። ዓቃቤ ሥራይ ጊዮርጊስ መፈውሰ ደዌ። ለወለት ከመ ቤዘውካ እምአፈ ደራጎን አርዌ። ተረፈ ሕይወትየ ቤዙ እምኲሉ ምንሳዌ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ጸርሐ ጊዮርጊስ በዓቢይ ቃል : ወይቤ እፎ ኢይኄሊ ከመ አምላኪየ ተሰቅለ ዲበ ዕፀ መስቀል።
@EOTCmahlet
ዚቅ ዓዲ (ወይም)
ሰኪቦ ለወልድ ትንሣኤ ሞቶ : ጊዮርጊስ ወረሰ ሰማያዊተ መንግሥቶ።
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
ቀዊሞ ገሃደ ውስተ ዓውደ ስምዕ : ጊዮርጊስ ሰበከ ትንሣኤ ሞቱ ለበግዕ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ወይቤ ጊዮርጊስ በዓቢይ ቃል ጸርሐ በዓቢይ ቃል ወይቤ/፪/
እፎ ኢይኄሊ ከመ አምላኪየ ተሰቅለ ዲበ ዕፀ መስቀል/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ (ወይም)
ጸርሐ ጊዮርጊስ በዓቢይ ቃል ወይቤ በዓቢይ ቃል/፪/
እፎ ኢይኄሊ ከመ አምላኪየ ተሰቅለ ዲበ ዕፀ መስቀል/፪/
@EOTCmahlet
መልክዐ ጊዮርጊስ
ሰላም ለፀዓተ ነፍስከ ጽዋዓ ደመ ስምዕ ሰሪቦ። እማኅፈደ ሥጋ በገድል መከራ ስቃይ ድኅረ ረከቦ። ጊዮርጊስ ስመከ ሶበ እጼውእ በአስተርክቦ። ረድኤትከ ኀበ ሀሎኩ በአርአያ ብእሲ ቀሪቦ። ለትካዘ ልብየ ዘልፈ ያሰስል ዕፅቦ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት : አጽነነ ርዕሶ #ጊዮርጊስ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት "ጊዜ"/፪/ ፮ቱ ሰዓት/፪/
አጽነነ ርዕሶ ጊዮርጊስ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ/፪/
@EOTCmahlet
መልክዐ ጊዮርጊስ
ሰላም ለበድነ ሥጋከ እምርጢነ ገለአድ ዘተኃርየ። በላዕለ ድውያን ፈወሰ እስመ ፈድፋደ አርአየ። ጊዮርጊስ ለከ ትብለከ ነፍስየ። በበድነ ሥጋከ ተማኅጸንኩ ኢታስተኀፍር ተስፋየ። ስዕለተ ከናፍርየ ስማዕ ወፈጽም ጻህቅየ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ፈወሰ ዱያነ ወከሠተ አዕይንት ዕውራን : ወኲሎ ፈጺሞ አዕረፈ ጊዮርጊስ ሰማዕት።
@EOTCmahlet
መልክዐ ጊዮርጊስ
ሰላም ለግንዘተ ሥጋከ በዕደ አግብርቲከ ፪ኤ። ድኅረ ሰለጥከ መዊተ እንዘ ብከ ተስፋ ትንሣኤ። ጊዮርጊስ ዘፆርከ ሥቃየ ዓመታት ሱባኤ። ስመከ በተአምኖ ሶበ አወትር ጽዋዔ። አስራበ ረድኤትከ ያጥልል ዘዚአየ ጒርኤ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
፯ ዓመተ ዘኮነንዎ : ለቅዱስ ጊዮርጊስ ኢመሰሎ ከመ አሐቲ ዕለት : ብእሲ ጻድቅ ቅዱሱ ለእግዚአብሔር።
@EOTCmahlet
መልክዐ ጊዮርጊስ
ሰላም ለመቃብሪከ ምክሐ አድያሚሃ ወዓጸዳ። ለምድረ ሙላድከ ልዳ። ጊዮርጊስ ዘልፈ ሀብተ በረከት ዘእፈቅዳ። ከመ ትጸጊ ሕንባበ ረዳ ለኢያሪኮ በዓውዳ። በዲበ ድማኅየ ትጽጊ እምሰማይ ወሪዳ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወረደ ብርሃን ኀበ መቃብሩ ለብእሴ እግዚአብሔር : ወኮነ መቃብሩ ዘየሐዩ ዱያነ : ጸሎቱ ለጊዮርጊስ ወበረከቱ የሃሉ ምስሌነ።
@EOTCmahlet
ምልጣን
ዮም ተጽሕፈ እምነገሥት ከላሌሁ በመጥባሕት ለጊዮርጊስ ሰማዕት : ጸለየ ጊዮርጊስ ወአውዓዮሙ በነበልባል : አማን ኃያል ገባሬ ኃይል።
@EOTCmahlet
አመላለስ
አማን በአማን ኃያል 'አማን በአማን'/፪//፪/
ኃያል ገባሬ ኃይል/፬/
ወረብ፦
ዮም ተጽሕፈ እምነገሥት ከላሌሁ በመጥባሕት ለጊዮርጊስ/፪/
ጸለየ ጊዮርጊስ ወአውዓዮሙ በነበልባል አማን ገባሬ ኃይል/፪/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም
ወሰበረ ኆኃተ ብርት ሞዖ ለሞት : ተንሥእ ወልድ በሣልስት ዕለት : ወአግዓዘ ነፍሰ ጻድቃን እምጽልመት ወጽላሎተ ሞት : ካዕበ ይቤሎሙ ለአርዳኢሁ : ገሊላ እቀድመክሙ።
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም (ዓዲ)
ንግበር በዓለ በትፍሥሕት :በአስተሐምሞ ቅድስተ ፋሲካ ተዝካረ ትንሣኤሁ ለጊዮርጊስ ነገሮ ኅቡዓተ ኲሎ ሥርዓተ ምሥጢር በደኃሪ ይትገበር ዘሀሎ በንዝኃተ ደሙ ለክርስቶስ ለመፃጉዕ ዘአሕየዎ በቃሉ ወለዕውርኒ ዘከሠተ ዓይኖ ተንሥአ እሙታን ለአልዓዛር ተንሥእ ዘይቤሎ ወለያዕቆብ ዘአዕተዎ ብሔሮ ተንሥአ እሙታን ምዕረ ሦዓ ርእሶ ወተዓውቀ በመንፈሱ በፈቃዱ ወልድ አቅተለ ርእሶ ተንሥአ እሙታን ሲኦለ ወሪዶ ሰበከ ግዕዛነ በመስቀሉ ወልድ ገብረ መድኃኒተ ተንሥአ እሙታን ጸርሐት ሲኦለ ወትቤ ሰማያዊ ዝስኩ ዘለኪፎቶ ኢይክል።
👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
#Join & share
742
ሚያዝያ 22
ዘነግህ
ምስባክ፦77፡70
ወነሥአ እመርዒት አባግዒሁ፤
ወተመጠዎ እምድኅረ ሐራሳት፤
ከመ ይርአዮ ለያዕቆብ ገብሩ፡፡
ወንጌል ፡-ማቴ.26፡31-36
#ዘቅዳሴ
#መዝሙር ወበእሁድ ሰንበት(በ፫ኛ እሁድ ከትንሳኤ በኋላ)
መልእክታት -2 ቆሮ.5፡11-ፍ0ም
-2 ጴጥ.3፡14-ፍ.ም
-ግብ ሐዋ.21፡31-ፍ.ም
ምስባክ፡-16፡5
ይእዜ እትነሣእ ይቤ እግዚአብሔር፤
እሬሲ መድኃኒተ ወአግህድ ቦቱ፤
ቃለ እግዚአብሔር ቃል ንፁህ፡፡
ወንጌል፦ሉቃ.24፡13-33
ቅዳሴ፦ዘዲዮስቆሮስ
@gisawe
@gisawe
@gisawe
742
ዳግማይ ትንሳኤ ማለት ዳግም መነሳት (ሁለተኛ መነሳት)
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ በተነሳ በስምንተኛው ቀን በዕለተ እሁድ ደቀ መዛረሙርቱ አይሁድን ፈርተው በተሰበሰቡበት ዝግ ቤቶ "ሰላም ለእናንተ ይሁን "ብሎ ዳግም ስለ ተገለጠ #ዳግማይ\ትንሳኤ ተብሏል።
ሁለተኛ ለምን ተገለጠ?
👉 ለሐዋርያው ቶማስ ትንሳኤውን ለማሳመን
የጌታችን ትንሳኤ ቶማስ ስለ ተጠራጠረ ጌታችን ቶማስ በተገኘበት ዝግ ቤት ተገልጦ ለቶማስ ና ወደኔ የተቸነከረውን እጄና ጉኔን ዳስስ ብሎታል።
ቶማስም የተቸነከረው እጁን አይቶ የተወጋውን ጉኑ በእጁ ዳስሶ የጌታችን ትንሳኤ አምኗል ።ሃገረ ስብከቱም በሕንድ ስለ ነበረ ተጋድሎውም የፈጸመው እንዲሁም ሰማዕትነት የተቀበለው በሕንድ ነው ።ያቺ የጌታችንን ጎን የነካች (የዳሰሰች)እጅ ሳትበሰብስ ከታቦት ጋር በመንበሩ ላይ ተቀምጣለች ።እስካሁን ድረስ የሕንድ ሊቀ ጳጳስ ሲሾም በዛች እጅ ተመርጦና ተባርኮ እንደሚሾም አንዳንድ ሊቃውንት ይናገራሉ።
👉 ሰንበትን ሊያጸናልን
የአይሁድ ሰንበት፣እግዚአብሔር 22 ፍጥረታትን ፈጥሮ ያረፈባትና እረፉባት ብሎ ያዘዘን ሰንበት ቀዳም(ቅዳሜ)ናት ።በሐዲስ ኪዳንም ጌታችን የተጸነሰባት ፣ከሙታን መካከል የተነሳባት፣አንዲሁም ደግሞ ለማጽናት ሁለተኛ የተገለጠባት(ዳግማይ ትንሳኤ)፣መንፈስ ቅዱስ የወረደባትና ሐዋርያት ከመጀመርያዋቹ ክርስቲያኖች ጋር በኅብረት ሆነው መንፈሳዊ ስራዋች የሚሰሩባት ቀን ዕለተ እሁድ ነበረች ።ቤተ ክርስቲያናችን ለቅዳሜ ቀዳሚት ሰንበት ለእሁድ ደግሞ ሰንበተ ክርስቲያን እያለች ለሁለቱም ቀናት እኩል ታከብራቸዋለች ።ጌታችንም ይቺ ቀን እረፍትነቷን ለማጽናት ሁለተኛ የተገለጠባት ቀን ናት ።እረፍት ስንልም ስራችንን ትተን ቁጭ ብለን (ተኝተን)የምናሳልፈው ማለት አይደለም ።እንደውም ከማንም ቀን በላይ አብዝተን መንፈሳዊ ስራዎች የምንሰራባቸው ቀናት ናቸው እንጂ
👉 ምትሐት አለመሆኑ ለማስረዳት
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ምትሐት እንዳልሆነና ቀድሞ የተዋሃደው ስጋና መለኮት ፣ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑ ለማስረዳት ለሁለተኛ ጊዜ ተገልጦላቸዋል ።በዝግ ቤት መግባቱ ደግሞ መለኮት እንዳልተለየውና ስጋ ብቻው እንዳልሆነ ለማስረዳት ነው ።
"ብጹዓን እለ እንዘ ኢይሬእዩ የአምኑ"
(ዮሐ20:29)
የተሣተውን ፤ የተረሳው፤ የተገደፈውን፤ የነጠፈውን በቀና መንፈስ አቃንታቹ አንብቡት
ስለ ማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን
💚 @ortodoxmezmur 💚
💛 @ortodoxmezmur 💛
❤️ @ortodoxmezmur ❤️
742
#ሥርዓተ_ጸሎት_ወስግደት_ዘዓርብ_ስቅለት
👉🏽ዐርብ #ጠዋት በ፲፪ ሰዓት
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) ነአምን ሕማሞ ለዘኢየሐምም፤ ርግዘተ ገቦሁ ነአምን፤ ወቅንዋተ እደዊሁ ነአምን፤ ዬ ዬ ዬ፤ ነአምን ሞቶ ወትንሣኤሁ።
በመቀጠል "#ለከ_ሃይል" ይባላል። ከኦሪት ምንባብ እስከ እስከ ተአምረ ኢየሱስ ያለው ምንባብ ይነበባል።
ምስባክ
መዝ: ፳፮ ፣ ፲፪
እስመ ቆሙ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ፤
ወዘኢየአምር ነበቡ ላዕሌየ፤
እስመ ቆሙ ላዕሌየ ሰማዕተ ዐመፃ።
ከአራቱም ወንጌል ካህኑ ካነበበ በኋላ ቀጥሎ ያለውን ቃል ከስግደት ጋር በዜማ በኅብረት ይበሉ:-
👉🏽ማቴ: ፳፯ : ፩ - ፲፬ ከተነበበ በኋላ
ወጸቢሆ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ይስቅልዎ ለኢየሱስ ዲበ ዕፀ መስቀል።
👉🏽ማር: ፲፭ : ፩ - ፭ ከተነበበ በኋላ
ወጸቢሆ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽእዎ አፍአ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ።
👉🏽ሉቃ: ፳፪ : ፷፮ - ፸፩ ከተነበበ በኋላ
ወጸቢሆ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽዕዎ ለኢየሱስ ወመጠውዎ ለጲላጦስ።
👉🏽ዮሐ: ፲፰ : ፳፰ - ፵ ከተነበበ በኋላ
ወጸቢሆ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት አውጽዕዎ ለኢየሱስ ወነበረ ዐውደ ሶቤሃ።
ከዚህ በኋላ ተግሣጻትን የ"#ኪርያላይሶን" ጸሎትና ስግደት እስከ ቡራኬ ድረስ ያድርሱ። ከዚያም በመቀጠል #የሰዓቱን "#መልክዐ_ሕማማት" ያድርሱ።
👉🏽ዐርብ #ጠዋት በ፫ ሰዓት
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) አርዑተ መስቀል ፆረ (፪)፤ ይስቅልዎ ሖረ፤ ዬ ዬ ዬ፤ ከመ ኪያነ ይቤዙ እግዚእ ኮነ ገብረ።
በመቀጠል "#ለከ_ሃይል" ይባላል። ከኦሪት ምንባብ እስከ ተአምረ ኢየሱስ ያለው ምንባብ ይነበባል።
ዲያቆኑ መዝሙር ፴፬ትን ፫ ቦታ ከፍሎ በውርድ ንባብ ይበል። በቀመጠል ካህኑ ከሕዝቡ ጋር በቅብብል እየተሰገደ:-
ግፍኦሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍኡኒ፤
ጽብኦሙ እግዚኦ ለእለ ይጸብኡኒ፤
ግፍኦሙ እግዚኦ ለእለ ይገፍኡኒ።
ይ.ዲ ምስባክ:- መዝ: ፳፩ : ፲፮
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን፤
ወአኃዙኒ ማኅበሮሙ ለእኩያን፤
ዐገቱኒ ከለባት ብዙኃን።
👉🏽ማቴ: ፳፯ : ፲፭ - ፲፯ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፫ቱ ሰዓት አኃዝዎ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ።
👉🏽ማር: ፲፭ : ፮ - ፲፭ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፫ቱ ሰዓት አሕየወ ሎሙ በርባንሃ ወወሀበ ሎሙ ኢየሱስሃ ይስቅሉ።
👉🏽ሉቃ: ፳፫ : ፲፫ - ፳፭ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፫ቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዓውደ ምኲናን።
👉🏽ዮሐ: ፲፱ : ፩ - ፲፪ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፫ቱ ሰዓት ቀሠፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ ወመጠዎሙ ይስቅልዎ።
ከዚህ በኋላ ተግሣጻትን የ"#ኪርያላይሶን" ጸሎትና ስግደት እስከ ቡራኬ ድረስ ያድርሱ። ከዚያም በመቀጠል #የሰዓቱን_መልክዓ_ሕማማት ያድርሱ።
#ዐርብ_በስድስት_ሰዓት
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) ተሰቅለ (፫)፤ ወሐመ ቤዛ ኲሉ ኮነ፤ ዬ ዬ ዬ፤ በመስቀሉ ቤዘወነ እሞት ባልሐነ።
በመቀጠል "#ለከ_ሃይል" ይባላል። ከኦሪት ምንባብ እስከ ተአምረ ኢየሱስ ያለው ምንባብ ይነበባል።
ዲያቆኑ ከሐዋርያው ከቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ከገላትያ በውርድ ንባብ ይበል። ከዚያም ካህኑ ከሕዝቡ ጋር በቅብብል በዜማ እየተሰገደ:-
ለመስቀልከ ንሰግድ ኦ ሊቅነ፤
ወለትንሣኤከ ቅድስት ንሴብሕ ኲልነ፤
ይእዜኒ ወዘልፈኒ።
ይ.ዲ ምስባክ መዝ: ፳፩ : ፲፮
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ
ወኆለቊ ኲሎ አዕፅምትየ
ቀነዉኒ እደውየ ወእገርየ
ከአራቱም ወንጌል ካህኑ ካነበበ በኋላ ቀጥሎ ያለውን ቃል ከስግደት ጋር በኅብረት ይበሉ:-
👉🏽ማቴ: ፳፯ : ፳፯ - ፵፭ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ።
👉🏽ማር: ፲፭ : ፲፮ - ፴፫ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት ዐበጥዎ ለስምኦን ከመ ይፁር መስቀሉ።
👉🏽ሉቃ: ፳፫ : ፳፯ - ፵፬ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን።
👉🏽ዮሐ: ፲፱ : ፲፫ - ፳፯ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ፮ቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሊቃነ ካህናት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማዕከለ ፪ኤ ፈያት።
ከዚህ በኋላ ተግሣጻትን የ"#ኪርያላይሶን" ጸሎትና ስግደት እስከ ቡራኬ ድረስ ያድርሱ። ከዚያም በመቀጠል የሰዓቱን መልክአ ሕማማት ያድርሱ።
#ዐርብ_በዘጠኝ_ሰዓት
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) ሶበ ሰቀልዎ(፫) ለእግዚእነ፤ ፀሐይ ጸልመ ወወርኅ ደመ ኮነ፤ ዬ ዬ ዬ፤ አድለቅለቀት ምድር ወተከሥቱ መቃብራት።
በመቀጠል "#ለከ_ሃይል" ይባላል። ከኦሪት ምንባብ እስከ ተአምረ ኢየሱስ ምንባብ ይነበባል። ከዚያም በኃላ ካህኑ ከሕዝቡ ጋር በቅብብል በዜማ እየተሰገደ:-
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፤
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ፤
ኦ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ።
ዲያቆኑ ከሐዋርያው ከቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ከ ግብረ ሕማማት በውርድ ንባብ ይበል። በመቀጠልም ሶስት ካህናትና አንድ ዲያቆን ጥቁር ልብሰ ተክህኖ ለብሰው በስዕለ ስቅለት ፊት ይቀመጡ፤ ከአንዲት መብራት በቀር ሌላውን ያጥፉና አንድ ግምጃ በራሳቸውና ገፃቸው ላይ ያድርጉ (ምዕመናን ደግሞ በነጠላቸው ይሸፈኑ)። አንገታቸውን ዝቅ አድርገው በዕዝል ዜማ በታላቅ ድምጽ በሀዘንና በፍርሃት በለቅሶና በዕንባ ጭምር ካህኑና ሕዝቡ በመቀባበል "አምንስቲቲ"ንና "ተዘከረነ እግዚኦ"ን እያንዳንዱን ሦስት ሦስት ጊዜ ይዝለቁ። እንደገናም "አምንስቲቲ"ንና "ተዘከረነ እግዚኦ"ን እያንዳንዱን አንድ አንድ ጊዜ በመቀባበል በሁለት ዙር (አጠቃላይ ቁጥሩ ፲፪ እስኪሞላ ድረስ) ይበሉ። ዲያቆኑም በየክፍሉ በሐዘን ዜማ (በውርድ ንባብ) እያስገባ ያንብብ።
ይ.ካ ከሕዝቡ ጋር በቅብብል:-
አምንስቲቲ ሙኪርያ አንቲ ፋሲልያሱ
አምንስቲቲ ሙዓግያ አንቲ ፋሲልያሱ
አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ
ይ.ካ ከሕዝቡ ጋር በቅብብል:-
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ፤ ተዘከረነ እግዚኦ ኦ ሊቅነ፤ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ።
ይ.ሕ በከመ ተዘከርኮ ለፈያታዊ ዘየማን እንዘ ሀሎከ ዲበ ዕፀ መስቀል ቅዱስ።
ይ.ዲ ምስባክ መዝ: ፷፰ : ፳፮
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ፤
ወአስተዩኒ ብሒዐ ለጽምዕየ፤
ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ።
ከአራቱም ወንጌል ካህኑ ካነበበ በኋላ ቀጥሎ ያለውን ቃል ከስግደት ጋር በኅብረት ይበሉ:-
👉🏽ማቴ: ፳፯ : ፵፮ - ፶ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ተስዓቱ ሰዓት ጸርሐ ኢየሱስ በቃሉ ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ።
👉🏽ማር: ፲፭ :፴፬ - ፴፯ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ተስዓቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ።
👉🏽ሉቃ: ፳፫ : ፵፭ - ፵፯ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ተስዓቱ ሰዓት ከልሐ ኢየሱስ በቃሉ ወአማኅጸነ ነፍሶ ሶቤሃ።
👉🏽ዮሐ: ፲፱ : ፳፰ - ፴ ከተነበበ በኋላ
ጊዜ ተስዓቱ ሰዓት አጽነነ ርእሶ ኢየሱስ ወይቤ ተፈጸመ ኲሉ።
ከዚህ በኋላ ተግሣጻትን የ"#ኪርያላይሶን" ጸሎትና ስግደት እስከ ቡራኬ ድረስ ያድርሱ። ከዚያም በመቀጠል #የሰዓቱን_መልክዐ_ሕማማት ያድርሱ።
#ዐርብ_በአስራ_አንድ_ሰዓት
አቡን
ሃሌ ሃሌ ሃሌ ሉያ(፫) ንዜኑ (፫) ዘአምላክነ ኂሩተ ትሕትና ወየውሃተ ዘእንበለ ዐቅም፤ ዬ ዬ ዬ፤ እንዘ ይጼዕልዎ ኢጸዐሎሙ፤ እንዘ ያሐምምዎ ኢተቀየሙ።
በዚህ ሰዓት "ለከ ሃይል፣ ኪርያላይሶንና መልክዐ ሕማማት" #የለም።
..............
@gisawe
@gisawe
@gisawe
742
ሐሙስ ሌሊት በአስራ አንድ ሰዓት
ኤር.8፡4-9፡፡
ምስባክ፡61፡1
እስመ ኀቤሁ መድኀኒትየ፤
እስመ ውእቱ አምላኪየ ወመድኃኒየ፤
ወውእቱ ረዳዕየ ወኢይትሐወክ ለዝሉፋ፡፡
ወንጌል፡-ዮሐ.12፡44-50፡፡
ድኀረ ወንጌል፡፡
ሐሙስ ጠዋት አንድ ሰዓት
ዘፀ.17፡8-16፡፡ሃ.አበው 102 ቁጥር እያለፉ ያንብቡ፡፡ለምሳሌ ቁጥር 1፣7፣22፣25 እና 27 እነዚህን ብቻ ያንብቡ፡፡ተግሣጽ ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፡፡ካህን መቅድምና ተአምረ ማርያም ያንብብ ቀጥሎም ተአምረ ጻድቃን፣ወሰማዕታት ወተአምረ ኢየሱስ ያንብቡ፡፡መቅድም ያነበበው ካህን የዕለቱን ሊጦን ይበል፡፡
ሐሙስ ቀን ሦስት ሰዓት
ዘፀ.32፡30-35 ፣ ዘፀ.33፡1-3፡፡ሚክ.2፡3-13፡፡
ሲራ.24፡1-11፡፡
ወአንብብ እምቃለ አረጋዊ ወመንፈሳዊ 34፡1-8
ሃ.አበው ዘአባ ዮሐንስ ነአምን 103፡1 ፣ 10-14
ምስባክ፡93፡21
ወይንዕዋ ለነፍሰ ጻድቅ፤
ወይኴንን ደመ ንጹሐ፤
ወኮነኒ እግዚአብሔር ፀወነየ፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.26፡17-19፡፡
ድኀረ ወንጌል፡፡
ሐሙስ ቀን ስድስት ሰዓት
ኤር.7፡2-15፡፡ሕዝ.20፡39-44፡፡ሚክ.2፡7-14፣ሚክ.3፡1-8፡፡
ሶፍ.1፡7-18፡፡ሲራ.12፡13-ፍ.ም፡፡
ድርሳን ዘስምዖን ዐምዳዊ ፡፡መጽሐፈ ስንክሳር፡፡ሃ.አበው ዘአባ ፊላታዎስ ለበውኩ ዘጸሐፍከ ሊተ፡፡104፡1-5
መጽሐፈ ሊቃውንት ዮሐንስ ሳዊሮስ ያንብቡ፡፡
መጽሐፈ ተአምር፡፡
ምስባክ፡30፡13
እስመ ሰማዕኩ ድምፀ ብዙኀን እለ ዐገቱኒ ዐውድየ፤
ሶበ ተጋብኡ ኅቡረ ላዕሌየ፤
ወተማከሩ ይምሥጥዋ ለነፍስየ፡፡
ወንጌል፡-ማር.14፡12-16፡፡
ድኀረ ወንጌል፡፡
የሕፅበተ እግር የጸሎት ስርዓት
ምንባባት
ጢሞ.4፡9-16፤
ኢሳ.4፡2-6፤
ሕዝ.36፡25-29፡፡
ምስባክ፡50፡7
ትነዝሐኒ በአዛብ ወእነጽሕ፤
ተሐፅበኒ እምበረድ ወእጸዐዱ፤
ታሰምዐኒ ትፍሥሕተ ወሐሴተ።
ወንጌል፡-ዮሐ.13፡1-19፡፡
ከሕፅበተ እግር በፊት የሚነብቡ ምንባባት
1ኛ ዘፍ.18፡1-23 5ኛ ሕዝ.46፡2-9
2ኛ ዘጸ.14፡29-31 6ኛ ተግሣጽ ዘአቡነ ሲኖዳ፡፡
3ኛ ኢያ.3፡13-18 7ኛ ጢሞ.5፡1-10
4ኛ ኢሳ.55፡1-12
የጸሎተ ሐሙስ የቅዳሴ ስርዓት
መልዕክታት፡-1 ቆሮ.11፡23-34
-1 ጴጥ.2፡11-25
-ግብ. ሐዋ.10፡34-43
ምስባክ፡22፡4
ወሠራዕከ ማዕደ በቅድሜየ፤
በአንፃሪሆሙ ለእለ ይሣቅዩኒ፤
ወአጽሐድከ በቅብዕ ርእስየ፡፡
ዓዲ፡-ምስባክ፡41፡9
ዘይሴሰይ እክልየ አንሥአ ሰኮናሁ ላዕሌየ፤
አንተ እግዚኦ ተሣሀለኒ፤
ወአንሥአኒ እፍድዮሙ፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.26፡20-29
ሃ.አበው ዘቅዱስ ቄርሎስ 71፡30-32፡፡
ዘአባ አትናቴዎስ 106፡1 ፣ 21-24 ፣ እምቃለ ግዘት ዘቅዱስ ጎርጎርዮስ 117፡12-13፡፡
ቅዳሴ፡-ዘኤጲፋንዮስ
@gisawe
@gisawe
@gisawe
742
ምንባባት ዘረቡዕ
ረቡዕ ምሽት በአንድ ሰዓት(በንዋም)
ሕዝ.22፡17-22
ምስባክ፡58፡16
እስመ ኮንከኒ ምስካይየ፤
ወፀወንየ በዕለተ ምንዳቤየ፤
ረዳዕየ አንተ ወለከ እዜምር ለአምላኪየ፡፡
ወንጌል ማቴ.22፡1-14፡፡ድኅረ ወንጌል፡፡
ረቡዕ ማታ በሦስት ሰዓት(በንዋም)
አሞ.5፡18-27፡፡ሃይማኖተ አበው ይቤ ቅዱስ ቴዎዶስዮስ
92፡9-16፡፡መጽሐፈ ተአምር፡፡
ምስባክ፡64፡3
ብፁዕ ዘኀረይኮ ወዘተወከፍኮ፤
ወዘአሕደርኮ ውስተ አዕፃዲከ፤
ጸገብነ እግዚኦ እምበረከተ ቤትከ፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.24፡36-51፡፡
ድኅረ ወንጌል አንብብ፡፡
ረቡዕ ሌሊት በስድስት ሰዓት
ኤር.16፡7-13
ሃ.አበው ይቤ ቅዱስ ዲዮናስዮስ 93፡1-8፡፡
ድርሳነ ዮሐንስ አፈወርቅ ይቤ ቅዱስ ዮሐንስ፡፡
መጽሐፈ ተአምር፡፡
ምስባክ፡101፡1
ስምዐኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤
ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፤
ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.25፡1-13፡፡
ድኅረ ወንጌል አንብብ፡፡
ረቡዕ ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት
ሆሴ.9፡14-17 ፣ ሆሴ.10፡1-2
ምስባክ፡21፡20
አድኅና እምኵናት ለነፍስየ፤
ወእምዕደ ከለባት ለብሕቱትየ፤
አድኅነኒ እምአፈ አንበሳ፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.23፡13-36፡፡
ድኅረ ወንጌል፡፡
ረቡዕ ሌሊት በአሥራ አንድ ሰዓት
ጥበበ ሰሎሞን.7፡24-ፍ.ም ምዕራፍ፡፡
ምስባክ፡56፡1
ተሣሃለኒ እግዚእ ተሣሃለኒ፤
እስመ ኪያከ ተወከለት ነፍስየ፤
ወተወከልኩ በጽላሎተ ክነፊከ፡፡
ወንጌል፡-ዮሐ.11፡55-57፡፡
ድኅረ ወንጌል፡፡
ረቡዕ ጠዋት በአንድ ሰዓት
ዘፀ.17፡1-17፡፡ኢሳ.2፡1-11፡፡ምሳ.3፡1-15፡፡
ትርጓሜ ምሳሌያተ ሰሎሞን ሃሉ ተወኪለከ እስበ ኃበ ይብል ዘብዙኃ ሤጡ፡፡
ሆሴ.5፡13-15 ፣ ሆሴ.6፡1-3፡፡
ትርጓሜ ትንቢተ ሆሴዕ፡፡ወሖረ ኤፍሬም እስከ ኃበ ይብል ላዕለ ምድር፡፡ሃ.አበው ይቤ ቅዱስ አባ ገብርኤል 94፡10-16
፡፡መጽሐፈ ተአምር፡፡
ምስባክ፡82፡5
እስመ ተማከሩ ኅቡረ ወዐረዩ፤
ላዕሌከ ተስካተዩ ወተካየዱ፤
ተዓይኒሆሙ ለኤዶሚያስ ወለይስማኤላውያን፡፡
ወንጌል፡-ዮሐ.11፡46-54፡፡
ተግሣጽ አንብብ፡፡
ረቡዕ ቀን በሦስት ሰዓት
ዘፀ.13፡17-22፡፡ሲራ.22፡6-18፡፡
እመጽሐፈ ዲስቅልያ ወበረቡዕ ዕለተ ፈፀሙ ምክረ
ሃ.አበው ይቤ ቅዱስ አባ ቆዝሞስ 95፡9-17፡፡
መጽሐፈ ስንክሳር፡፡መጽሐፈ ተአምር፡፡
ምስባክ፡40፡6
ይባዕ ወይርአይ ዘከንቶ ይነብብ፤
ልቡ አስተጋብአ ኃጢአተ ላዕሌሁ፤
ይወጽእ አፍአ ወይትናገር ወየኀብር ላዕሌየ፡፡
ወንጌል፡-ዮሐ.22፡1-6፡፡
ድኅረ ወንጌል፡፡
ረቡዕ ቀን ስድስት ሰዓት
ዘፀ.14፡13-31፡፡ሲራ.23፡7-15፡፡
ሃ.አበው ይቤ ቀዱስ ባስልዮስ 96፡12-24
መጽሐፈ ሊቃውንት፡- ዘዮሐንስ አፈወርቅ፣ዘቄርሎስ፣ዘሳዊሮስ፣ዘቀሌምንጦስ፡፡መጽሐፈ ስንክሳር፡፡ መጽሐፈ ተአምር፡፡
ምስባክ፡40፡5
ጸላእትየሰ እኩየ ይቤሉ ላዕሌየ፤
ማዕዜ ይመውት ወይሠዐር ስሙ፤
ይባዕ ወይርአይ ዘከንቶ ይነብብ፡፡
ወንጌል፡-ሉቃ.7፡36-50፡፡
ድኅረ ወንጌል፡፡
ረቡዕ ቀን ዘጠኝ ሰዓት
ዘፍ.24፡1-9፡፡ዘኁ.20፡1-13፡፡ምሳ.1፡10-34
ትርጓሜ ምሳሌያተ ሰሎሞን ወልድየ ኢያስኀቱከ
ሃ.አበው እመልእክተ አቡነ ቆዝሞስ
97፡11-19፡፡መጽሐፈ ተአምር፡፡
እስመ ናሁ ወውዑ ጸርከ፤
ወተጓኀለውዎሙ ምክረ ለሕዝብከ፡፡
ወንጌል፡-ማር.14፡1-11፡፡
ድኅረ ወንጌል፡፡ተግሣጽ ዘዮሐንስ አፈወርቅ ወቀናኢሰ የአኪ
ረቡዕ ቀን በአስራ አንድ ሰዓት
ኢሳ.58፡1-16 ፣ ኢሳ.59፡1-8
ተግሣጽ ዘአቡነ ቅዱስ ሳዊሮስ ናሁ ይእዜኒ አኃው
ሃ.አበው ይቤ ቅዱስ አባ መቃርዮስ 98፡1-17
መጽሐፈ ተአምር፡፡
ምስባክ፡6፡2
ወፈውሰኒ እስመ ተሀውካ አእፅምትየ፤
ነፍስየኒ ተሀውከት ፈድፋደ፤
ወአንቲኒ እግዚኦ እስከ ማዕዜኑ፡፡
ወንጌል፡-ዮሐ.12፡27-36፡፡
ድኅረ ወንጌል፡፡
@gisawe
@gisawe
@gisawe
742
ሥርዓተ ጸሎት ሰሙነ ሕማማት ከሰኞ እስከ ዕሮብ ካህናት እያዜሙ እየሰገዱ እኛም እየተቀበልን እያዜምን የምንሰግድበትን ሥርዓት ለማውቅ እና ለመፈፀም ከስር ያንብቡ
❖ የጸሎተ ሐሙስና የዕለተ ዓርብ ሥርዓተ ጸሎት
👉 ከሰኞ ጀምሮ እስከ ዓርብ ድረስ ባሉት ቀናት ውስጥ በመጀመሪያ ዲያቆኑ ቤተ ክርስቲያኑን ሦስት ጊዜ ዞሮ ደወል ካሰማ በኋላ መቶ አምሳው ዳዊት ይታደልና ይደገማል፡፡ የሰባት ቀናት ውዳሴ ማርያምና አንቀጸ ብርሃን እስከ ይዌድስዋ ድረስ ታድሎ ይደገማል፡፡ ከዚያም “እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻማ ወድካም ዓመ ከመ ዮም ያብጽሐኒ ያብጽሕክሙ አግዚአብሔር በፍሥሓ ወበሰላም” ተብሎ አቡነ ይደገምና በዐራቱም ወንጌላት መሠረት ለእያንዳቸው በእየዕለቱና ሰዓቱ የተመደበውን አቡነ ካህናቱ በቀኝና በግራ እየተፈራረቁ ይመራሉ፡፡ ካህናቱና ሕዝቡም ይቀበላሉ፡፡ በመቀጠል፡- (ትእዛዝ፡ ሕዝቡ በጸሎት በተሰበሰቡ ጊዜ ጠዋት ወይም በ3፣ በ6፣በ9፣ በ11ሰዓተ መዓልት መጀመሪያ ሕዝቡ እየሰገዱና እየተከተሉ እንዲህ ይበሉ፡፡ )
✥ "ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ ለዓለመ ዓለም ፡፡"
✥ "አማኑኤል አምላኪየ ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ ለዓለመ ዓለም፡፡"
✥ " ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኃይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ ለዓለመ ዓለም፡፡ "
✥ " ኃይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ፤ እስመ ኮንከኒ ረዳእየ እብል በአኰቴት ፡፡"
ትእዛዝ፡ በዚህ ጊዜ ካህኑ እየተከተሉ አቡነዘበሰማያት ይድገሙ ።
ይህን የላይኛውን ጸሎት እያመላለሱ ከአቡነ ዘበሰማያት ጋር 12 ጊዜ ይበሉ
❖ " ለአምላክ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡
❖ "ለሥሉስ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
❖ "ለማሕየዊ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
❖ "ለዕበዩ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
❖"ለእዘዙ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
❖ "ለመንግሥቱ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
❖ "ስለልጣኑ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
❖ "ለኢየሱስ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
"ለክርስቶስ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
❖ "ለሕማሙ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም"፡፡
❖ "ለመስቀሉ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም፡፡ "
ትእዛዝ፡- ይህ ሦስት ጊዜ እየተመላለሰ ይባላል፡፡በመጨረሻም የሚከተለውን ሦስት ጊዜ እያመላለሱ ይበሉ፡፡
❖ "ለከ ይደሉ ኃይል፣ ወለከ ይደሉ ስብሐት ወለከ ይደሉ አኰቴት ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም"
ትእዛዝ፡- ካህኑ ‹ጸልዩ በእንተ ጽንዓ ዛቲ . . .› ብሎ በሚያነብ ጊዜ በየምዕራፉ "እግዚኦ ተሳሃለነ" እየተባለ ይሰገዳል፡፡
ትእዛዝ፡- ከዚህ ሁሉ በኋላ ሕዝቡ የሚከተሉትን ጸሎት በግራና በቀኝ ይበሉ፤
"ክርስቶስ አምላክነ፤ ዘመጽአ ወሐመ በእንቲአነ በሕማማቲሁ ቤዝወነ፤ ንሰብሖ ወናልዕል ስሞ ኅቡረ፤ እስመ ውእቱ ገብረ መድኃኒተ በዕበየ ሣህሉ" (በዐርብ) ዘሐመ ወሞተ በእንቲአነ ይባላል፡፡
ትእዛዝ፡- ቀጥሎም ሕዝቡ በሁለት ክፍል ሆነው የሚከተለውን ጸሎት ሁለት ጊዜ በመከታተል አንድጊዜ በማስተዛዘል ይበሉት፡፡
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤#ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤ ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤
#አብኖዲ ኪርያላይሶን፤
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን
#ናይን፣ኪርያላይሶን፤
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን ፤
#ታዖስ ናይን፣ ኪርያላይሶን፤
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤
#ማስያስ ናይን፣ ኪርያላይሶን፤
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤
#ኢየሱስ ናይን፣ ኪርያላይሶን፤
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤
#ክርስቶስ ናይን፣ ኪርያላይሶን፤
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤
#አማኑኤል ናይን፣ ኪርያላይሶን፤
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን፤
#ትስቡጣ ናይን፣ ኪርያላይሶን፤
ኪርያላይሶን፤ኪርያላይሶን
ትእዛዝ፡- ከዚህ በኋላ ኪርያላይሶን አርባ አንድ ጊዜ ይባላል፡፡
ይኸውም በአንድ ወገን 20 ጊዜ በሌላው ወገን 21 ጊዜ በጠቅላላው 41 ጊዜ ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን ኪርያላይሶን እየተባለ ይሰገዳል፡፡
በመጨረሻ ጊዜ፡-
✥ ስብሐት ለእግዚአብሔር ኪያነ ዘፈጠረ ከመ ናምልኮ (እናመልከው ዘንድ ለፈጠረን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይገባል)፡፡
✥ ስብሐት ለማርያም እመ አምላክ እግእዝትነ ወመድኃኒትነ (እመቤታችንና መድኃኒታችን ለሆነች ለአምላክ እናት ለማርያም ምስጋና ይገባል)፡፡
✥ ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ዕፀ መድኃኒት ኃይልነ ወፀወንነ(ኃይላችን መጠጊያችን ለሆነ ድኅነት ለተገኘበት ለክርስቶስ ምስጋና ይገባል)፤፤ ጸሎተ ሃይማኖትን ሐመ እስከ ሚለው ድረስ መድገም ነው፡፡ /ከሰኞ እስከ ረቡዕ ይባላል/
742
ዋዜማ ሆሣዕና
#ዘቅዳሴ
መልእክታት -ዕብ.8፡1-ፍ.ም
-1 ጴጥ.1፡13-
-ግብ ሐዋ.8፡26-ፍ.ም
ምስባክ፡-80፡3
ነፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ፤
በእምርት ዕለት በዓልነ፤
እስመ ሥርዓቱ ለእስራኤል ውእቱ።
ወንጌል፡-ዮሐ.12፡1-12
ቅዳሴ፡-ዘባስልዮስ
@gisawe
@gisawe
በሌሊተ ሆሣዕና መዝሙር ወእንዘ ሰሙን
ምስባክ፡-117፡1
ብሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር፤
ባረክናክሙ እምቤተ እግዚአብሔር፤
እግዚአብሔር እግዚእ አስተርአየ ለነ፡፡
ሉቃ.19፡1-11
በምዕራብ
ምስባክ፡-121፡1
ተፈሣሕኩ እስመ ይቤሉኒ ቤተ እግዚአብሔር ነሐውር፤
ወቆማ እገሪነ ወስተ አእፃድኪ ኢየሩሳሌም፤
ኢየሩሳሌምሰ ሕንፅት ከመ ሀገረ፡፡
ወንጌል፡-ማቴ.21፡1-17
በደቡብ
ምስባክ፡-8፡2
እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሓተ፤
በእንተ ጸላዒ፤
ከመ ትንሥቶ ለጸላዒ ወለገፋዒ፡፡
ወንጌል፡-ማር.11፡1-11
በምስራቅ
ምስባክ፡-49፡1
እምሥራቀ ፀሐይ እስከነ ዐረብ፤
ወእምጽዮን ሥነ ስብሐቲሁ፤
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ፡፡
ወንጌል፡-ሉቃ.19፡28-48
በሰሜን
ምስባክ፡-147፡1
ትሴብሖ ኢየሩሳሌም ለእግዚአብሔር፤
ወሰብሒዮ ለአምላክኪ ጽዮን፤
እስመ አጽንአ መናሥግተ ኆኃትኪ፡፡
ወንጌል፡-ዮሐ.12፡12-19
@gisawe
@gisawe
መዝሙር ባረኮ ያዕቆብ
ዘነግህ
ምስባክ፡-80፡3
ነፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ፤
በእምርት ዕለት በዓልነ፤
እስመ ሥርዓቱ ለእስራኤል ውእቱ።
ዮሐ.12፡12-20
#ዘቅዳሴ
መልእክታት -ዕብ.9፡11-ፍ.ም
-1 ጴጥ.4፡1-12
-ግብ ሐዋ.28፡11-ፍ.ም
ምስባክ፡-8፡2
እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሓተ፤
በእንተ ጸላዒ፤
ከመ ትንሥቶ ለጸላዒ ወለገፋዒ፡፡
ዮሐ.5፡11-31
ቅዳሴ፡-ዘጎርጎርዮስ
