cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel

ታላቅ የምሥራች ለተዋህዶ ልጆች በሙሉ የማንቂያው ደወል በተለያዩ ገዳማትና አድባራት እንዲሁም በመላው ዓለም የሚያደርጋቸውን መንፈሳዊ ትምህርቶችና ስብከቶች እንዲሁም ዝማሬዎችን ለመከታተል ትችሉ ዘንድ ይህን ቻናል ስለተከፈተ ሁላችሁም ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ እንድትሆኑ በፍቅር ቃል ለማሳወቅ እንወዳለን። ይህ በየማንቂያው ደወል ተከታይ ወጣቶች የተከፈተ መሆኑ ይታወቅልን።

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
10 686Subscribers
No data24 hours
-17 days
-130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ካላንደር ሳይዘጋው መንገድ የዘጋው ሜክሲኮ ልደታ።
Show all...
ደሴ ከተማ ዛሬ በርዕሰ አድባራት መድሃኔዓለም ቤተክርስቲያን በምዕመናን ተጥለቀለቀ
Show all...
የማንቂያው ደውል በቦሌ ደ/ሳ/መድኃኔዓለም
Show all...
ነገ ሚያዝያ 26 በቦሌ መድኃኔዓለም የሚደረገው ጉባኤ አንድ ቀን ብቻ ቀረው::የደብሩ አስተዳዳሪና የስብከተ ወንጌል ክፍሉ እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና ማኀበራት ዝግጅታቸውን እንዳጠናቀቁ እየነገሩን ነው::ከእኛ የሚጠበቀው በሰዓቱ መገኘት ብቻ ነው::ሼር በማድረግ ህዝበ ክርስቲያኑ እናት ቤተክርስቲያን ወዳዘጋጀችው ድግስ እንዲመጣ ማድረግ በእግዚአብሔር ዘንድ ትልቅ ዋጋ አለውና ሼር እናድርግ::እንደውል:እንጻፍ መልዕክት እንላላክ የምናውቃቸውን ሁሉ እየደወልን እንጋብዝ....የነገ ቀጠሮአችን በእግዚአብሔር ቤት ይሁን::ለዚህም እግዚአብሔር ይርዳን::
Show all...
ይኸው ነው እውነቱ
Show all...
የቅዱስ ፓትርያርኩ መልዕክት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የኢትዮጵያ ድንኳኖች ሲጨነቁ አየሁ በሚል መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኃይለ ቃል በመቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ አባታዊ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። ከቅዱስነታቸው ከጎሳ ጠብ ወደ ሃይማኖት አስከፊ ጠብ ተሸጋግረናል ፤ ከእልቂትና ከጠብ የሚያተርፈው ፀላኤ ሠናያት የሆነው ዲያብሎስ ብቻ ነው በማለት ነው መልእክታቸውን ያስተላለፉት።
Show all...
ሰበር ዜና በመስቀል አደባባይ የሚደረገው ሕገ ወጥ ተግባር በአስቸኳይ እንዲቆም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ጠየቀ !!! ሚያዝያ 21 ቀን 2014 ዓ.ም (ተሚማ/አዲስ አበባ) ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ ከአ.አ ከተማ አስተዳደር ጋር የተደረገው የጋራ ውይይት እልባት ሳያገኝ በቤተ ክርስቲያናችን ታሪካዊ ይዞታ መስቀል አደባባይ ላይ የሚደረግ ማናቸውም ሥነ ሥርዓት ተቀባይነት የለውም ያለው ጠቅላይ ጽ/ቤቱ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ፣ ለሰላም ሚኒስቴር ፣ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፣ ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ፣ ለአዲስ አበባ ከንቲባ ጽ/ቤት በዛሬው ዕለት በጻፈው ደብዳቤ
Show all...
ጎንደር ላይ ለተገደሉት ሙስሊም ወንድሞቻችን እናዝናለን፣ ድርጊቱንም እናወግዛለን። ነገር ግን ጎንደር ላይ ለተገደሉት ሙስሊሞች አዝነናል ማለታችን ጎንደር ላይ በተገደሉት ክርስቲያኖች ተደስተናል ማለታችን አይደለም። በአንጻሩ የመስጊድ መቃጠልን እናወግዛለን ስንል ደግሞ የቤተክርስቲያንን መቃጠል ለበጎ ነው እያልን እንደግፋለን ማለታችን አይደለም።እንደ ዜጋ ሁላችንም በሀገራችን ላይ እኩል የመኖር መብት አለን።ክርስቲያኑ ሲሞት ለበጎ ነው፣ከጥንት የበረ ነው፣ አዲስ ነገር አይደለም፣ እያሉ ማለባበስ፣የሌላው ወገን ሲሆን ደግሞ ነገሩን ከፍተኛ ትኩረት መስጠትና በመግለጫ ብዛት ጉዳዩን ማጮህ ፍትሀዊ አይደለም።በሁሉም ወገን የሞተው ሰው ነው።ሙስሊሙም፣ክርስቲያኑም፣መገደል የለባቸውም:: መስጊዱም፣ቤተክርስቲያኑም፣መውደም የለባቸውም።ወይብላ ማርያም ላይና አቃቂ ቃሊቲ ላይ ለተገደሉት ክርስቲያኖች እና ጎንደር ላይ ለተገደሉት ሙስሊሞች ሀዘናችን እኩል ይሁን።ሞጣ ላይ ስለተቃጠለው መስጊድ የጮህነውን ያህል፣ዛሬ ወራቤ ላይ ስለተቃጠሉት፣ አንድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንና ሶስት የፕሮቴስታንት ቤተ አምልኮ እኩል መጮህ ካልቻልን፣አሁንም ፍትህ ወዴት ናት ያስብላልና።የአንዱን በኡኡታ የሌላውን በዝምታ፣ማስተናገድ ይቅር።ገዳይም፣አቃጣይም፣የሃይማኖት ጦርነት ቀስቅሶ፣ሕዝቡን ለማጫረስ፣ኢትዮያንም ለማፍረስ፣ወይንም ርካሽ የፓለቲካ ትርፍ ለማግኘት፣ከዛም አልፎ በሃይማኖት ሽፋን ብሄር ተኮር ጥቃት ለመፈጸም ያቀደና የቌመጠ ሁሉ አደብ የሚገዛው፣መልካም የሠራን የሚሸልም፣ጥፋተኛውንና ወንጀለኛውን፣ደግሞ ለህግ አቅርቦ የሚቀጣ፣ፍትህ ሲሰፍንና የህግም የበላይነት ሲረጋገጥ ብቻ ነው።
Show all...
#ሪካ በጉጉት የሚጠበቀው #ሪካ ደርሷል ሪካ-የስም አወጣጡ "አፍሪካ" ከሚለው ቃል የተወሰደ ነው። #ሪካ 1.3 ቢሊየን የሆነውን የአፍሪካን ሕዝብ ለማስተሳሰርና በአዳዲስ የሥራ መስኮች እየመጣ ነው። ባለሀብቶች፣ ምሁራን፣ የተለያዩ የሥራ አርፍ ላይ የካበተ ልምድ ያላቸው ኢትዮጵያዊያን እና አፍሪካዊያን አክሲዮን መስርተው #ሪካን ይዘው መጥተዋል። #ሪካ በቀጥታ ለደንበኞቻችን ለማድረስ የዘመናችን ተመራጭ የመገናኛ ዘዴ የሆነውን የቴሌግራም ገጽ ከፍተናል። መጪውን የዳግም ትንሣኤ እና የኢድ በዓላትን ምክንያት በማድረግና የ#ሪካን ምስረታ ለማብሰር #ልዩ_ስጦታ አዘጋጅቷል። ይህንን ሊንክ ቢያንስ ከ15-20 ለሚደርሱ ሰዎች በመላክ #የሪካ_ዳታቤዝ ላይ #የስጦታ #ኩፖንዎን ይሰብስቡ በመጪው እሁድ ምሽት ይሸለሙ! ሪካ-በአፍሪካ ምድር፣ ለአፍሪካዊያን አፍ-ሪካ
Show all...
እንኳን ደህና መጡ! ይግቡ
ማስታወቂያ ‼️
Show all...