en
Feedback
Admas University

Admas University

Open in Telegram

Head Office +2510116687671 PG School 0116687671 Olympia Campus 0115537674 Megenegna Campus 0116674109 Misrak TVET College 0116637795 Meskel Campus 011 813 42 47 Mekanissa Campus 011398700 Bishoftu Campus 0114336349 CDE 0115505250

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
1 392
Subscribers
+224 hours
+47 days
+2930 days
Posts Archive
#Happy New Year! #2016 E.C
#Happy New Year! #2016 E.C

የአድማስ ዩኒቨርሲቲ - ቢሾፍቱ ካምፓስ ነሐሴ 20 ቀን 2015 ዓ.ም 575 ተመራቂዎቹን የዩኒቨርሲቲው ሰኔት አባላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶችና የተመራቂ ቤተሰቦች በተገኙበት አስመርቋል።
+5
የአድማስ ዩኒቨርሲቲ - ቢሾፍቱ ካምፓስ ነሐሴ 20 ቀን 2015 ዓ.ም 575 ተመራቂዎቹን የዩኒቨርሲቲው ሰኔት አባላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶችና የተመራቂ ቤተሰቦች በተገኙበት አስመርቋል። ተመራቂዎቹ በመጀመርያ ዲግሪ: በአካውንቲንግና ፋይናንስ፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ማርኬቲንግ ማኔጅመንትና ኮምፒውተር ሳይንስ የትምህርት መስኮች እንዲሁም በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና  መርሐ-ግብሮች ማለትም አካውንትስ ኤንድ በጀት ሰርቪስ፣ ማርኬቲንግ ኤንድ ኦፕሬሽንስ ማኔጅመንት፣ ሃርድዌር ኤንድ ኔትወርኪንግ  የስልጠና መስኮች በደረጃ አራት ተከታትለው ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ መሆናቸውን ተገልጿል። Congratulations!!

ውድ ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations !!
+5
ውድ ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations !!

አድማስ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ከ4800 ተመራቂ ተማሪዎቹን በሚለንየም አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። ተመራቂዎቹ በማስተርስ፣ በመጀመርያ ዲግሪና በቴክኒክና ሙያ ስልጠና መርሐ-ግብሮች በዩኒቨርሲ
+1
አድማስ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ከ4800 ተመራቂ ተማሪዎቹን በሚለንየም አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። ተመራቂዎቹ በማስተርስ፣ በመጀመርያ ዲግሪና በቴክኒክና ሙያ ስልጠና መርሐ-ግብሮች በዩኒቨርሲቲው ሲከታተሉ የቆዩ መሆናቸውን ተገልጿል። ከዚህ ጋር በተያያዘ ከተመራቂዎቹ ውስጥ 73% የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል።

Source FDRE, MoE Facebook page

#የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ማሳወቂያ የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡትን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በተመሳሳይ ሁኔታ ፈተናው የተሰጠበትን አግባብ እና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት በመውሰድ ለአንድ ጊዜ ብቻ የሚያገለግል የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) እንዲተገበር መወሰኑ ይታወቃል። በዚሁ መሰረት በ2015 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው በ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን አነስተኛ የመግቢያ ውጤት መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ። 1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣ 180 ከ 600 እና 150 ከ 500) የተቆረጠ መሆኑን። 2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናል።

photo content