en
Feedback
የተዋህዶ አርበኞች-Ye Tewahedo Arbegnoch

የተዋህዶ አርበኞች-Ye Tewahedo Arbegnoch

Open in Telegram

#ኢትዮጵያ_የዓለም_ብርሃን ክንድህን ኃይልህንም ጽድቅህንም እስክነግር ድረስ አቤቱ አትተወኝ #መዝሙር_ዳዊት 70 ( 71 ) 15 – 18 ++++++++++++++++++++++ "የመለከቱን ድምፅ የሚሰማ ሰዉ ባይጠነቀቅ፥ ሰይፍ መጥቶ ቢወስደዉ፥ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል። "የመለከቱን ድምፅ ሰምቶ ስላልተጠነቀቀ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል፤ ቢጠነቀቅስ ኖሮ ነፍሱን ባዳነ ነበር።" #ትንቢተ_ህዝቅኤል 33፡4-5

Show more
2 752
Subscribers
-224 hours
-97 days
+3030 days
Posts Archive
“መልከ ጼዴቅ ውእቱ ዘወፅአ እምነገደ ሴዱ ወልደ ንጉሠ ምስር ወኖባ፤ ወውእቱ ሴዱ ዘነግሠ ከነዓን፣ ወውእቱ አምነገደ ጽኑዓን፤ ወውእቱ ተጻብኦሙ ወተቀንዩ ሎቱ፤ ወሶበ አስተፍሥሕዎ ነበረ ውስቴታ ወሐነ
+2
“መልከ ጼዴቅ ውእቱ ዘወፅአ እምነገደ ሴዱ ወልደ ንጉሠ ምስር ወኖባ፤ ወውእቱ ሴዱ ዘነግሠ ከነዓን፣ ወውእቱ አምነገደ ጽኑዓን፤ ወውእቱ ተጻብኦሙ ወተቀንዩ ሎቱ፤ ወሶበ አስተፍሥሕዎ ነበረ ውስቴታ ወሐነጸ ሀገረ ወሰመያ በስመ ዚኣሁ ሳይዳ፤ ወእስከ ዮም ትሰመይ ሳይዳ ወአቡሁ ለመልከ ጼዴቅ ወቦአ እምነ ሳይዳ” (የኖብና የምስር ንጉሥ ልጅ ከሚኾን ከሴዱ ነገድ የወጣ (የተወለደ) መልከ ጼዴቅ ነው፡፡ ያውም ሴዱ በከነዓን የነገሠ ነው፤ ርሱም ከጠንካሮቹ ነገድ ነው፤ ርሱም ተዋጋቸውና ተገዙለት፤ በስደቱም ጊዜ በውስጧ ተቀመጠ፤ ከተማንም ሠርቶ በርሱ ስም ሳይዳ ብሎ ጠራት፣ እስከ ዛሬም ሳይዳ በመባል ትታወቀለች፤ የመልከ ጼዴቅ አባትም ከሳይዳ ወጣ) [ዮሐንስ መደብር ባራተኛው ክፍል ላይ] “ሰላም ለመልከ ጼዴቅ ዐቢይ ካህን አምሳሊሁ ለወልደ እግዚአብሔር ዘእእመረ ምስጢሮ ኅቡአ ዘሀሎ ይትገበር” (ሊከናወን (ሊፈጸም) ዘንድ ያለውን ስዉር (ድብቅ) ምስጢሩን ያወቀ፤ ለእግዚአብሔር ልጅ ምሳሌው ለኾነ ለታላቁ ካህን ለመልከ ጼዴቅ ሰላምታ ይገባል) [ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በተአምኆ ቅዱሳን መጽሐፉ]

📌አፄ ዘርዓ ያዕቆብ !!! 👉 ጳጉሜ 3 እረፍታቸው ነው። ሃይማኖቱ የቀና ኢትዮጵያዊው ንጉሥ አፄ ዘርዓያዕቆብ በኢትዮጵያ በነገሠባቸው ሠላሳ አራት ዓመታት(ከ1426 እስከ 1460 ዓ.ም) ብዙ በጎ
📌አፄ ዘርዓ ያዕቆብ !!! 👉 ጳጉሜ 3 እረፍታቸው ነው። ሃይማኖቱ የቀና ኢትዮጵያዊው ንጉሥ አፄ ዘርዓያዕቆብ በኢትዮጵያ በነገሠባቸው ሠላሳ አራት ዓመታት(ከ1426 እስከ 1460 ዓ.ም) ብዙ በጎ ነገሮችን ሠርቷል፡፡ ላለፉት ሰባ ዓመታት ግን አንዳንድ ጥቃቅን ሰብአዊ ስህተቶችን እየነቀሱ ተሐድሶዎቹ ስሙን ሲያጠፉት ኑረዋል፡፡ ዛሬ ዛሬ ደግሞ የእኛ ቤት ሰወችም ተቀላቅለዋቸዋል፡፡ እነርሱ ያሉትን ይበሉ እንጂ ለእኛ ግን ዘርዓ ያዕቆብ ማለት፡- ጣዖት አምልኮን ከሃገራችን ለማጥፋት ብዙ ሺህ ካህናትን አሰልጥኖ አሰመርቷል፡፡ የኑፋቄ ችግሮችን ለመቅረፍ ጉባኤያትን አዘግጅቷል፡፡ ከአስራ አንድ ያላነሱ መጽሐፍትን በመንፈስ ቅዱስ አጋዥነት ደርሶ ለአግልግሎት አብቅቷል፡፡ ብዙ መፅሐፍትን ከውጭ አስመጥቶ አስተጉሟል(በተለይ ተአምረ ማርያምን)፡፡ ሰው ሁሉ ለእመበርሃን ለመስቀሉ ፍቅር እንዲገዛ ጥረት አድርጓል፡፡ እመቤታችንን በፍጹም ልቡ ከመውደድ የተነሳ ዛሬ ድረስ በሃገራችን ድንግል ማርያም ‹‹የዘርዓ ያዕቆብ እመቤት›› እየተባለች ትጠራለቸች፡፡ ብዙ አብያተ ክርስቲያናትን አንጾ ብዙ ሠርዓቶችንም በሊቃውንት እንዲሠሩ አድርጎ ሌሎች ብዙ በጎ ተግባራትንም ፈጽሞ በዚህች ቀን (ጳጉሜ 3) ዐርፏል፡፡ ቤተክርስቲያን ስለውለታቸው ዘርዓ ያዕቆብን እናታቸው ጽዩን ሞገሳን እና አባታቸው ዳዊትን በክብር ታስባለች፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር፡፡

የደብረኤልያስ ብሔረ ብጹዓን አጼ መልክዐ ሥላሴ ገዳምን ያስደበደበው ማን ነው?? አንተ ዘመድኩን የተባልከው የስድብ ቋት አይደለህምን?? ማስረጃ ባይኖር ምን ትል ነበር?? እነዛ ሁሉ አባቶችና ሕጻናት በግፍ አይተውት በማያውቁት ቅንቡላና የጥይት አረር እንዲጨፈጨፉ ለጥፋት ሠራዊት አስቀድሞ የሌለ ታሪክ ፈጥሮ የገዳሙን ሥም ያጠፋውና ያልሆነ ጥላቻ የፈጠረው ማን ነው???? ገዳሙ ሌላ እምነት ተከታይ ሆኗል ብሎ ከድብደባው አስቀድሞ ለጅብ መግቢያ የቀደደው ውሻ ማን ነው??? እ?? ታሪክ የማይመዘገብ መስሎህ ነው እንዴ ሰውየ? እንደው ሰው ሁሉ short memoryአም ይመስልሃል እንዴ ሰውየው?? ባንተ ቤት አይ ዘንዶኩን የረሳንልህ መስሎሃል። አባታችን አምኃ ኢየሱስ በቁጥር ፱ መልዕክታቸው እንቅጩን ሲነግሩትና ሲደነብር የባሰ ፍርዱን አክርሮት ነው ቁጭ ያለ ይሄ መደናበርንና እንዳበደ ውሻ ያገኘውን መናከስን እንደ ትልቅ እውቀት ያደረገ ሰውየ፦ አባታችንን ምን አለ መሰላችሁ፦ "እውነቱን ስንገርህ ገና ከእስክንድር ነጋ ጋር ተመሳጥራችሁ፣ ከአፈንጋጭ የጎንደር ፋኖ ነን ከሚሉት ከፖለቲካው ቅማንት ከትግሬ ዲቃሎቹ ስኳዶች ጋር ሆናችሁ፣ በደብረ ኤልያስ ለተፈጸመው ጭፍጨፋ ትጠየቁበታላችሁ።" 😁😂😂 ። እኮ አባ አምኃ ከትግሬ ዲቃሎችና ከእስክንድር ጋ ሆነው ገዳሙ አስደበደቡ?? አይይይይ... ሃሃሃሃሃ.... እሱን በጊዜው ጊዜ ስትያዝና ማስረጃ ስትጠየቅ አንድ በአንድ ቃል በቃል የምታመጣው ነው የሚሆነው። እግዚአብሔር ይጠይቅሃል። እውነተኞች በዘመኑ ይጠይቁሃል። የሚቀር አይምሰልህ። እኮ የአብየን እከክ ወደማየ ልክክ እግዚአብሔር ላይ የሚሰራ ይመስልሃል? አንተ የሞኝ አለቃ!! ወይስ መንጋና ጎርፍ የነጠላ አጨብጫቢ ሰራዊትህ ፊት የሀሰት ትርክት ስለተረክና የራስህን ወንጀል ምንም በማይመለከታቸው አካላት ላይ ስላላከክ የምትታለፍ ይመስልሃልን?? እግዚአብሔርኮ የእውነትና የሀቅ አምላክ እንጅ የተከታይ ብዛት አምላክ አይደለም። አይ የገሃነሙ ሙሽራ! ምናለበት ፍርድህን ባታበዛ!? በጣም የሚገርመኝኮ አንተና መሰሎችህ ባላችሁ አጨብጫቢ ተመክታችሁ እግዚአብሔርን ሳይቀር የምትገዳደሩ ደፋሮች መሆናችሁ ነው። አያዋጣችሁም !! አርፋችሁ በከንቱነት የሚያጨበጭበውን ጭፍን የነጠላ ካቶሊካዊ ሠራዊት ገንዘቡን እያለባችሁ እስከሚነጋ ድረስ ጨለማ ነውና አይነጋም እያላችሁ በቋቱ እየተጸዳዳችሁ ብትቆዩ አይሻላችሁምን? ሲነጋማ ውርደትና ሞት ነው የሚጠብቃችሁ። ወርጄ ለአንተና መሰሎችህ መልስ በመጻፌ ግን ወዳጅ ወገኖቼን ይቅርታ እጠይቃለሁ። አንዳንዴ ጅል ሰው አዋቂ ሲመስልና እርኩስ ስድብ ተሳዳቢ ሰው በማያውቁት ፊት ጠቢብ ሲመስል ስለሚያበሳጭ ነውና በዚህ ተረዱኝ። ንቆ መተውና ሰምቶ መቻል ላለውማ ትልቅ ስጦታ ነው። ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን። ለማንኛውም በአጭሩ የሆነውን ላስረዳችሁና፦ ፩] ጥር 19/2015 - ዘንዶኩን ምንም ነገር ከመፈጠሩ በፊት ቀድሞ መናገር ስለነበረበት ይሄንን በይፋ ተናገረ ፦ https://t.me/Ewnet1Nat/9857 (ዋናው ቅጅ ላይ በ48 ደቂቃ ንግግሩ ውስጥ ከ27፡30 ደቂቃ ጀምሮ https://t.me/Ewnet1Nat/9856 ) የነቢያቱ አለቃ¡ ያለው አልቀረም! የእሱን ድምጽ ሰምተው ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል ነውና... ልክ እሱ በተናገረ ቀኗን እንኳን ሳይለቅ በ4ኛዋ ወር👇 ፪] ግንቦት 19/2015 ዓ.ም https://t.me/Ewnet1Nat/11104 ይሄ የዘመኑ ከባድና አሳዛኝ ድርጊት በይፋ ተፈጠረ። ሁሉም ያዘነበትና አንገት የደፋበት የሰማይ ደመና መልኩን የቀየረበት ጥቁር ቀን ነበር። ዘንዶኩን የሥራህን ታገኘዋለህ ጠብቅ!! ፫] ጨፍጫፊው የመንግሥት ሠራዊት ለምን ገዳሙን እንደደበደቡት በዶክመንተሪ ሲጠየቁም በይፋ ሳያፍሩ ከዘንዶኩን የሰሙትን ቃል በቃል ተናገሩ። "ገዳሙ ገዳም አይደለም የአለም ብርሃን እምነት አራማጅና የእስክንድር ማሰልጠኛ ነው" ብለው አሉ ማለት ነው። ይሄንን ያሉት የወረዳው አስተዳዳሪና ጀነራሎች በኩራት በይፋ ደረታቸውን ነፍተው ነበር። ይሄም በግል መረጃ የተያዘበት ጉዳይ ነው። ምክንያቱም ዘንዶኩን ቀድሞ እንደዛ ብሎ መግቢያ ቀዳዳ ሰጥቶ ነበርና የእሱን ቃል ጓደኞቹ አስተጋቡለት። "ዘመድኩን እንዳለን..." ሳይሉ መቅረታቸው ግን ያሳዝናል። እግዚአብሔር ይመስገን ሁሉም መረጃና ማስረጃ በታሪክ እጅ ተይዟል ታሪክ የዘነጋውንም የአብርሃሙ ሥላሴ መዝግበውታልና ሁሉም እንደየሥራው ይጠየቅበታል። በሀሰት ወሬ የሚመጣ ምንም ነገር የለም። "2015 ንጉሡ ይመጣል" ያለከው ከአጋንንተ ኢትዮጵያ ሰምተህ አይደለም እንዴ? በየትኛውም ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ነው ። "በ2015 ንጉሡ ይመጣል" የሚል ቃል ያለው??? ደግሞኮ በ2 ሺ ምናምን ሁሉም ይጠፋል ብለው አልጠፋ ሲላቸው ይላል😂😂😁 አንተ አይደለህም ወይ "የበረሃው አባቶች መልዕክት" እያልክ ሰው የእግዚአብሔርን መልዕክት እንዳይረዳ መሰናከያ የፈጠርክ?? ያ ሲነቃብህ ደግሞ የራስህን ዲስኩር "ሊቃውንተ ኢትዮጵያ" እያልክ "አጋንንተ ኢትዮጵያን" ታውጃለህ። ለማንኛውም Short memory ያላቸውን መንጋ ተከታዮችህን ብቻ አታልል። 🌄 አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ 🌄 t.me/Ewnet1Nat 🌄 ነሐሴ ፳፰ | ፪ሺ ፲፰ ዓ.ም #ለታሪክ_ትቀመጥ

የደብረኤልያስ ብሔረ ብጹዓን አጼ መልክዐ ሥላሴ ገዳምን ያስደበደበው ማን ነው?? አንተ ዘመድኩን የተባልከው የስድብ ቋት አይደለህምን?? ማስረጃ ባይኖር ምን ትል ነበር?? እነዛ ሁሉ አባቶችና ሕጻናት
የደብረኤልያስ ብሔረ ብጹዓን አጼ መልክዐ ሥላሴ ገዳምን ያስደበደበው ማን ነው?? አንተ ዘመድኩን የተባልከው የስድብ ቋት አይደለህምን?? ማስረጃ ባይኖር ምን ትል ነበር?? እነዛ ሁሉ አባቶችና ሕጻናት በግፍ አይተውት በማያውቁት ቅንቡላና የጥይት አረር እንዲጨፈጨፉ ለጥፋት ሠራዊት አስቀድሞ የሌለ ታሪክ ፈጥሮ የገዳሙን ሥም ያጠፋውና ያልሆነ ጥላቻ የፈጠረው ማን ነው???? 👇👇👇

የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ጋር የሚጠላ ከኖኅ ቀስተዳመና ጋር ይጣላል ከዛም ከእመቤታቸን ቅድስት ድንግል ማርያም ጋር ይጋጫል! ይሰበራል! ይጠፋል!👇👇👇 “ከልቅሶ ደመና የጥፋት ውሃ ዳግመኛ በምድር
የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ጋር የሚጠላ ከኖኅ ቀስተዳመና ጋር ይጣላል ከዛም ከእመቤታቸን ቅድስት ድንግል ማርያም ጋር ይጋጫል! ይሰበራል! ይጠፋል!👇👇👇 “ከልቅሶ ደመና የጥፋት ውሃ ዳግመኛ በምድር ፊት ላይ እንዳይዘንብ የኖኅ የመሐላው ምልክት የሆንሽ የተመሰገንሽ ማርያም ሰላምታ ላንቺ ይገባሻል” #ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ_በሰላምታ_መጽሐፉ፡፡ 👉ሌሎች ቅዱሳን አባቶችም አማናዊት ቀስተ ደመና የድኅነት ምልክት የሆነችው ቅድስት ድንግል ማርያም መሆኗን መስክረውላታል፡፡ ይህ የቀስተደመና ምልክትም በሰማያዊው የእግዚአብሔር ዙፋን ጭምር መታየቱን መጻሕፍት ያስረዳሉ (ሕዝ 1:28 ራዕይ 4:3)። እንግዲህ አባቶቻቸን በእግዚአብሔር አማካኝነት አረንጓዴ ቢጫ ቀይ የሆነውን የኢትዮጵያን ሰንደቅዓላማ ሲሰጡን በዚህ ደረጃ አመስጥረውና አክብረው ነው! ሰንደቅ አላማችንን እንውደድ! እናክብር! 🙏🙏🙏 እመብርሃን ከአንድየ ልጇ መድኃኔዓለም ጋር ትክበር ትመስገን! የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በረከት ይደርብን ። አሜን!!!

«ትንቢት ይቀድሞ ለነገር ፤ ተግባርን (ድርጊት) ትንቢት ይቀድመዋል» በዘመድ ኩን' ን ላይ ሲፈፀም😂😂😂 👇👇👇 ...እንዲያው ግን ለመሆኑ ንስሐ አባት አለህን? ቢኖርህ አፍህን ይቆጣጠርህ ነ
«ትንቢት ይቀድሞ ለነገር ፤ ተግባርን (ድርጊት) ትንቢት ይቀድመዋል» በዘመድ ኩን' ን ላይ ሲፈፀም😂😂😂 👇👇👇 ...እንዲያው ግን ለመሆኑ ንስሐ አባት አለህን? ቢኖርህ አፍህን ይቆጣጠርህ ነበር ብየ ነው። ነው ወይስ አንተም እሱም ""አህያ ካመዱ፣ ከብት ከዘመዱ"" እንደሚባለው ናችሁ? እውነት የአባቶች ልጅም አገልጋይም ብትሆን ኖሮ፣ የተማርክና አእምሮም ልቦናም ያለህ ሰው ብትሆን ኖሮ እንዲህ አይነት መልእክት ስትሰማ ደንግጠህና ተጸጽተህ ወደ ንስሐ እና ወደ ገዳም ነበር ሮጠህ መግባትና መኖር የነበረብህ። አንተየዋ! እንዲያው ግን ዝም ብለህ የማኅበረ ቅምቡርሳን አፈ ጉባኤ ሆነህ ትቀር? ታሳዝናለህ!!! እናንተየዋ! ደሞ እኮ የሚገርመኝ ደግሞ ደጋግሞ ""ይህን ይህን በመናገሬ፣ እንዲህ እንዲህ በመናገሬ ሲኦል እና ገሃነም የሚያስገባኝና የምገባ ከሆነ ልግባ፣ ልቃጠል፣ ፈርሜበታለሁ ""እያለ ሲናገር እንደ አጋጣሚ ስሰማው ይኸ ሰውየ ""ሲኦልና ገሃነም ሰውነቱን ሲታጠብ እንደፈለገ እየቀያየረ የሚታጠብበት ቀዝቃዛና ሙቅ ውኃ መስሎት ይሆን?"" ብየ ዝም አልኩ እላችኋለሁ። ✍️👉👉የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት ''አጋንንተ ኢትዮጵያ''። አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ለገዳማዊያን አባቶቻች!!

የዝንጀሮ መንገድ መጨረሻው ገደል ነው!! ...ስለ ሁሉም ግን እኔ የምፈራ መድኃኒዓለምንና እናቱን ብቻ እንጅ የአንተን አፍና እንዲሁም የምትለቅለትንና የሚከተልህን አፍ አይደለም። በጣም በጣም የማዝን
የዝንጀሮ መንገድ መጨረሻው ገደል ነው!! ...ስለ ሁሉም ግን እኔ የምፈራ መድኃኒዓለምንና እናቱን ብቻ እንጅ የአንተን አፍና እንዲሁም የምትለቅለትንና የሚከተልህን አፍ አይደለም። በጣም በጣም የማዝንልህ ግን መንገድህ ሁሉ የሰው መንገድ ሳይሆን #የዝንጀሮ_መንገድ መሆኑ ነው። ትርጉሙ ይገባህ ይሆን? #የዝንጀሮ_መንገድ ለማያውቀው ሰው እውነተኛ መንገድ መስሎት መንገድ አገኘሁ ይልና በዚያ መንገድ ገብቶ ሲሄድ መድረሻውና መጨረሻው ገደል መግባት ነው። የአንተም መንገድ መድረሻህና መጨረሻህ ገደል መግባት ሆኖብህ እንዳይቀር አዝንልሃለሁ። 👉 ዘመድ ኩን! ትሰማለህ? እኔ አምኃ ኢየሱስ እንደሆንኩ ከልጅነቴ ጀምሬ የማስበውን፣ የማየውን፣ የምሰማውን፣ የምናገረውን፣ የምሠራውን፣ የማልመውን የግል ኃጢአቴን በማስታወሻየ እየጻፍኩ ለንስሐየ ኑዛዜ የምይዝና የማኖር ሰው ነኝ እንጅ የማላውቀውን የማንንም ሰው ኃጢአት ይቅርና የማውቀውንም ሰው ኃጢአት ቢሆንም እንኳ ስሰማ፣ ስመለከት፣ ሳጠና፣ ስጽፍ፣ ስናገር የምኖር፣ በግራ በኩል የምቆምና የምከተል ፍልስጣ የተባልኩ ሰይጣን አይደለሁም። ✍️👉👉የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት  ''አጋንንተ ኢትዮጵያ'' አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት!!!

ዘንዶኩን የተናገረውን ለማስታወሻ እነሆ በጨረፍታ... #መረጃ #ለታሪክ_ትቀመጥ !
ዘንዶኩን የተናገረውን ለማስታወሻ እነሆ በጨረፍታ... #መረጃ #ለታሪክ_ትቀመጥ !

የአባ_አምኃ_ኢየሱስ_ገብረ_ዮሐንስ_ቁጥር_9_አስቸኳይና_ድንገተኛ_መልእክት_.pdf2.02 KB

🔥🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት አጋንንተ ኢትዮጵያ አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት!

አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ከ አባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ 🔥🔥🔥 ✝️✝️✝️🔥🔥🔥 አዲስ አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ለገዳማዊያን አባቶቻች!! ከአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥ
አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ከ አባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ 🔥🔥🔥 ✝️✝️✝️🔥🔥🔥 አዲስ አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ለገዳማዊያን አባቶቻች!! ከአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት | አጋንንተ ኢትዮጵያ! 👉ዛሬ ከቀኑ ከ3:00 ጀምሮ (27/12/2018 ዓ.ም) ይለቀቃል። #ሼር_አድርጉት!!!

https://youtu.be/EJ0efmvpZtw?si=O_hIUhScG98aTHEk 🔥🔥🔥 አዱስ አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት! ለገዳማዊያን አባቶቻች ከአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ - ቁጥር 9 አስቸኳይና ድንገተኛ መልእክት | አጋንንተ ኢትዮጵያ! | ን!

እኔ የዓለም ብርሀን ነኝ የሚከተለኝ የህይወት ብርሀን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ። ዮሐንስ 8፥12 ቸሩ አምላካችን መድኃኔዓለም ከክፉ ነገር ሁሉ ይሰውረን የልባችንን መልካም መሻት ይፈፅም
እኔ የዓለም ብርሀን ነኝ የሚከተለኝ የህይወት ብርሀን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ። ዮሐንስ 8፥12 ቸሩ አምላካችን መድኃኔዓለም ከክፉ ነገር ሁሉ ይሰውረን የልባችንን መልካም መሻት ይፈፅምልን ።

ኢትዮጵያ የተወደደች የተመረጠች በዘመን ጉዞዋ አምላኳን ያከበረች ፣ ያንንም አምልኮ ከልቡ የሚፈፅም ሕዝብ በውስጧ እስከዛሬ ይዛ የዘለቀች ናት፡፡ ይህ እውነት ይህ ብርሃን ዲያብሎስን ያለ እረፍት የሞ
ኢትዮጵያ የተወደደች የተመረጠች በዘመን ጉዞዋ አምላኳን ያከበረች ፣ ያንንም አምልኮ ከልቡ የሚፈፅም ሕዝብ በውስጧ እስከዛሬ ይዛ የዘለቀች ናት፡፡ ይህ እውነት ይህ ብርሃን ዲያብሎስን ያለ እረፍት የሞት መርዶውን ተሸክሞ እንዲዞር አድርጎታል፡፡ ✍ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት 9 እነሆ፥ ስሜ የተጠራባትን ከተማ አስጨንቃት ዘንድ እጀምራለሁ፤ በውኑ እናንተ ያልተቀጣችሁ ትሆናላችሁን? በምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ሰይፍን እጠራለሁና ያለ ቅጣት አትቀሩም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ትንቢተ ኤርምያስ 25 : 29

🔥የአባ አምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ቁጥር 7 - "አልጫዎቹ" መደበኛ ትምህርታዊ የጽሑፍ መልእክት እና አዋጅ። በ👉AUDIO(በድምፅ) #ሙሉ_ክፍል